ከእንቁላል ነጋዴነት እስከ ቡና ላኪነት

የቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ ምድር በርካታ የቡና ዝርያዎች ይበቅሉበታል:: የሀገሪቱ የቡና ዝርያዎች በሀገር ውስጥም በውጭው ዓለምም ይታወቃሉ:: እነዚህ ዝርያዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ በመሆን የሀገር የኢኮኖሚ ዋልታነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ:: ስፔሻሊቲ... Read more »

 ከጎዳና የፋሽን ትርዒት እስከ ዲዛይን ትምህርት ቤት

ብዙዎች ስኬት ‹‹በራስ የተቀመጠ ግብ ላይ በጥረት መድረስ›› መሆኑን በመግለፅ ለቃሉ የተብራራ ትርጉም ያስቀምጡለታል። መሻታቸው ከልብ ሲደርስ፤ ያሰቡትን ኢላማ ሲመቱ፣ እቅድና ፍላጎታቸው መሬት መርገጡን ሲገነዘቡ፤ በትግልና በትዕግስት ያገኙትን ድል ያጣጥሙታል። ይህ ስኬታቸው... Read more »

ፅናትና ታታሪነት ለስኬት ያበቁት ሁለገቡ ወጣት

አንዳንዶች ገንዘብን ገና በወጣትነታቸው ያገኙትና ልጅነት ይዟቸው፣ ማስተዋል አጥሯቸው ያገኙትን ገንዘብ ያለአግባብ አባክነውት የጉልምስና ዕድሜያቸውንም በችግርና በትካዜ ያሳልፉታል:: እነዚህ ሰዎች ገንዘባቸው ልባቸውን ቀድሞት በመሄዱ፣ ገንዘባቸውን በጥሩ ልብ መምራት ሳይሆንላቸው ቀርቶ ‹‹ምነው ያኔ... Read more »

ቡና ቀማሹ ሥራ ፈጣሪ

 የዛሬው የስኬት እንግዳችን አቶ ምኒልክ ሀብቱ ይባላሉ። የምኒልክ ኢንጅነሪንግና የ‹‹ቲፒካ ስፒሻሊቲ ኮፊ›› ማኔጂንግ ዳይሬክተር ናቸው። ውልደታቸውም ሆነ እድገታቸው አዲስ አበባ ውስጥ ነው። ከ11 ቤተሰብ አባላት ካሉበት ቤተሰብ የወጡት እኚሁ ሰው ወላጆቻቸው ሥራ... Read more »

በቴክኖሎጂ ፈጠራ ከተቀጣሪነት ወደ ኢንቨስተርነት

ከዛሬ 37 ዓመት በፊት ነው በኤሌክትሪክሲቲ ሙያ ከተግባረ-ዕድ ትምህርት ቤት በከፍተኛ ውጤት የተመረቁት፡፡ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት የሚያሸጋግር ውጤት ቢኖራቸውም፣ ቤተሰቦቿቸውን በኢኮኖሚ ማገዝ እንዳለባቸው አምነው ሥራ ፍለጋ ማሰኑ። ይሁንና የተወለዱባትና ያደጉባት አዲስ... Read more »

ሰላም የሕጻናት መንደር፣ ከበጎ አድራጎት ድርጅትነት ባሻገር

ኢትዮጵያውያንን አንገት ከሚያስደፉ ጉዳዮች መካከል ድህነት አንዱና ዋነኛው ነው:: ለዚህም በ1977 ዓ.ም ተከስቶ የነበረው ድርቅና እሱን ተከትሎ የተከሰተው ረሃብ በሀገሪቱ ዜጎችና ገጽታ ላይ ጥሎት ያለፈው ትልቅ ጠባሳ ይጠቀሳል:: በወቅቱ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት... Read more »

 ጠንካራ መሠረት የጣለው የንግድ ሥራ- ከኢትዮጵያ እስከ ቻይና

የንግድ ሥራቸውን አሀዱ ያሉት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ባጠናቀቁ ማግሥት ነው። ‹‹ወጣት የነበር ጣት›› እንዲሉ የንግድ ሥራውን በከፍተኛ ፍላጎትና ጉጉት፣ በብዙ ጥረትና ትጋት ነው የተቀላቀሉት፡፡ የንግድ ሥራውን በዕውቀት ለመምራትም በኢትዮጵያም በቻይናም ብዙ ወጥተዋል፤ ወርደዋል፡፡... Read more »

መቂ ባቱ – የአርሶ አደሩን ተስፋ ያለመለመው ኅብረት ሥራ ዩኒየን

አብዛኛው የኢትዮጵያ አርሶ አደር ምርቱን ወደገበያ አውጥቶ ፍትሀዊ በሆነ ዋጋ ለመሸጥና ከዚያም ተጠቃሚ ለመሆን ሲቸገር ይስተዋላል፡፡ በብዙ ልፋትና ድካም ያመረተው የደላላ ሲሳይ እየሆነ ይገኛል፡፡ የምርቱ የበለጠ ተጠቃሚዎች ህገወጥ ደላሎችና ደላሎች ብቻ መሆናቸው... Read more »

 የቱሪዝም ዘርፉ ስኬቶች

ኢትዮጵያ በቱሪዝም ሀብታቸው ከሚታወቁት የዓለም ሀገሮች አንዷ ናት። ሁሉም ዓይነት የቱሪዝም ሀብቶች ያሉባት በመባልም ትታወቃለች። በአያሌ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ መስህቦቿ፣ ብሔራዊ ፓርኮቿ፣ ደማቅ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ሥርዓቶቿ፣ የአያሌ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እናት መሆኗ በፈጠረላት... Read more »

 በማዕድን ልማት እየተጋ ያለው ዋዳፍ ኢትዮጵያ

በርካታ ሀገራት በከርሰ ምድር ውስጥ ያለውን ማዕድን በአግባቡ አውቀው፣ ለይተውና አልምተው መጠቀም በመቻላቸው ማደግና መበልጸግ እንደቻሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ይህ ዕውነታ በኢትዮጵያም ተመሳሳይ መሆኑ ዕሙን ነው። ኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ እድገት የማይተካ ሚና ያለውን የማዕድን... Read more »