
የስብሰባ ወይም ሥልጠና ዋና ዓላማ ምንድነው? ተብሎ ቢጠየቅ ያን ያህል ውስብስብና ሰፊ ማብራሪያ የሚጠይቅ አይመስለኝም:: የስብሰባ ዋና ዓላማ በአንድ ጉዳይ ላይ በጋራ ለመወያየት የሚደረግ እና ለችግሮች መፍትሔ የሚቀመጥበት ነው:: ሥልጠና ደግሞ በአንድ... Read more »

ደመቅ አድርገን የምናወራለት ዓድዋን ነው፡፡ ምክንያቱ ግልጽ ነው፤ ድል ስለሆነ ነው! የካቲት 12 ደግሞ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሰማዕት የሆኑበት ነው፡፡ ይህም ቢሆን ድል እንጂ ሽንፈት አይደለም፤ ሞተው አሸንፈዋል፡፡ ኢትዮጵያ ‹‹በቅኝ ያልተገዙ ሀገራት›› ከሚለው... Read more »

አዲስ ዘመንን ወደኋላ በትውስታዎቹ እናስታውስ። በአፍሪካ የነጻነት አጥቢያ መሠረቱን የጣለውን የአፍሪካ ህብረት፣ አዲስ አበባ ላይ የተተከለው ምሰሶ ዛሬም ድረስ ዘልቆ 38ኛውን ይዟል። ከወደኋላ ደግሞ በ1952ዓ.ም እና በ1955ዓ.ም ከነበረው በጨረፍታ እንቃኝ። አዲስ አበባ... Read more »

ባለፈው ሐሙስ አመሻሽ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ዜሮ ሁለት አካባቢ ከአንዲት አነስተኛ ባርና ሬስቶራንት በረንዳ ላይ ተቀምጠናል። ብዙ ጊዜ ከዚህች ቤት በረንዳ ላይ ስለምንቀመጥ ብዙ የልመና አይነቶችን እናያለን። ወጣት የሆኑ፣ ልጆች የያዘች የተቆሳቆለች... Read more »

በ2014 ዓ.ም በተደረገው 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አፍሪካዊ ጉዳዮችን አጉልቶ የሚያሳይ የራሳችን ሚዲያ እንደሚያስፈልግ መናገራቸውን አስታውሳለሁ:: አዎ! ምዕራባውያን ሀገራትን ኃያል ያደረጋቸው መገናኛ ብዙኃን ነው:: እነዚህ ዓለም... Read more »

ነገ የካቲት 6 ቀን (ፌብርዋሪ 13) ዓለም አቀፍ የሬዲዮ ቀን ይከበራል:: በኢትዮጵያም ወጣ ገባ እያለም ቢሆን ሲታወስ ቆይቷል:: በተለይም በ2014 ዓ.ም የሬዲዮ ቀንን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለአንጋፋ ጋዜጠኞች እውቅናና የገንዘብ... Read more »

በአንድ ወቅት ፆታውን ደብቆ ለ48 ዓመታት በቀሚስ የኖረው ሸዋዬ ጉዳይ እጅግ አነጋጋሪ ነበር። ራሱ በራ ስለሆነም ማንነቱ እንዳይገለጥ ሻሽ ያስራል። ያንን ሁሉ ዘመን ማንም ሳያውቅበት በሴትነት ስለኖረውና ተከሶ ፍርድ ቤት ስለቀረበው ሸዋዬ... Read more »

ከወራት በፊት ነው:: የመንግሥት ሠራተኞች ማመላለሻ አውቶቡስ (ፐብሊክ ሰርቪስ) ከመነሻው ፒያሳ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አጠገብ ተሰልፌ ቆሜያለሁ (በኮሪደር ልማት ምክንያት በወቅቱ በአራት ኪሎ አያልፍም ነበር):: ሰልፌን ጠብቄ ገባሁና ተቀመጥኩ:: በዚህ ሰርቪስ በተደጋጋሚ... Read more »

ስንፍና እየያዘኝ ከሰፈር ርቆ ላለመሄድ በር አካባቢ ከሚገኝ ሱቅ ውሃ እጠይቃለሁ። ሁልጊዜም የሚሰጡኝ አንድ የሶዲየም መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ውሃ ነው። ይህ ውሃ በጥራት መለኪያዎች ችግሩ ስለታወቀ ይመስላል ታግዶ እንደነበር አስታውሳለሁ። ድጋሚ ተፈቅዶለት... Read more »

አዲስ አበባ ውስጥ የአንዳንድ ንግድ ቤቶች ጌጣጌጥ ለእንቁጣጣሽ ራሱ ይህን ያህል አልደመቁም። ለፈረንጆች አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ እየተባባሉ ቀይ በቀይ ሆነዋል። ትልልቅ የገበያ ማዕከላትና ሱቆች የ‹‹ሳንታ ክላውስ››ን ያህል በአደይ አበባ አሸብርቀው ነበር?... Read more »