እንደ ጅብ ችኩል …

አሁን ላይ ብዙ ነገሮች የተቀየሩ ይመስላል። ቀድሞ በኑሮ ልማድ ህግና መመሪያ የወጣላቸው ጥቂት እውነታዎች ዛሬ በነበር ተረስተዋል። በእርግጥ ጊዜ ጊዜን በተካው ቁጥር የምንጠብቃቸው ለውጦች አይጠፉም። በሂደት አሮጌው በአዲስ መተካቱ፣ የቀደመው በሚከተለው ታሪክ... Read more »

የሬዲዮ ነገር!

ባለፈው ረቡዕ ጠዋት ነው። በመንግሥት ሠራተኞች ማመላለሻ አገልግሎት (ሰርቪስ) ወደ ሥራ እየሄድኩ ነው። አንድ የንግድ (የግል) ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ተከፍቷል። ጋዜጠኛዋ ‹‹ከአዲስ አበባ ፖሊስ የደረሰን አንድ የወንጀል መረጃ አለ›› አለች። ምን ተፈጥሮ... Read more »

 ሥልጣኔ የማይኮርጁ ዲያስፖራዎችና ምሁራኖቻችን

ቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ ናቸው አሉ፤ እነ ሎሬት አፈወርቅ ተክሌን እና ሌሎች የዘመኑ ሰዎችን ለትምህርት ወደ አውሮፓ ለመላክ የሽኝት መርሀ ግብር እንዲዘጋጅ ያደረጉት። በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት ንጉሡ ለትምህርት ወደ አውሮፓ ለሚሄዱት እንዲህ... Read more »

የመንግሥት ሠራተኛ ለምን ይቀለድበታል?

አንዳንድ ነገሮች አጀንዳ የሚሆኑት ሰዎች ያንን ነገር ትኩረት ሰጥተው ልብ ስለሚሉት ነው፡፡ ‹‹ሰው የልቡን ሲነግሩት የኮረኮሩትን ያህል ይስቃል›› እንደሚባለው አንድ ነገር በብዛት የሚሰራጨው የሰዎችን የውስጥ ስሜት ስለሚነካካ ነው፤ አለበለዚያ ማንም ልብ አይለውም፡፡... Read more »

 በ“ፈረንጆች” አቆጣጠር የሚዛቡ መረጃዎች

በዓለም አቀፍ መጠሪያው “ግሪጎሪያን ካላንደር” ይባላል። በኢትዮጵያ ግን በተለምዶ “በፈረንጆች አቆጣጠር” ሲባል በመደበኛ አገላለጽ ደግሞ “እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር” ይባላል። ሁለቱም ግን አይገልጹትም። ዓለም አቀፍ የቀን አቆጣጠር ስለሆነ በአውሮፓውያን አይወሰንም። ዳሩ ግን የፈለሰፉትና... Read more »

የምን ዶክተር?

የደን ስነ ምህዳር ተመራማሪ እና ደራሲ የሆኑት አለማየሁ ዋሴ (ፒ. ኤች. ዲ) ባለፈው ሳምንት አንድ የፖድካስት ሚዲያ ላይ ቀርበው የተናገሩት ገጠመኝ የሀገራችንን ‹‹ዶክተሮች›› እንዳስታውስ አደረገኝ። እርሳቸውም በትዝብታቸው ‹‹እዚህ ሀገር ዶክተር መባልህን እንጂ... Read more »

 ከገበሬው እንኮርጅ!

ዛሬ የረቀቀ ቴክኖሎጂ ላይ ነን:: ሞፈር፣ ቀንበር እና ሌሎች የግብርና ዕቃዎች ‹‹ኋላቀር›› ዕቃዎች ናቸው:: የሚገርመው ግን ዛሬም በእነዚህ መገልያዎች ነው የምንገለገለው:: በአንድ ወቅት ከጓደኞቼ ጋር ብሔራዊ ሙዚየም ገብተን ሞፈር ስናይ ፈገግ ማለታችን... Read more »

 እውን ሀገራቸውን ይወዳሉ?

‹‹ጃፓን እንደምን ሰለጠነች? ዱባይ እንደምን ሰለጠነች? አሜሪካ እንደምን ሰለጠነች?›› የሚሉ በመጽሐፍ መልክም ሆነ በመጣጥፍ መልክ ወይም በመድረክ ላይ የሚነገሩ ብዙ ሰርቶ ማሳያዎች (ሞዴሎች) አሉ። የሥልጣኔ ማማ ላይ ናቸው የተባሉት ሀገራት እንዴት እንደሰለጠኑ... Read more »

መሥራት የሚከብዳቸው መተቸት ይቀላቸዋል!

ከነገራችን በፊት፤ ‹‹የሥራ ትንሸ የለውም›› የሚባል ነገር በበኩሌ አያሳምነኝም። አተያየቱ እንዴት ቢሆን ነው ግን? እንደ አባባሉ ከሆነ እኮ በወር የመቶ ምናምን ሺህ ብር ደሞዝተኛ እና የማይሸጥ ዕቃ ይዞ ጎዳና ለጎዳና ሲዞር የሚውል... Read more »

 ‹‹እንተዛዘብ›› ከተባለማ …

ከህይወት ልምዳችን ደጋግመን እንዳየነው በየትኛውም አጋጣሚ ከለውጥ ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮች ይኖራሉ። ልብ ብለን ካስተዋልነው ደግሞ አንዳንድ ለውጦች ልክ እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ ናቸው። ለሁለቱም በእኩል አይመዝኑም። አንዱን ወገን አስደስተው ሌላኛውን ማሳዘን፣... Read more »