ድሬና ወጣቶቿ

በትምህርት፣ በንግድና በተለያየ የሥራ መስክ ተሰማርተው የሚንቀሳቀሱ ሰዎች ከድካማቸው አረፍ ማለታቸው ተፈጥሯዊ ነው:: በእረፍት ጊዜ ደግሞ አዕምሮንም አካልንም ዘና የሚያደርጉ ነገሮች ያስፈልጋሉ:: በእርግጥ ዘና ስለማለት ሲነሳ ምርጫው ይለያያል:: አንዱን የሚያዝናናው ነገር፤ ሌላው... Read more »

 የወጣቶች አዕምሮ ጤና እና የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ

የአዕምሮ ጤና ሲቃወስ፤ የግለሰብን የየዕለት ተግባር በማዛባት፣ ከሰዎች ጋር ያለውን ግንኙነት እና የሰውነት ሁኔታ ላይም የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ ስለመሆኑ የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡ ዕድሜ፣ ጾታን፣ የገቢ ሁኔታን ወይም ዘር ሳይለይ ሁሉም ሰው ለአእምሮ... Read more »

ጎዳና ኑሮ ወደ ስኬት ጉዞ

ሕይወት ብዙ ፈተና እና ትግል የሚታለፍባት ተግባራዊ ትምህርት ቤት ናት። ብዙዎች ሲወድቁ አንዳንዶች ግን በድል ያልፋሉ። የሕይወት ፈተና ወደ መሬት ሲጥለን በወደቅንበት ቦታ ሆነን ማማረር ማጉረምረም ለመውደቁ ለመደናቀፉ ምክንያት የሆኑትን ሰዎች ሁኔታዎች... Read more »

ወጣቶች ከከተራ እስከ ጥምቀት

ተራ ”ከተረ” ከሚለው የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም ”ውሃ መክበብ” ወይም ”መገደብ”ማለት ነው። የከተራ በዓል ከጥምቀት በዓል አንድ ቀን ቀድሞ ነው የሚከበረው። የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ-ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውሃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር... Read more »

የወጣቶችን የወደፊት ተስፋ ያለመለመው የባህር በር ስምምነት

ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ በቀይ ባህር ላይ ይዞታ የነበራትና ቀይ ባህርንም ስታዝበት የኖረች ሀገር ነች። 1ሺ800 ኪሎሜትር የሚረዝመውን የቀይ ባህር ይዞታ በቁጥጥሯ ስራ ያኖረችና ለወጭና ገቢ እቃዎች ሁለት ወደቦች የምታስተዳደር ሀገር ነበረች። ኢትዮጵያን... Read more »

ደግ ልቦች

በጎነት የሚታይ ፍሬ ነው። የሕይወትን ጎተራ የሚሞላ ለግለሰብና ለሀገር የሚተርፍ ተግባር፤ በጎነት ከማሰብ በዘለለ፤ አብዝቶ ከመልካም ሥራዎች ጎን መሰለፍን፣ ሌሎችን ማገዝ ላይ ማተኮርን ከሰው ምላሸ ሳይጠብቁ ከራስ በላይ ለሌሎች ማድረግን የሚጠይቅ የንፁህ... Read more »

 ከግብርና ተረፈ ምርት ኃይል ያመነጨው ወጣት

በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈጠራ ሥራ ለማህበራዊ አገልግሎት አሰጣጥ ለደህንነት፣ ለትምህርት፣ ለግብርና፣ ለጤና አገልግሎት መሻሸል እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ጉልህ ነው። በአጠቃላይ በዚህ ዘመን ያለቴክኖሎጂ ያለሙበት መድረስ ከባድ እየሆነ በመምጣቱ በሁሉም ዘርፍ ውጤታማ ለመሆን በቴክኖሎጂና... Read more »

“ሥራ ፈጣሪ መሆን ለአንድ ችግር መፍትሔ መስጠት መቻል ነው”- ወጣት ሲሃም ፈይሰል

በኢትዮጵያ በዓመት እስከ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ወጣቶች ወደ ሥራ ዓለም ይቀላቀላሉ ። ለዚህን ያህል ዜጋ በመንግሥት ወይም በግል ተቋማት እና ድርጅቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ባለመቻሉ ደግሞ አብዛኛዎቹ ለሥራአጥነት ይዳረጋሉ። ይህንን ችግር ለመፍታት... Read more »

በፈተና የፀና ህይወት

 ሕይወት በብዙ ፈተና እና ትግል ውስጥ የምናልፍበት ተግባራዊ ትምህርት ቤት ነው። በዚህ የፈተና ሕይወት ውስጥ ብዙዎች ሲወድቁ አንዳንዶች ግን በድል ይወጡታል። የሕይወት ፈተና ወደ መሬት ሲጥለን በወደቅንበት ቦታ ሆነን ማማረር፤ ማጉረምረም፤ ለመውደቁ... Read more »

 «በምግብ እራስን ለመቻል የእንሰት ምርት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው» ወጣት እሱባለው አለልኝ

ቴክኖሎጂና አዲስ የፈጠራ ሥራ የሰው ልጆችን ሕይወት በብዙ አሻሽሏል፡፡ ከትምህርት፣ ከጤና፣ ከግብርና እና ከሌሎች ዘርፎች አንፃርም የሚሰጠውን ጠቀሜታና የአጠቃቀም ሂደቱን ብንመለከት እንደ ዘርፎቹ ዓይነት ጥቅም ላይ የሚውልበት መንገድም ይለያያል። የሚጠቀምባቸው መሳሪያዎችም እንዲሁ... Read more »