ሀገር አቀፋዊ የቁርኣን ውድድሩ ለሀገር ሰላም እና እድገት ራሱን የቻለ ሚና እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፡-ሀገር አቀፋዊ የቁርኣን ውድድሩ ለሀገር ሰላም፤ እድገት፤ ሥልጣኔ እና የማኅበረሰብ ከፍታን ለማረጋገጥ እራሱን የቻለ ሚና እንዳለው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። ‹‹ቁርኣን የእውቀትና የሰላም ምንጭ›› በሚል ሀሳብ ሀገር አቀፍ... Read more »

የደኅንነት ጥበቃን በቴክኖሎጂ የመደገፍ ጉዞ

አዲስ አበባ፡– ጊዜው የቴክኖሎጂ እንደመሆኑ፤ ከግለሰብ ቤት እስከ ሀገር የሰዎችን ሥራ በማቃለል ረገድ ቴክኖሎጂ እየተወጣ ያለው ሥራ ከፍተኛ ነው። በአሁኑ ዘመን በቤት ውስጥ፣ በተቋማት እና በከተማ የሚስተዋሉ እንቅስቃሴዎችን በመከታተል፤ ለደኅንነት አስጊ የሆኑ... Read more »

በክልሉ ተቋርጦ የቆየውን የጤና መድኅን ዳግም ለመጀመር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡– በትግራይ ክልል ከተቋረጠ አራት ዓመታት ተኩል የሆነውን የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት በዘንድሮው ዓመት ዳግም ለመጀመር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አማኑኤል ኃይለ፤ አሁን... Read more »

የኢትዮጵያ ታሪክም ይሁን አሁናዊ ሁኔታዋ የባሕር በር ጥያቄዋ ተቀባይነት እንዳለው ያሳያል

ለሠላሳ ዓመታት ያህል ተዘግቶ የቆየው የባሕር-በር ጥያቄ መነሳት ለብዙዎች መነጋገሪያ መሆን ከጀመረ ውሎ አድሯል። በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የጉዳዩ አጀንዳ መሆን ማንንም ሊያስገርም የሚገባ ጉዳይ እንዳልሆነ በመጥቀስ ጥያቄው ምላሽ እስኪያገኝ ድረስ በሰላማዊ መንገድ... Read more »

የኢንስቲትዩቱ መቋቋም ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርትና የኦዲት ደረጃዎች ለመተግበር ያስችላል

አዲስ አበባ፤- የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት መቋቋም ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርትና የኦዲት ደረጃዎች ለመተግበር እንደሚያስችል ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንስቲትዩቱን ማቋቋሚያ አዋጅ ትናንት ባፀደቀበት ወቅት የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ... Read more »

ኢንሳ የወጣቶችን ታለንት ለማበልፀግ የሚሰጠውን ሥልጠና ወደ ክልሎች ሊያስፋፋ ነው

አዲስ አበባ፡- የወጣቶችን ታለንት ለማበልፀግ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ ይሰጥ የነበረው ሥልጠና በቀጣይ ወደ ክልሎች ሊያስፋፋ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የኢንፎርሜሽን አሹራንስ ዘርፍ አስተባባሪ... Read more »

“ሕዝቡ የጦርነት አባዜ ያልለቀቃቸውን አንጃዎች አደብ ሊያስገዛ ይገባል” – አቶ ጌታቸው ረዳ

– አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ፡– የትግራይ ሕዝብ የጦርነት አባዜ ያልለቀቃቸውን አንጃዎች አደብ ሊያስገዛ ይገባል ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ አስታወቁ፡፡ አቶ ጌታቸው በትናንትናው... Read more »

ኮሚሽኑ በተሰጠው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ይሠራል

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተሰጠው ተጨማሪ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ። በአማራ ክልል በቅርብ ጊዜ ውስጥም በክልል ደረጃ አጀንዳዎችን ለመሰብሰብ እየተሠራ መሆኑን አመልክተዋል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር... Read more »

በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራው ለአርሶ አደሩ ፈርጀ ብዙ ጥቅም እያስገኘ ነው

አዲስ አበባ፡- በትግራይ ክልል 62 ሺ ሄክታር መሬት ላይ ሲሠራ በቀየው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ ለምግብነት እና ለእንስሳት መኖ የሚሆኑ የሥነ-ሕይወት ተክል ምርቶች እየለሙ መሆኑን የክልሉ የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለፀ፡፡ በትግራይ... Read more »

ስምምነቱን በፍጥነትና በሙሉ አቅም ወደ ተግባር መለወጥ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን በፍጥነትና በሙሉ አቅም በተግባር በመተርጎም አፍሪካ ከስምምነቱ ተጠቃሚ እንድትሆን በላቀ ትኩረት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ። 57ኛው የአፍሪካ የገንዘብ፣ ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባዔ ትናንት በአዲስ አበባ፣... Read more »