አዲስ አበባ፡- ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ4 ቢሊዮን 816 መቶ ሚሊዮን 90 ሺህ 70 ብር ከ 11 ሳንቲም መጠን የያዙ መዛግብትን በማከራከር ውሳኔ መስጠቱን የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ... Read more »
– በ297 ወረዳዎች የኮሌራ በሽታን መቆጣጠር ተችሏል አዲስ አበባ፡- የክረምት ወራትን ተከትሎ ውሃ ወለድ በሽታዎች እንዳይከሰቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራው በቅንጅት ሊሠራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በ297 ወረዳዎች የኮሌራ በሽታን መቆጣጠር... Read more »
– ከ174 ሺህ 596 ቶን በላይ ቡና ውደ ውጭ ተልኳል አዲስ አበባ፡- በ2016 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ከቡና ምርት 835 ሚሊዮን 230 ሺህ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በዘጠኝ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ባለሀብቶች በተለያዩ የንግድ ዘርፎች እንዲሳተፉ ያጸደቀው መመሪያ የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማሳደግ ሰፊ ዕድል እንደሚፈጥር በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደር ጆርጅ ኦሬና ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት... Read more »
አዲስ አበባ፦ በቀደምት አርበኞቻችን ለተፈጸሙ ታላላቅ የድል ታሪኮች የአሁኑ ትውልድ ተገቢውን እውቅናና ክብር መስጠት ይኖርበታል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ 83ኛው የአርበኞች የድል በዓል “በሀገር ፍቅር አርበኝነት የተገኘ ድል” በሚል መሪ... Read more »
“ግንባታውን ለማጠናቀቅ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብና የወሰን ማስከበር ፈታኝ ሆኗል”- በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጅማና አካባቢው ቅርንጫፍ ጅማ፡- ከመረዋ- ሶሞዶ ሰቃ -ሊሙ መገንጠያ የሚወስደው መንገድ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጠናል ሲሉ አስተያየታቸው... Read more »
አዲስ አበባ፡- የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለትንሳዔ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት፤ የትንሳዔ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ በመስቀል ላይ እስከሞት ድረስ ራሱን አሳልፎ... Read more »
አዲስ አበባ፡– የትንሳዔ ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅርታና ምህረትን ለሰው ልጆች የሰጠበት፤ የጥልና የመለያየት ግድግዳን አፍርሶ ፍቅርን ያሳየበት በዓል መሆኑን ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ተናገሩ፡፡ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ትንሳዔ በዓል ክርስቶስ... Read more »
አዲስ አበባ፦ የበጎነት ተግባራት በበዓል ቀናት ብቻ ተወስነው ሊቀሩ እንደማይገባ የመቄዶንያ የአእምሮ ህሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል መስራች አቶ ቢንያም በለጠ ገለፁ። አቶ ቢንያም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብም የትንሳዔ በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱን አስተላልፈው፤... Read more »
አዲስ አበባ፡– ካለፈው ትውልድ የተረከብናቸውን ድሎች ተገቢ ክብር በመስጠት፣ ከፍ ባለ የሀገር ፍቅር ስሜት እና አንድነት ለመጪው ትውልድ እንዲተላለፉ ማድረግ ይጠበቅብናል ሲሉ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚደንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን... Read more »