በጥልቅ ፍተሻ ለሃይል መቋረጥ መንስኤ የሆኑ ከባድና ቀላል ችግሮች ተለይተዋል

አዲስ አበባ፦ በጂፒኤስ ቴክኖሎጂ በመታገዝ በአዲስ አበባ ያሉ 152 የመካከለኛ መሥመሮች እና እነዚህን መሥመሮች የሚሸከሙ 59 ሺህ 48 ምሰሶዎች ላይ በተደረገ ጥልቅ ፍተሻ 25 ሺህ 973 ከባድና ቀላል የኃይል መቋረጥ መንስኤ የሆኑ... Read more »

ስፖርት ሀገራዊ ግቦችን ለማሳካት የጎላ ፋይዳ ስላለው ባለድርሻ አካላት ሊረባረቡ ይገባል

ባህር ዳር፡- ስፖርት ከራሱ ዘርፍ በዘለለ አጠቃላይ በሁሉም ዘርፎች የተያዙ ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ለዘርፉ ስኬታማነት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በባህር... Read more »

ዜጎች በታማኝነት ግብር የመክፈል ልምምድን እንዲያሳድጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፡- በንግድ ሥራ ላይ ያሉ ወገኖች በታማኝነት ግብር የመክፈል ልምምድ እንዲያሳድጉ አደራ ማለት እፈልጋለሁ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው... Read more »

“የመቀንጨርን ችግር ለመቅረፍ ማህበረሰቡን ማዕከል ያደረጉ ተግባራትን ማስፋፋት ያስፈልጋል” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፡- መቀንጨርንና ሌሎችንም የሥርዓተ ምግብ ችግሮችን ለመቅረፍ ማህበረሰቡን ማእከል ያደረጉ ተግባራትን ማስፋፋት አስፈላጊ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ፣ የሰቆጣ ቃልኪዳን እና የማኅበረሰብ... Read more »

በትግራይ ክልል የምክክር ሂደት ለመጀመር ውይይቶች እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ፦ በትግራይ ክልል የምክክር ሂደት መጀመር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶች እየተደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ። የሀገራዊ ምክክር ዋና ጉባዔን ለማካሄድ የዝግጅት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም አስታውቋል።... Read more »

የመንግሥትና የግል አጋርነት ለሀገሪቱ ኢኮኖሚና ማኅበራዊ እድገት ጉልህ አስተዋፅዖ ያበረክታል

– ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የመንግሥትና የግል አጋርነት ፕሮጀክቶች ፊርማ ተከናውኗል አዲስ አበባ፡- በመንግሥትና በግል አጋርነት የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚና ማኅበራዊ እድገት ጉልህ አስተዋፅዖ እንደሚያበረክቱ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ገለጹ።... Read more »

የጦርነቱ መሠረታዊ ምክንያት ካልተወገደ ሰላም እንደማይሰፍን ፑቲን ተናገሩ

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ከዩክሬን ጋር ወደ ጦርነት ያስገባት መሠረታዊ ችግር ካልተወገደ ጦርነቱን እንደማታቆም ተናግረዋል፡፡ ፑቲን ከአሜሪካው አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት፣ ሞስኮ ከኪዬቭ ጋር ወደ ጦርነት ያስገቧት መሠረታዊ... Read more »

የመስከረሙ ሙሽራ

ዜና ሐተታ ክረምት አልፎ ብርሃን ሲወጣ በወርሐ መስከረም ዓለም ሁሉ ሊያየው የሚጓጓለት ሠርግ በኢትዮጵያውያን እየተደገሰ ነው። ይኸ ሠርግ ከዚህ በፊት ዓለም የሚያውቀውን ሠርግ ዓይነት አይደለም። ልዩ የሚያደርገውም ደጋሹ ግለሰብ ሳይሆን ኢትዮጵያ የምትባል... Read more »

“የትግራይ ክልል የሚያስፈልገው ሰላም ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፡- መንግሥት በተለያዩ ችግሮች ተወጥሯል፤ የሚያግዙን ሀገራት አሉ በሚል የተሳሳተ ስሌት ጊዜው አሁን ነው በሚል ውጊያ ለመክፈት የሚፈልጉ አሉ። ይህ የተሳሳተ አካሄድ ነው የትግራይ ክልል የሚያስፈልገው ሰላም ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር... Read more »

በሀገሪቱ ካሉ 22 ሺህ የጤና ተቋማት 6 ሺህ የሚሆኑት ከለውጡ ወዲህ የተገነቡ ናቸው

አዲስ አበባ፦ በሀገሪቱ ካሉ 22 ሺህ የጤና ተቋማት 6 ሺ የሚሆኑት ከለውጡ ወዲህ የተገነቡ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ... Read more »