አዲስ ዘመን ጋዜጣን በብስክሌት ማደል የጀመሩት የሀገር ባለውለታ

በሀገሪቱ የሕትመት ሚዲያ ታሪክ ግንባር ቀደም የሆነው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት መቋቋም መሠረት የሆነው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ሕትመት መጀመር ነው። ስሙም የተወሰደው ንጉሡ ከስደት መመለሳቸውን አስመልክቶ በሚያዚያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ባደረጉት ንግግር... Read more »

«የእኛ ሙያ ሰው ከአደጋ ሲሸሽ እኛን ወደ አደጋው ውስጥ የሚያስገባ ነው»አቶ ሙሉጌታ ውዱ በእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ባህር ጠለቅ ዋናተኛ

 የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የከተማዋን ነዋሪ ከሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች ተጋላጭነትና ስጋት ለመከላከል ግንዛቤ ከማስጨበጥ ጀምሮ አደጋዎች ሲያጋጥሙ ፈጥኖ በመድረስ በሰው ሕይወትና ንብረት ላይ የሚደርሰውን አደጋ ለመቀነስ... Read more »

ኢትዮጵያዊነት በባቡል ኸይር

ከሥፍራው የደረስነው ረፋድ ላይ ነበር። ከበር ላይ እንግዶችን የሚቀበሉ የድርጅቱ ሠራተኞች ተቀበሉን። ወደ ውስጥ ዘለቅን። አንዳንዶች ስማቸው እየታየና በድርጅቱ የተሰጣቸውን መታወቂያ እያሳዩ ወደ አዳራሽ ውስጥ ገቡ። እነዚህ እንግዶች ሳይሆኑ የድርጅቱ ቋሚ ተጠቃሚ... Read more »

ከገጠራማዋ የሳውላ መንደር እስከየጥርስ ሕክምና ዶክተር

 እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ብቻ መብራት በምታገኘው ትንሽዬ መንደር ውስጥ ትልቅ ሕልም ያላት ሕፃን በወርሐ ግንቦት በ1974 ዓ.ም ተወለደች። ግንቦት ከባተ በአምስተኛው ቀን ምድርን የተቀላቀለችው ልጅ ለቤተሰቧ ሦስተኛ ልጅ ነበረች። የመጀመሪያዎቹን ሁለት... Read more »

 የትምህርት አባት ዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ የቀድሞ የቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

እድሜያቸውን ሙሉ ለትምህርትና በትምህርት የኖሩ ሰው ናቸው። የዛሬ 70 ዓመት አብዛኛው ዜጋ ስለ ትምህርት ባልገባውና ባልተረዳበት ወቅት ትምህርትን ወደውና አስቀድመው ጠንክረው በመማር በሀገራችን የመጀመሪያዎቹ 13 ኢትዮጵያዊያን በዲግሪ ሲመረቁ አንዱ ለመሆን ችለዋል። በትምህርት... Read more »

ከቦራ ጣቢያ እስከ ሀንጋሪ ቡዳፔስት

 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ትባላለች በ2023 በዳይመንድ ሊግ የአምስት ሺህ ሜትር የዓለም ክብረወሰን ይዛለች። በ2022 በኦሪገን በአምስት ሺህ ሜትር የዓለም ሻምፒዮን ሆናለች። በ2023 በቡዳፔስት በተካሄደው ውድድር በ10ሺህ ሜትር ወርቅ ለሀገሯ አምጥታለች። ሁለት ጊዜ... Read more »

 “የባህር በር የነጻነትና የሉዓላዊነት ጉዳይ ነው”  – አቶ ፈረደ ፍትሐነገሥት -የቀድሞ ባህር ኃይል

በ1952 ዓ.ም ነው የተወለዱት :: ያደጉት ደግሞ ወለጋ አካባቢ ነው:: የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን እዛው ወለጋ ነቀምት ከተማ መስከረም 2 በሚባል ትምህርት ቤት ተከታትለዋል:: የዛሬ የሕይወት ገጽታ አምድ እንግዳችን የቀድሞ... Read more »

“ከጡረታ በኋላ ከዘራ የምንይዝበትን ስነልቦናማስቀረት ይኖርብናል” – አቶ ሚካኤል አልይ

ከመሃል አዲስ አበባ በምስራቁ አቅጣጫ 520 ኪሎ ሜትሮችን እንደተጓዝን የበረሃ ንግስት በመባል የምትጠራዋን እና የተለያዩ ሕዝቦች በአንድነት የሚኖሩባትና ቀደምት ስልጣኔን ከተላበሱ የኢትዮጵያ ከተሞች መካከል አንዷ የሆነችውን ድሬዳዋ ከተማን እናገኛለን። ይህች ከተማ የውጭ... Read more »

የአንጋፋው አርቲስት የ50 ዓመታት ጉዞ

ገጣሚ ተዋናይና የቲአትር አዘጋጅ ነው። ከ1960ዎቹ ዓ.ም ጀምሮ በጥበብ ስራ ውስጥ በመግባት እጅግ በጣም ብዙ ማህበራዊና ሎሎች ይዘት ያላቸውን የጥበብ ስራዎች ለህዝብ በማቅረብ አንቱታን አትርፏል። ከልጅነቱ ጀምሮ በውስጡ በዘለቀው የጥበብ ጥማት በርካታ... Read more »

የባሕል እመቤቷ ሻምበል ደመቀች መንግሥቱ (ሎሚ ተራተራ )

  ሀገር በተለያዩ ጊዜያትና አጋጣሚዎች ጀግኖችን ታፈራለች:: እነዚህ ጀግኖቿ ደግሞ በተሰማሩበት መስክ ሁሉ የሀገራቸውን ስም ያስጠሩ ሰንደቋም ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ያደረጉ ናቸው:: ታዲያ እነዚህን ጀግኖቿን በሚገባቸው ልክ አክብራለች ወይ ከተባለ መልሱ አላከበረችም... Read more »