‹‹ በአጭር ጊዜያት ውስጥ በክልሉ አንጻራዊ ሰላም ማስፈን ችለናል››አቶ እንዳሻው ጣሰው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር

በቀድሞ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ስር ከነበሩና በቅርቡ ራሳቸውን ችለው ከወጡ ክልሎች መካከል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዱ ነው። ክልሉ ከተመሠረተበት ካለፉት ስድስት ወራት ወዲህ ያሉትን የልማት አቅሞች በመጠቀም የክልሉን ሕዝብ... Read more »

“የሕዳሴ ግድባችን ታዳሽ ኃይል በመሆኑ ቀጣይነት ላለው የኢኮኖሚ እድገት መሠረት ነው” ብርሃኑ ደኑ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በንግድ ሥራ ኮሌጅ የኢኮኖሚክስ መምህር

ዛሬ የመሠረተ ድንጋይ ከተቀመጠለት 13ኛ ዓመቱን ደፍኗል – ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ፈተናን በመጋፈጥ የዘለቀ ቢሆንም፤ በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፎ ወደ ፍጻሜው መቃረብ ችሏል። ይህ የሆነው ግን በኢትዮጵያውያኑ... Read more »

‹‹ የዓባይ ግድብ -የአምራች ኢንዱስትሪው መድኅን ›› አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ

በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ በመለስተኛ፣ በመካከለኛና በከፍተኛ ደረጃ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ላይ የተሠማሩ ወደ 15 ሺ የሚሆኑ አምራች ኢንዱስትሪዎች ይገኛሉ። አምራች ኢንዱስትሪዎቹ ለውጭና ለሀገር ውስጥ የሚቀርቡ ምርትና አገልግሎቶችን ሲያቀርቡ የነበረው በበቂ ሁኔታ... Read more »

“በሚመጣው ዓመት መጨረሻ አስራ ሶስቱም ተርባይኖች ሥራ ይጀምራሉ ” – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የሕዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስፈፃሚ

በተለያዩ የዓለም ሴራዎች እና ከውስጥም ባሉ ሰፋፊ ችግሮች ሳቢያ ከድህነት ጋር ተጣብቃ የኖረችው ሀገር፤ ከመሠረቱ የሕዝቡን ሕይወት መቀየር የሚችል ብድር ይሰጠኝ በዓባይ ወንዝ ላይ ኃይል ማመንጫ ልገንባ ስትል ሴረኞቹ ከለከሉ። ርዳታቸው ሕዝቡ... Read more »

 “በሕዳሴ ግድቡ ስኬት ሊመሰገንና እውቅና ሊሰጠው የሚገባው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው”  – አቶ አማን አሊ የጽህፈት ቤቱ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር

ኢትዮጵያውያን ለ13 ተከታታይ ዓመታት አልሰለቹም፤ አልታከቱምም። ድካማቸውም ሆነ ልፋታቸው ከንቱ ሆኖ አልቀረም። አንዴ “ተሸጠ” ሌላ ጊዜ ደግሞ “እንዳይገነባ ተከለከለ” እየተባለ የኢትዮጵያውያኑ እድገትና ልማት ጠል በሆኑ አካላት ሲነገርበት የነበረው ሟርት ከሽፎ የተደከመለት ታላቁ... Read more »

«በዞናችን ያሉ አነስተኛ ከተሞች ሁሉ ከወንጪ ደንዲ ፕሮጀክት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እንፈልጋለን» አቶ ቶሎሳ ተረፈ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ

በኦሮሚያ ክልል የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ዞኑ በገበታ ለሀገር መርሃ ግብር ውስጥ ከተካተቱ እና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ተገንብተው ለምረቃ ከበቁ ፕሮጀክቶች... Read more »

‹‹ለወደብ ዝግጁ የሆነ የመንገድ መሠረተ ልማት ይዞ መገኘት ትልቅ ነገር ነው›› አቶ ፈትሂ ረመዳን እድሪስ የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ምክትል ቢሮ ኃላፊ

የተሟላ የመንገድ መሠረተ ልማት ሲኖር የገጠሩን ነዋሪ ከከተማው በማገናኘት፣ የትራንስፖርት አገልግሎትን በማሳለጥ፣ ለተሽከርካሪ ደህንነት፣ ለተጓዡም ምቾት በመስጠት፣ ኢኮኖሚን ለማነቃቃት፤ አርሶ አደሩ ያመረተውን ምርት ገበያ ለማውጣት፣ ሸማቹም በበቂ አቅርቦትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለመሸመት ያስችላል።... Read more »

 ‹‹ ስለ ሀገር መጸለይ ከአንድ እውነተኛ አማኝ  የሚጠበቅ ተግባር ነው›› – ኡስታዝ ጀማል በሽር

በእድሜው ሳይሆን፤ እየሠራ ባለው ሥራ ከበሬታ የሚሰጠው አንደበተ ርቱዕ ሰው ነው። ለሃይማኖታዊ ሥርዓት መገዛት፣ የተማረውን፣ ያወቀውን፣ ያለውን ለሌሎች ማካፈል ከልጅነቱ የጀመረው በጎ ተግባር ነው። እርሱ በእምነቱ፤ ሌሎችም በእምነታቸው የፀኑ እንዲሆኑ፣ ለወገናቸው እና... Read more »

 “ወደ 71 የሚሆኑ የእንሰት ዝርያዎች እንዳይጠፉ አድርገናል” ዶክተር ዮሐንስ ገብሩ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት

ዩኒቨርሲቲዎች ከሚኖራቸው ዓለም አቀፋዊ፣ ሀገራዊና ክልላዊ ጠቀሜታ አኳያ በሶስት ዋና ዋና ተልዕኮዎች የተለዩ መሆናቸው ይታወቃል። ይኸውም የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች፣ አፕላይድ (የትግበራ) ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በሚል ነው። በአራተኝነት የተቀመጡት ደግሞ አጠቃላይ... Read more »

‹‹ ሕዝብና መንግስት የጣለብንን ሕግ የማስከበር ተግባር እየተወጣን ነው ››

– አቶ ተክሌ በዛብህ – የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ መሰረታዊ ከሚባሉ የሰው ልጆች ፍላጎቶች መካከል ፍትህ ግንባር ቀደሙን ቦታ ይይዛል። በእርስ በእርስ አለመግባባትም ይሁን በሌላ ጉዳይ ሰዎች ፍትህን ሊሹ ይችላሉ... Read more »