
በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከመሪዎቹ ዋነኛው እሱ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም፤ ሰማያዊ ፈረስ በተሰኘ ፊልሙም የዓባይን እጣ ፈንታ እና ሰው ሰራሽ ደመናን ቀድሞ ተንብዩአል ፤ አብዬ ዘርጋው የተሰኘው ገጸ ባህሪውም በኢትዮጵያ የሬዲዮ... Read more »
እንደ መንደርደርያ… መምህሩና ድምፃዊው ጌቴ አንለይ ክንዴ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ አገር በደብረማርቆስ ከተማ አብማ የሚባል አካባቢ ነው የተወለደው። ከአባቱ አቶ አንለይ ክንዴ እንዲሁም ከእናቱ ወ/ሮ የንጉሴ ከቤ የተገኘው ጌቴ ለቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ... Read more »

በእሱ እድሜ የዝናን ካባ የደረበ ፈልጎ ማግኘት ይታክታል። በእርሱ እድሜ ከፍ ባለ ስራና እውቅና በሰዎች ዘንድ ሲጠራ በቀላሉ የሚታወቅ እጅግ ጥቂት ነው። በእርሱ አፍላነት እድሜ በአንድ ሙያ ከጫፍ ደርሰው ስኬትን ተቆናጠው የዘርፉ... Read more »

ኑሮውን በአሜሪካ ሲአትል ያደረገው ኢትዮጵያዊው ያዴሳ ቦጂያ የተወለደው ምዕራብ ሸዋ አምቦ አካባቢ ነው።በደርግ ሥርዓት አባቱ በመንግሥት መገደሉን ተከትሎ ቤተሰቡ ወደ አዲስ አበባ ይመጣል፡፡ቆይቶም ጉዞ ወደ አሜሪካ ይሆናል። ግራፊክ ዲዛይነርና የኪነጥበብ ባለሙያ ነው።ያዴሳ... Read more »
ኢትዮጵያ እና የቀድሞው አፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ኅብረት ቢፈቱት የማያልቅ እጅጉን የተሳሰረ ታሪክ አላቸው።ከመስራቾቹ አንዱ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ናቸው።የኅብረቱ መቀመጫ አዲስ አበባ ናት።አብዛኞቹ የኅብረቱ አባል አገራት በነጻነት ትግላቸው ወቅት ኢትዮጵያ... Read more »

አርቲስት ኑሆ ጎበና በምስራቋ ፈርጥ ድሬዳዋ ከተማ በ1948 ነው የተለደው። የተወለደው ምስራቅ ሐረርጌ ነው ወደ ድሬ ዳዋ የመጣው የ5 አመት ልጅ ሳለ ነው የሚሉም አሉ። አባቱ መሀመድ ጎበና፣ እናቱ ደግሞ ፋጡማ ሀሰን... Read more »

በኦሮምኛ ቋንቋ ድምጻዊ ነው፡፡ ነገር ግን የሚዘፍነው ለኦሮሞ ብቻ አይደለም፡፡ ሙዚቃ የዓለም ቋንቋ ናት የሚለውን ብሂል በሚያሳይ መልኩ ሙዚቃዎቹ ኦሮምኛን ፈጽመው በማያውቁ ሰዎች ዘንድ ሁሉ የተወደዱ ናቸው፡፡ እስካሁን ከ260 በላይ ዘፈኖችን ተጫውቷል፤... Read more »

ውልደት እና እድገቱ በውቢቷ ጎንደር ከተማ እንኮዬ መስክ በተባለ አካባቢ ነው። ወቅቱም 1975 አ.ም ነው። አባቱ አቶ ይስማው ሰንደቄ የበረሀ ሰው ነበሩ። የአርማጭሆ አካባቢ ሰው በመሆናቸው ወደ ወልቃይት በክረምት እየሄዱ እያረሱ ነበር... Read more »

የኢትዮጵያ ስነ ጽሁፍ ውስጥ ወፍራም ስም ካላቸው ደራሲያን ተርታ ይሰለፋል። አድናቂዎቹ እንደውም እሱ የኢትዮጵያ ስነ ጽሁፍ ንጉሠ ነገሥት ነው ይሉታል። ድርሰቶቹ ከባድ እንደሆኑ የሚናገሩ ብዙ ናቸው። የእሱን ድርሰት አንብቤያለሁ ማለትም እንደ አንድ... Read more »

በዘመናዊው የአማርኛ ሙዚቃ ውስጥ የምርጦቹ ዝርዝር ቢወጣ ከመጀመሪያዎቹ አስር ምርጦች መካከል አንዱ ሊሆን ይችላል። ስሙ በብዙዎች የፍቅር ታሪክ ውስጥ የሚቀመጥ የብዙዎች የወጣትነት ትውስታ አካል የሆኑ ስራዎች የሰራው ድምጸ መረዋው ኤፍሬም ታምሩ። ዛሬ... Read more »