ሰኘው ግብረ-ሰናይ ድርጅት ስፓይሮሊና (spirulina) የተሰኘ አልሚ ምግብ በማምረት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ለሚሰቃዩ ህፃናትና ነፍሰጡር እናቶች በነፃ ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ቀደም ሲል በውድ ዋጋ ከውጭ ሲገባ የነበረውን ተመሳሳይ ምርት እንደሚተካና የውጭ ምንዛሪንም... Read more »
• ቴክኖሎጂውን በአማራ ክልል ተግባራዊ ለማድረግ ጠቀሜታውን ማስተማር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የአሽከርካሪዎችና የተሽከርካሪዎች የጥፋት ክብረ ወሰን (ሪከርድ) መቆጣጠሪያ ሶፍትዌር ተግባራዊ በመሆኑ ከዕለት ወደ ዕለት የትራፊክ አደጋ እየቀነሰ መምጣቱ... Read more »
አዲስ አበባ፡- ከሁለት ወይም ከሦስት ዓመት በፊት ከነበረው ዛሬ የተሻለ የነጻነት አየር መኖሩንና ይህንን ያመጣው ደግሞ አዲሱ የለውጥ ኃይል መሆኑን የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ተናገሩ። አሁን... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/04/222222DSC_0025.jpg)
ዶክተር ፍቅሩ ማሩ ረጅም ዓመታትን ከኖሩባትና ዜጋዋ ካደረገቻቸው ሲውዲን ወደ አገራቸው ተመልሰው «አዲስ የልብ ህክምና ማዕከልን» ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር አቋቁመው ሀገራቸውን በሙያቸው ማገልገል የጀመሩት በ 1998 ዓ.ም ነው፡፡ ከ6 ዓመት በፊት «የህክምና... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/04/33333-gettyimages-1134804152-1024x1024.jpg)
አዲስ አበባ፡- ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲጓዝ ቢሾፍቱ አካባቢ የተከሰከሰው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን አብራሪዎች በአምራቹ ቦይንግም ይሁን በአሜሪካ የፌዴራል አቪዬሽን ባለሥልጣን የተቀመጡ መስፈርቶችን ያሟሉ እንደነበሩ የምርመራው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ማመላከቱ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/04/11-2.png)
በኢትዮጵያ 108 ፓርቲዎች መኖራቸው ይገለፃል፡፡ 66ቱ የብሄር ፓርቲዎች ናቸው፡፡ ለምን ብሔርን ነፃ እናወጣለን የሚሉ ፓርቲዎች በዙ? የብሔር ፖለቲካ ቀጣይነት እስከ መቼ መዝለቅ አለበት በሚሉት ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ምሁራን ይናገራሉ፡፡ ቀድሞ በወሎ ዩኒቨርሲቲ... Read more »
የፌዴራል ትራስፖርት ባለስለጣን በበጀት ዓመቱ ሊያስጀምራቸው ካቀዳቸው የቃሊቲ መናኸርያ እንዲሁም የቃሊቲ ትራንስፖርት ማኔጅመንትና ትራፊክ ደህንነት ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በዘመናዊ መልክ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ። ለቃሊቲ መናሃርያ ግንባታ ብቻ የተያዘለት በጀት 445 ሚሊዮን ብር መሆኑ... Read more »
መቋጫ ያላገኘው የጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ግድያ በየጊዜው ያልተሰሙ አዳዲስ ክስተቶችን እያስተናገደ በአነጋጋሪነቱ መቀጠሉን አልጀዚራ ዘግቧል:: የሳውዲ ዓረቢያ መንግሥት ከግድያው ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት፤ ወንጀሉን ፈጽመዋል በሚል የጠረጠራቸውን 11 ኃላፊዎች ለፍርድ ማቅረቧ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/04/11-24.jpg)
በፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይብ ኤርዶጋን የሚመራው ገዥው ፓርቲ በመዲናዋ አንካራ በቱርክ የአካባቢያዊ ምርጫ መሸነፍ ተሰምቷል:: እሁድ ዕለት በመዲናዋ በተካሄደው ምርጫ የኤርዶጋኑ የፍትህና ዴሞክራሲ ፓርቲ በተቃዋሚው የህዝቦች ሪፐብሊካን ፓርቲ ብልጫ የተወሰደበት መሆኑን አናዶል የተሰኘው... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2019/04/biofuel.jpg)
አዲስ አበባ፡- ታዳሽ ኃይልን በመጠቀም ኢትዮጵያ ከውጭ ለማስገባት የምታወጣውን ወጪ ከ5 እስከ 10 በመቶ ለማዳን እየሠራ መሆኑን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የባዮፊዩል ልማት ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል ገሠሠ በተለይ ለአዲስ... Read more »