ምርታማነትን የማሳደጉ እመርታ

የበርካታ ወንዞች መገኛና የለም መሬት ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ በሀብቷ በሚገባት መጠን ሳትጠቀምበት ኖራለች።ሰፊ መሬትን የሚሰራ ጉልበትን ታቅፋም ለዓመታት በተረጅነት ቀጥላለች። ይሁን እንጂ አሁን በፀጋዎቿ ለመጠቀም አይኗን ከፍታ ጉልበቷን አጠናክራ እንቅስቃሴ ጀምራለች። ሰርታ... Read more »

በወተት ላም ምርታማነት ዙሪያ የምርምር ተቋማት ሚና

የእንስሳቱ ዘርፍ የዜጎችን የሥጋ፣የወተት፣ የወተት ተዋፅኦ እና ሌሎች ፍላጎቶችን በማሟላት የጎላ ሚና አላቸው። ይሄን ሚናቸውን ለማሳለጥና የተቀላጠፈ ለማድረግ እንደ ሀገር ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በምርምሩ ዘርፍ ብዙ ሥራዎች ተከናውነዋል።በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የእንስሳት... Read more »

የአርሶ አደር ባጂኦ ኦላቶ የሕይወት ፍልስፍና

ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለመጀመሪያ ጊዜ ወንዶ ገነትን ሲጎበኟት ‹‹ወንዶ›› ትባል እንደነበረና ለምለምነቷን አይተው ‹‹ምን ወንዶ ብቻ ገነትም ነው እንጅ›› ማለታቸውን ተከትሎ ወንዶ ገነት መጠሪያዋ መሆኑና ስሟም በዚሁ ፀንቶ እስካሁን እየተጠራችበት ትገኛለች። አያሌ... Read more »

የወተት ሀብት ፈተና – ከዋጋ እስከ አቅርቦት

ዘንድሮ በተለይም ካለፉት ሁለት ወራት ጀምሮ በሀገሪቷ የሚገኙ የወተት ላሞች የነጠፉ በሚመስል መልኩ ከፍተኛ የወተት እጥረት ተከስቶ ሰንብቷል። ግብርና ሚኒስቴርም ለእጥረቱ ምክንያት የሚታለቡ ላሞች ቁጥር ማነስ መሆኑን ይጠቅሳል። በዋነኛነትም በወተት ልማቱ አርሶ... Read more »

የግብርና ግብዓት አቅርቦትና ልዩ ትኩረት ያገኘው የትግራይ ክልል

ግብርና ሚኒስቴር ቀድሞ መገኘት አይከፋም የሚለውን መርህ በመከተል ለ2013-2014 የምርት ዘመን ዝግጅቱን የጀመረው የ2012-2013 ዓ.ም ምርት ተሰብስቦ ጎተራ እንደገባ መሆኑን ያስታውሳል :: እያደገ የመጣውን የአርሶ አደሩንና ከፊል አርሶ አደሩን የግብአት ፍላጎት ለማሟላትም... Read more »

ተጠባቂው የመኸር እርሻ 374 ሚሊዮን ኩንታል ታቅዶለታል

ዛሬ ዛሬ የአገራችን አርሶ አደር እንደ አንዳንድ ገበሬ ‹‹ ሰኔ በጋው መስከረም ክረምቱ›› እየተባለ የሚተረትበት አይደለም። አሁን ላይ አብዛኛው አርሶ አደር በዓመት አንድና ሁለቴ ብቻ ሳይሆን ሦስቴ እያመረተ መሆኑ በአይን የሚታይ ተጨባጭ... Read more »

የቡና አብቃይ አርሶ አደሮችን ሕይወት የለወጠ ውድድር

አርቬ ጎና በሲዳማ ክልል የምትገኝ ወረዳ ነች። በወረዳዋ ያለችው ሩሙዳሞ ቀበሌ በቡና አብቃይነት ትታወቃለች። በቀበሌዋ የሚገኙ አርሶ አደሮች ቡና በማምረት ይታወቃሉ። ይሁንና ካለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት በላይ የአንድ ኪሎ ቡና ዋጋ ከአንድ... Read more »

በፋይናንስ የተደገፈ የግብርና ሥራና ውጤቱ

የግብርናው ዘርፍ የሀገሪቱ የጀርባ አጥንት እንደሆነ ይታወቃል። ይሁን እንጂ የግብርና ሥራው በባህላዊ መንገድ ዝናብን ጠብቆ በዓመት አንዴ የሚከናወን በመሆኑ በሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ሳያስገኝ ቆይቷል። ኢትዮጵያ ባለፉት 10... Read more »

የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ሥራን ለግብርና ምርት ማሳደጊያ

በፊንፊኔ ዙሪያ የሰንዳፋ በኬ ነዋሪ የሆኑት አርሶ አደር ባይሳ ባጫ ከኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ጋር ተያይዞ ሊገጥማቸው የሚችለውን የምግብ እጥረት ለመቋቋም እርሳቸውና ጎረቤቶቻቸው ከዋና የእርሻ ሥራቸው በተጨማሪ በአካባቢያቸው ያለውን ቦረቦር መሬት... Read more »

የአርሶ አደሩን ችግር ማቃለል የቻለ ቴክኖሎጂ

ነቀዝም ሆነ ማንኛውም ተባይ በእህል ላይ ከፍተኛ ብክለትና ብክነት ያደርሳል። በተለይ እህሉን ከጥቅም ውጪ ባያደርገውም እንኳን ጠዓሙን በማበላሸት ይታወቃል። በምስራቁ የሀገራችን ክፍሎች በተለይ ነቀዝ አርሶ አደሩ ለዘርና ለክፉ ቀን ብሎ ያስቀመጠውን እህል... Read more »