ወደ ቦሌ መንገድ በሚወስደው አቅጣጫ መስቀል አደባባይ አካባቢ በሚገኘው አዲስ አበባ ሙዚየም ውስጥ ነኝ። ከግቢው የመግቢያ በር ጀምሮ ሙዚየሙ በውስጡ የያዘውን እምቅ የታሪክ ሀብት እየጎበኘሁ ነው። እናንተም ውድ አንባቢዎች ተከተሉኝ አብረን እንጎብኝ።... Read more »
መላኩ ኤሮሴ የቀቤና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ ባህላዊ እሴቶች ያሉት ብሄረሰብ ነው፡፡ ከእነዚህ ባህላዊ እሴቶች ውስጥ ባህላዊ መተዳደሪያ ደንብ ‹‹ቦበኒ ገልቲት›› ተጠቃሽ ነው፡፡ ‹‹ቦበኒ ገልቲት›› የብሄረሰቡ ባህላዊ መተዳደሪያ ደንብ ነው። ደንቡን የሚያፀድቅበት፣ የሚያሻሽልበት... Read more »

ለምለም መንግሥቱ ‹‹ኢትዮጵያን ለስምንት አመት ያክል አውቃታለሁ:: የተለያዩ የሀገሪቷን አካባቢዎች ለማየትም ዕድል አግኝቻለሁ:: ብዙ የሚወደዱና የሚደነቁ ተፈጥሮአዊ፣ ሰው ሰራሽና ታሪካዊ ቅርሶች አሏት:: ከታሪካዊ ቅርስዎችዋ መካከልም የላልይበላን ውቅር አብያተክርስትያን ጎብኝቻለሁ:: በጣም ድንቅና የሚወደድ... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ‹‹በዘንባባ የተዋበች፣ጣና የተሰኘ ሐይቅ ያላት፡፡ውሃው እንደ ህንድ ውቅያኖስ ጨው ያለው ሳይሆን፣ሰውም ከብቱም ሊጠጣው የሚችል፡፡በውስጡ ዓሳን ጨምሮ ብዝሓ ህይወት የሚኖርበት፡፡በጀልባ ለሁለትና ለሶስት ሰአታት የሚኬድበት፣ትንሽ ኩሬ ሳይሆን ሰፊና ትልቅ የውሃ ሀብት ያላት››... Read more »
ዋለልኝ አየለ ባህል ዘርፈ ብዙ ብያኔ እንዳለው የዘርፉ ተመራማሪዎች ይገልጻሉ። ሰፊ ሀሳብ ስለሆነ አንድ ወጥ የሆነ ብያኔ የለውም። በአጭሩ ግን የአንድ ማህበረሰብ ምንነት መገለጫ ነው ተብሎ ይገለጻል። ባህል ሲባል አለባበስና አጨፋፈር ነው... Read more »

አብርሃም ተወልደ “ይበላሐል፣ ይበላሐል፣ አንተንም አፈር ይበላሐል በላው አፈር፣ በላው አፈር፣ ያንን ታላቅ ሰው፤ ያንን ምሁር። በላው መረሬ፣ በላው መረሬ፣ ሀገር መጋቢ ያንን ገበሬ። ያ አባት ሞተ፣ የልቤ ወዳጅ፣ የሚያበላኝ ጮማ፣ የሚያጠጣኝ... Read more »
አብርሃም ተወልደ አሁን ባለው እሳቤ አዝማሪ ማለት ድምፃዊ እና የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች ነው።ቀደም ባለው እሳቤ ደግሞ አዝማሪ አመሥጋኝ፤ የሃይማኖታዊ ዝማሬዎች መሪ የሚል ነበር።አዝማሪነት እስከ ቅርብ ዘመናት ድረስም “አዝማሪ” እና “ዓለም አጫዋች” በሚል... Read more »

ለምለም መንግሥቱ ለሥራ ጉዳይ አሜሪካን ሀገር በሄዱበት ወቅት ነው። በአየር ማረፊያ ውስጥ ሆነው ከጎናቸው የቆመ አንድ ረጅም ጥቁር ሰው ዞር ብሎ ይመለከታቸዋል። ሊያናግራቸው እንደፈለገ ከሁኔታው ተረድተዋል። እርሣቸውም ገፍቶ እስኪያናግራቸው ጠበቁት። ሰውየውም ጠጋ... Read more »

ዋለልኝ አየለ ወደ ቦታው የሚወስዱ መንገዶች አቧራማ ናቸው። እርግጥ ነው ከዋናው አስፓልት ያለው ርቀት ለማማረር የሚያበቃ አይደለም። እንዲያውም የቱሪዝም ባለሙያዎች እንደሚሉት አንድ የቱሪዝም መዳረሻ እስከ አፍንጫው ድረስ አስፓልት መሆን የለበትም። ትንሽ ርቀት... Read more »

ለምለም መንግሥቱ ”የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነፃነት፣ ሰው ተከፍሎበታል፣ከደምና ከአጥንት ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር ትናገር አድዋ፣ትናገር አ-ገ-ሬ እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታችሁ ዛሬ… የጥቁር ድል አምባ አድዋ-አፍሪካ እምዬ ኢትዮጵያ…!!‘ እንዲህ ያለው ግጥም በዜማ ተዋህዶ... Read more »