በሬና ገበሬ-በሥነቃል

በድንቃድንቅና የመዝናኛ ዜናዎች ‹‹ዛፎች ሙዚቃ አዳመጡ›› ሲባል እንሰማለን:: ሙዚቃ እየሰማች የምትታለብ ላም እንዳለችም ሰምተን እናውቃለን:: እንግዲህ ዛፎች ሙዚቃ ይሰማሉ ከተባለ የእንስሳት ብዙም አይገርመንም ማለት ነው፤ ምክንያቱም ከዛፍ ይልቅ እንስሳት ለሰው ልጅ ይቀርባሉ::... Read more »

ሥዕልን በቤተሰብ

የሥነ ጥበብ ሰዎች አንድ የሚሉት ነገር አለ። ‹‹አርቲስት›› የሚለው ቃል የሚያገለግለው ለሠዓሊ ነው። ‹‹አርት›› የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የቅርጻቅርጽና የሥዕል የፈጠራ ሥራዎችን የሚገልጽ ነው። እርግጥ ነው ሌሎች የኪነ ጥበብ ሥራዎችም የፈጠራ ውጤቶች ናቸው።... Read more »

የሥነ ጽሑፍ መድረኮች ለምን ተቀዛቀዙ ?

የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ከ2012 ዓ.ም አጋማሽ በፊት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተዘዋወረ የሥነ ፅሁፍ መድረኮችን ያዘጋጅ ነበር። በጉዞዎቹም ደራሲያን እና ሌሎች ታዋቂ ሰዎችን ያሳትፍ ነበር፡፡ እነዚህ ደራሲያን እና ታዋቂ ሰዎች ጉዞው በተዘጋጀበት አካባቢ... Read more »

ኪነጥበብ በዚህ ዘመን

ኪነ ጥበብ በየዘመኑ የተለያየ ባህሪ ይላበሳል። ለዚህም ነው የሥነ ጽሑፍ ሰዎች ‹‹የዚህ ዘመንና የዚያ ዘመን ኪነ ጥበብ›› የሚሉት። በየመዘኑ የተለያየ ባህሪ እንዲኖረው ከሚያደርጉት ምክንያቶች መካከልም ኪነጥበቡ የተገኘበት ዘመን ወቅታዊና አስተዳደራዊ ሥርዓት ባህሪ... Read more »

የመንግስቱ ለማ የብዕር ቱርፋቶች

የኪነ ጥበብ ሥራ ዘመን ተሻጋሪ ነው። አንዳንድ ሥራዎች ሳይቋረጡ ዘመን በተሸጋገረ ቁጥር ከተፈጥሮ እኩል ይታወሳሉ። መስከረም ሲጠባ ተደጋግሞ በብዙዎች አንደበት ይደጋገማል፤ የታላቁ የጥበብ ሰው መንግስቱ ለማ ግጥም። ማን ያውቃል! የመስቀል ወፍ እና... Read more »

ጥበበኛው የፊደል ዘማች

አያት ቅድመ አያቶቻችን በጥበባቸው ፊደል ቀርጸዋል። እነሆ በዚህ ጥበባቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ የራሷ ፊደል ያላት ብቸኛ አገር እንድትባል አብቅተዋል። ‹‹የራሷ ፊደል ያላት›› እየተባለም በዓለም አደባባይ ይነገርላታል። በዚህ ላይም ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘጋቢ... Read more »

ከኪነ ጥበብ ዘማቾቹ አንደበት

ጥበብ መፍለቂያዋና መፍሰሻዋ ብዙ ነው። ጥበብ አብዝታ ሰላምን ትሻለች። በሰላም ውስጥ ስትፈልቅ ታዝናናለች መንፈስን ሀሴት ታላብሳለች። ጥበብ በችግር ውስጥም ትከሰታለች። ያኔ ደግሞ ብሶትን፣ ቁጭትን ክፋትንና ጉዳትን እያስታወሰች የተሰበረን መንፈስ ታክማለች። ትጠግናለች። ጥበብ... Read more »

አዲሱ የተወዛዋዦቹ ንቅናቄ

የተጠናቀቀው ዓመት ለኪነ ጥበብ መልካም ዓመት ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም:: ሆን ተብሎ የተዘነጋው የኪነ ጥበብ ዘርፍ አሁን ላይ የመንግስትን ትኩረት ማግኘት ጀምሯል:: የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በጠቅላይ ሚኒስትሩም ፤በሌሎች የመንግስት ተቋማትም ዘንድ እውቅና... Read more »

የቴአትር ትንሳኤ እየቀረበ ይሆን?

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ዘመናዊ ቴአትር የተጀመረበትን 100ኛ አመት በማስመልከት ለአምስት ቀን የሚቆይ የቴአትር ፌስቲቫል ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በ5ቱ ቀን 447 ከያኒያን የተሳተፉባቸው 46 አንጋፋ ቴአትሮች የቀረቡ ሲሆን ለቴአትር አፍቃሪያን የአይን አዋጅ የሆነ ቡፌ ነበር፡፡... Read more »

አርቲስቶቻችን በአውደ ውጊያ ግንባር

“እሽክም” በሚለው ዘፈኗ ትታወቃለች ፤አርቲስት ማዲቱ ማዲቱ ወዳይ። አርቲስቷን ያገኘናት በወሎ ግንባር ለአገር መከላከያ ሰራዊቱ፣ለአማራ ልዩ ኃይል፣ለሚሊሻና ለህዝቡ የሚያነቃቁ የጥበብ ሥራዎቿን ስታቀርብ ነው። እናቷ በህይወት ከተለዩና እሷም ከእነ ቤተሰቦቿ ከምትኖርበት ወልዲያ ከተማ... Read more »