በትረ ሙሴ (መልከ ኢትዮጵያ) የሰው ልጅ ታሪክ አለው። ታሪክ ደግሞ በጊዜና በዘመን ውስጥ ያልፋል። የእያንዳንዳችን ታሪክ ከውልደት የሚጀምር በሞት የሚጠናቀቅ የዘመን ሀቅ ነው። ይህ ተፈጥሯዊ እውነት ደግሞ የሰውን ልጅ ማረፊያ አድርጎ በተቀመጠለት... Read more »
ባንዳ እናት አገሩን ክዶ ባእድን ወዶ ተላምዶ አገር የሚወጋ ዜጋ ነው፡፡ ባንዳ ለጥቅሙ የባእድ ክንድ ሆኖ መረጃ የሚሰጥ ጠላት ነው፡፡ ከወገን እየተጠጋ ወገኑን የሚወጋ የባእድ መሣሪያ ነው፡፡ ባንዳ ዕኩይ ስሙ ጎልቶ የወጣው... Read more »
በዛሬ ወጋ ወጋ አምዳችን ገበያው ላይ ህመም መፍጠር የሚሹ፣ አሁንም ለበሽታው መባባስ ምክንያት ሆኑ ተዋናዮችን ተግባራችሁ ጥሩ አይደለም እንላቸዋለን።ስራችሁም ለአገርና ለህዝብ ጎጂ ነውና ታቀቡ ልንላቸው ወደናል፡፡ ለበሽታቸው መዳን ይሆን ዘንድ መፍትሄ የምንለው... Read more »
ትህነግ በለስ እየበላ ታግሎ በለስ ቀናውና በትረ ሥልጣን ጨበጠ፤ ዙፋኑን ተቆናጠጠ፤ ያኔ። ይሄንን በለስ ልግመጠውና ልሞክረው እንዴ ? ያሰኘኛል አንዳንዴ ። ምን ዋጋው አለው! ሁሉም ነገር በለስ እንደ መግመጥ ቀላልና አልጋ በአልጋ... Read more »
እጀ ረጅሟ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ጣልቃ በመግባት እየፈጸመች ያለችውን ሉአላዊነትን የሚዳፈር ተግባር ሳስበው ያ ግንኙነት ምን ነክቶት ነው ስል ራሴን እጠይቃለሁ። ሁኔታው ግንኙነቱን ‹‹ምንትስ በላው እንዴ›› በል በልም ይለኛል።... Read more »
ባለፈው ሳምንት መኮንኖች ክበብ ውስጥ አርቲስቶች በሙያቸው ለመከላከያ ሰራዊቱ ስለሚያደርጉት ድጋፍ ለመወያየት ተሰባስበው ነበር። በዚህ መርሀ ግብር ላይ ንግግር ካደረጉት መካከል አንዱ የመከላከያ ሰራዊቱ የህዝቡ ግንኙነት ክፍል ሀላፊ ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ናቸው።... Read more »
በንጉሱ ዘመን የሀገራችን ክፍሎች በጠቅላይ ግዛት፣ በአውራጃና በወረዳ የተከፈሉ ነበሩ፡፡ ወታደራዊው ደርግ ሲመጣ ደግሞ ክፍለ ሀገር፣ አውራጃ፣ ወረዳና ቀበሌ በሚል ተጠሩ። ኢሕአዴግ በትረ ሥልጣኑን ሲቆናጠጥ ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ በሚል ተሸነሸኑ፡፡ ቀስ በቀስም... Read more »
የሠፈራችን ጋሽ ሳህሉ ቆዳቸው ነጣ ነጣ፣ ገርጣ ገርጣ ካለ አሊያም ጥፍራቸው ወይም ጣታቸው የመሰብሰብ ምልክት ካሳየ ሳይውሉ ሳያድሩ ነው ወደ ህክምና የሚሄዱት። እጅግ በጣም ሲበዛ የሐኪም ቤት ደንበኛ ናቸው፤ ለትንታ ሁሉ ወደ... Read more »
አሸባሪው፣ ብሄረተኛው፣ ጠባቡ፣ እኩዩ የሚሉት ሁሉ ይገልጹታል፤ ህወሃትን:: አሸባሪነት ደግሞ በአዋጅ የተሰጠው ሥያሜ ነው:: የዚህ አሸባሪ ቡድን ፍልስፍና አብዛኛውን ሰው (ፊደል ቆጠረ የሚባለውን ጨምሮ/ መሠረት አልባ አድርጓል:: በአሸባሪነት መንፈሱ ተበክለው በራሳቸው ሣይተማመኑ... Read more »
ወቅቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለዓመታት ያስተማሯቸውን ተማሪዎች የሚያስመርቁበት ነው። ምረቃውም ተጀምሯል። ምሩቃን ለእዚህ ታላቅ ወቅት እንኳን አበቃችሁ እላለሁ። በተለይ የዘንድሮው ምሩቃን በሰላምና በጸጥታ እንዲሁም በኮቪድ የተነሳ ትምህርታችሁ ሲጓተትባቸው የቆያችሁ እንደመሆናችሁ ይህ ሁሉ... Read more »