ጉምቱው ብዕረኛ!

ሀገራችን በስነ-ጽሁፍ ታሪክ ቀደምት እንደመሆኗ ልዩ አሻራቸውን የጣሉ ቁጥር ስፍር የሌላቸው የኪነጥበብ ሰዎችን አፍርታለች። በእያንዳንዱ ዘመንም በርካታ የጥበብ ሰዎች መጥተዋል፣ ሄደዋልም፡፡ ኢትዮጵያ መቼም ጥበበኞችን ነጥፋ አታውቅም፡፡ በዛሬው የዝነኞች ገጻችን የዚህኛው ዘመን የኪነ-ጥበብ... Read more »

የአርሲው ቢሊሌ

ሰዎች በሕይወት ዘመናቸው ውስጥ ሳያሳኩት ለማለፍ የማይፈልጉት አንድ ነገር ቢኖር “ለስም መጠሪያ…ብትሞት ለመታወሻ የሚሆንህን ልጅ ውለድ” የሚለውን ውስጣዊ የሕይወት ምክርን ነው፡፡ ከዚህ ከፍ ብለው ጀግና የሻቱ ዕለት ደግሞ “ስምህን የሚያስጠራ…የምታስጠራ ልጅ ይሁን... Read more »

ሶሬሳው

“ቦሄም አሰናናሁም!” ይላል ጉራጌ። እንኳን አደረሳችሁ! እያልኩ መኮላተፌ ነውና … “ለምኑ?” ያላችሁ እንደሆን ለመስቀርና ልበል እንደጀመርኩት። “መስቀር መስቀር ቲሰራካ…” መግባባቱ አይሳነንምና መስቀል የመስቀሉ በዓል በደረሰ ቁጥር ሁሉ … ሶሬሳው ቢሆን ኖሮ “ቤተና... Read more »

ያልተወሳው የጥበብ ሰው

“በሉ እንጂ በሉ እንጂ…”ን ላቀነቀነችው አበበች ደራራ፤ ምን እንበል? ብለን ብንጠይቅ በወደድን ነበር። ነገር ግን ለማለቱ ቃላቶቹ ያጥሩናል። እንዲህ ላስባላት ድንቅ ሰው ግን በቃላቱ እጥረት መካከልም እያሳሳብንም ቢሆን ላልተወሳው እናውሳለት። ሠርቶ ሠርቶ... Read more »

 ባለዘንጉ ጠቢብ

ደበበ ሰይፉ ስሙ ለማንም እንግዳ አይደለም፡፡ ከልጅ እስከ አዋቂ አብሮት የኖረ ያህል ስሙን ያስታውሰዋል። የስሙ ዝና መበርከቱ ከነበረው ሁለገብነት ይነሳል፡፡ ባለቅኔ ነውና ቅኔን የወደደም ያደመጠም ሁሉ ያውቀዋል። በተውኔት ዓለም ውስጥ የኖረም የጎበኘም... Read more »

የዜማው ጥምቆራጭ

ትናንት በወጡበት የስኬት ከፍታ፣ በወጡበት የብቃት ሰገነት እምቢ! አልወርድ…አሻፈረኝ! ብሎ ዛሬም ድረስ መክረም እንደምን ይቻላል… አስችሎት መቻልን ያሳየ እንቁ ሙዚቀኛ ግን ወዲህ አለ። ብዙዎች ወጡ! ወጡ! ሲባል ከምኔው እንደሆን ወርደው በሚፈርጡበት የሙዚቃ... Read more »

 አወዛጋቢው ደራሲ

ኅሩይ የማን ነው? ንጉሤስ ከወዴት አለ? አውግቸውስ ማነው?… ሁሉንም ፈልጎ አንዱን ከማግኘት፣ አንዱን ፈልጎ ሁሉንም ማወቅ ይቀላል። ይኼ አንዱ፤ ይህ እርሱ ብዕርን በእጁ ብቻ ሳይሆን በልቡም ጭምር የሚጨብጥ አንድ አውታታ ምስኪን ደራሲ... Read more »

ነቢይ በሀገሩ

ያውና እዚያ ማዶ ብርሃን ያድላሉ፤ አሁን እኔ ብሄድ አለቀ ይላሉ:: • • አለ ባለቅኔው ነቢይ:: በቃላት መንገድን መሥራትና ማበጀትም ያውቃልና ደግሞ “ነገም ሌላ ቀን ነው” ሲል ከሠራት መንገድ ፊት ቆሞ ሩቅ እያየ... Read more »

 ከጋዜጠኛው ጎጆ

ስለ ጻፈው እንጻፍለት…ስላነበበውም እናንብብለት። ህይወት እንደ ጎጆ ናትና ጋዜጠኛውም አንዲት ጎጆ ሠርቶ አቁሞ ነበር:: ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ የህይወት ጎጆ ቢያቆምም፤ የመጣበትን ዓላማ ሳይረዳ ለቀረ “ተወለደ… ኖረናም ሞተ!” ከሚል የግርግዳ ላይ ጥቅስ... Read more »

የሱናሚው ዋናተኛ

ስሙ ለጊዜው ይቆየን። ይኼው አንድ ስም አይጠሬ አርቲስት በዲሲ ከተማ ውስጥ ካለ አንድ አፓርታማ ላይ ተንደላቆ እንደተቀመጠ ለሌላ አንድ ወዳጁ እንዲህ ሲል አወጋለት፤ “ሀገር ቤት ሳለሁ አንድ ማታ ላይ በቀረጻ አመሸንና ሌሊት... Read more »