በቅርቡ የኢፌዴሪ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ‹‹ክብር ለጥበብ›› በሚል ስያሜ ለሁለተኛ ጊዜ በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች አስተዋጽኦ ያደረጉ ከያኒያንን ሸልሟል:: ሽልማቱ ከደረሳቸው ከያኒያን መካከል ደግሞ አንዱ ሀሁ የዳንስ ቡድን ነው:: ይህ የውዝዋዜ ቡድን... Read more »

ሙሉ ስሙ አርቲስት ብዙነህ ተስፋ ይባላል። የተወለደው አዲስ አበባ ሳሪስ ሰፈር ነው።እናቱ ወይዘሮ ካሰች ብርሃኑ ሲባሉ አባቱ ደግሞ አቶ ብርሃኑ ይባላሉ። ገና የ9 ወር ጨቅላ እያለ አባቱን በሞት ያጣው ብዙነህ ያደገው በአጎቱ... Read more »

በ1952 ዓ.ም ታህሳስ 6 ቀን ከእናቱ ከወ/ሮ አምሳለ ዘለቀ እና ከአባቱ ከአቶ አለሙ ወልደማርያማ አዲስ አበባ እንጦጦ ቁስቋም ማርያማ አካባቢ ተወለደ:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን እቴጌ ጣይቱ ብጡል አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት... Read more »
‹‹ለረጅም ዓመታት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ሲካሔድ የነበረው የርስ በርስ ጦርነት ያስከተለውን የኢትዮጵያውያን ህይወት መጥፋትና ከኑሮ መፈናቀል ለማስቀረት በልዩ ልዩ መልክ ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። ሆኖም ችግሩ አልተቃለለም። ይልቁንም ወደ ባሰ ደረጃ እየተሸጋገረ በመሔድ... Read more »

ወደኋላ ጥቂት ሄደው የሚያስታውሱ ሰዎች ያወቁታል፡፡ በተለይም የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሚያቀርባቸው የኦሮምኛ ድራማዎች ላይ ከሚታወቁ ዋነኛ ተዋንያን መሀከል አንዱ እሱ ነው፡፡ትወናው ኦሮምኛ ቋንቋን በማያውቁ ሰዎች ዘንድ ሁሉ ፈገግ የሚያሰኝ ጥበበኛ ነው፡፡አድማሱ ብርሃኑ! ጋዜጠኛ... Read more »

ሳምንቱ ለሙዚቃ አፍቃሪው ህብረተሰብ አሳዛኝ ነበር፡፡ በትግርኛ ሙዚቃዎቹ የሚታወቀው እና ከፍተኛ ተወዳጅነት ያተረፈው ድምጻዊ ዳዊት ነጋ ባልተጠበቀ ሁኔታ ለህክምና በሄደበት ክሊኒክ በድንገት ማረፉ መሰማቱ መላው ኢትዮጵያውያንን አስደንግጧል። እሁድ አመሻሽ ላይ የተሰማው ዜና... Read more »

በቅርቡ የጉማ ሽልማት ተካሂዶ ነበር። ሽልማቱ በተለይ በፊልሙ ዘርፍ በ2013 ጥሩ ስራዎችን ያቀረቡ የጥበብ ሰዎች የተሸለሙበት እና በማህበራዊ ሚዲያም የብዙዎች መወያያ የነበረ ፕሮግራም ነበር። በዚህ የሽልማት መርሀ ግብር ላይ ወርቃማውን ዋንጫ ይዘው... Read more »

የተወለደው በ1953 ዓ.ም ነው። የትውልድ ስፍራው ደግሞ በሰሜን ሸዋ ጅሩ ወረዳ እነዋሪ ከተማ ነው። ተፈጥሮ ከነሙሉ ክብሯ በምትገለጥበት ስፍራ የተወለደው የዛሬው እንግዳችን እጆቹ በሸራ ላይ ተአምር የሚሰሩ ናቸው። አንዳንዶች እንደሚሉት እንዲያውም የመዝገቡ... Read more »

እስክንድር ቦጎሲያን ከአርመንና ከኢትዮጵያ ወላጆቹ የተገኘ ኢትዮጵያዊ ሰዓሊ እና የስዕል መምህር ነበር። አብዛኛውን የሕይወቱን ክፍል በአሜሪካን ያሳለፈው ይኸው የስዕል ጥበበኛን የሚያስቃኘንን አጭር የሕይወቱን ታሪክ ከመማር ደጉ ገጸ ድር አግኝተናል፤ ለአንባቢ በሚመች መልኩ... Read more »

የተወለደችው እዚሁ አዲስ አበባ ነው። የጠቢባን መፍለቂያ ከሆነው ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ፤ በተለምዶ 41 ኢየሱስ የሚባለው ሰፈር። ቤታቸው ከሌላኛው የዚያ አካባቢ ተወላጅ አርቲስት ንብረት ገላው ቤት ወረድ ብሎ ነው። የተወለደችበት ቤተሰብ ትልቅ ቤተሰብ... Read more »