
የትውልድ ስፍራው ጎንደር አዘዞ ነው። ወቅቱም ሚያዝያ 10 ቀን 1970 ዓም። ወይዘሮ ሀገርነሽ ዋሴ እና አቶ አፈወርቅ መንግሥቱ ወንድ ልጅ ወለዱ። ስሙንም ተገኔ አሉት፤ “ጠበቃዬ ፥ ጋሻ መከታዬ ማለት ነው። ልጃቸውን በወለዱ... Read more »

በአሁኑ ወቅት በየትኛው የምሽት ክበብ ጎራ የሚል ሰው የእሱን ሙዚቃ ወጣት ድምጻውያን ሲያዜሙት ይሰማል፡፡ አሁን የተስፋፋው የተለያዩ ሙዚቃዎችን እየቀነጨቡ በአዲስ መልክ መጫወት ላይም ከማይቀሩት ሙዚቃዎች መካከል ዋነኛው የእሱ ሙዚቃ ነው፡፡ ልዩ በሆነ... Read more »

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀንን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕውቅና ችሮት በይፋ መከበር ከጀመረ አርባ አምስት ዓመታት ገደማ ሆኖታል። ለዚህ በዓል መሠረት የሆነው እንቅስቃሴና ትግል ከተጀመረ ግን አንድ ክፍለ ዘመን ተሻግሯል። በተለይ ከእንቅስቃሴው ጋር... Read more »

ሱፐር ሞዴል አና ጌታነህ መሰረቷን አሜሪካና ፈረንሳይ አድርጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆነችበትን የሞዴሊንግ ስራን ለበጎ አድራጎት ያዋለች የአገር ልጅ ናት ። አና የተወለደችው በስዊድን ሲሆን በአባቷ ዲፕሎማትነት ምክንያት አብዛኛው እድገቷ በውጭ... Read more »

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ባለፈው እሁድ ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ተካሂዷል ። በ9 የተለያዩ ዘርፎችም በህዝብ ጥቆማ ከተሰጠባቸው ከ700 በላይ በጎዎች መካከል 27 እጩዎች ቀርበው ተሸልመዋል ። ከዘጠኙ ዘርፎች መካከል አንደኛው... Read more »

ዘርፉ ብዙም የሚታወቅ አይደለም። ነገር ግን በዘመናዊው የፊልም ኢንደስትሪ ውስጥ ወሳኝ ቦታ ከሚሰጣቸው ስራዎች አንዱ እና ዋነኛው ነው። በእኛ ሀገር የፊልሙ ዘርፍ ገና ቀና ቀና እያለ ስለሆነ ይህ ሙያ በቅጡ ዋጋው አልታወቀለትም።... Read more »

ብዙ ኢትዮጵያውያን በደስታ ካነበቧቸው እና ሌሎችም እንዲያነቧቸው ከሚጋብዟቸው መጻህ ፍት መካከል የአና ማስታወሻ አንዱ ነው፡፡ ይህ በመላው ዓለም እጅጉን ተወዳጅ የሆነ መጽሐፍ ኢትዮጵ ያውያንም እንዲያነቡት እና እንዲማሩበት ያደረገው ሰው ደግሞ ስሙ አዶኒስ... Read more »

በዚህ ሳምንት ከአንጋፋው ደራሲ እና ተርጓሚ ማሞ ውድነህ ጋር በተያያዘ አንድ ዜና ተሰምቷል:: በመከላከያ ሠራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በሰቆጣ ከተማ የደራሲና ተርጓሚ ማሞ ውድነህ መታሰቢያ ዲጂታል ቤተ መጽሐፍ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ዛሬ... Read more »

ትውልድና እድገቱ አዲስ አበባ ነው። በሳንፎርድ እንግሊዝ ትምህርት ቤት ተምሯል። በእግር ኳስ ስፖርት መነሻው የቀድሞው ዝነኛ ክለብ አየር መንገድና ጥቁር አንበሳ ወጣት ቡድኖች ነበሩ:: ከነዚህ ክለቦች ጋርም ከልጅነቱ አንስቶ የጠበቀ ቁርኝት ኖሮት... Read more »

በወጣቶች ተወዳጅ ከሆኑ ድምጻውያን አንዱ ነበር። ሙዚቃዎቹ ከመዝናኛት ባለፈ ጠቃሚ ጭብጥ ያላቸው ናቸው በሚል በሀያሲያን ዘንድ ይደነቃል። ነገር ግን ይህ ባለ ታላቅ ተሰጥኦ አርቲስት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ገና በዘመኑ እኩሌታ ላይ... Read more »