ጉዱ ሲራክ

መገን በአራዳ! መገን በወሎ! ምን ቢሉ ምን ይታጣል… ከወሎ የወጣ ከአራዳ ያልታጣ መገኑ በፍቅር ነው። የገራገርዋን እናት ጡት ጠብቶ፣ በሼህ ሁሴን አድባር ተመርቆ፣ በአንቱ ከራማ የተባለለት ደርሶ ጥበብ ይዘራል። ወጪቱን ከጎተራው ይሞላል።... Read more »

 የማይዳሰሱ ቅርሶችን የመጠበቅና የመንከባከብ ተጨባጭ ፋይዳ

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ቅርስነት የተመዘገቡ የበርካታ መስህቦች ባለቤት ነች። ጥንታዊ ሥልጣኔና ሀገረ መንግሥት ያላት ቀደምትና የሰው ዘር መገኛ ጭምር ናት። በሀገሪቱ የአርኪዮሎጂ ፣ የፓሊዮንቶሎጂና ፓሊዮአንትሮፖሊጂ (መካነ ቅርሶች ጥናት) እንዲሁም የኢንታንጀብል (የማይዳሰሱ) ኢትኖግራፊ... Read more »

ትንቅንቅ

ሕይወት ትንቅንቅ ናት፡፡ ከራስ ጋር፣ ከፈጣሪ ጋር፣ ከተፈጥሮ ጋር ከነዚህ ሁሉ ጋር፡፡ ከሁሉም ግን ከራስ ጋር የሚደረግ ትንቅንቅ ይከፋል፡፡ ከራስ ጋር ትንቅንቅ መልስን ደብቆ፣ እውነትን ሸሽጎ ነው። በማይገኝ መልስና በማይደረስ እውነት ውስጥ... Read more »

የቃላት መርፌ

ቃላት መርፌ ናቸው። ቃላት ክር ናቸው። ቃላት ጨርቅና የመድኃኒት ጠብታም ናቸው። ሁሉም ነገር የሚጀምረውም ከቃል ነው። እኛ የሰው ልጆችም ብንሆን…በሚታየውም ሆነ በማይታየው ዓለም ውስጥ ቃላት እምቅ የስሜትና የመንፈስ ንጥረ አካላት ናቸው። ሰማይና... Read more »

የፈገግታ እናት

ፈገግታ… የህይወት ምንጭ ጠብታ…የሰው ልጆች ሁሉ ውስጣዊ ልምላሜ ነው። የጥርስን ነጸብራቅ ፊት ላይ ያስቀምጣል። ደስታን እያፈካ ሀዘንን ያከስማል። ከስጦታዎችም ሁሉ ትልቁ ስጦታ ይኼን ለመስጠትና ለመቀበል መታደል ነው። እንዲህ አይነት ሰዎችም ከማንም በላይ... Read more »

ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት- የገበታ ለሀገር ሌላኛው ገፀ በረከት

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ በርካታ ባለስልጣናት በተገኙበት በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ በቱሪዝም መዳረሻ ልማት ሥራዎች እየተመዘገቡ ካሉ ውጤታማ ሥራዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል። የቱሪዝምና... Read more »

 የክረምት ፀጋ

ክረምት ይወዳል..ክረምት የነፍሱ ደስታ ነው:: ሰማይ ሲደማምን ጉም ሲውጠው የቀዬው ትዝታ ይወስደዋል:: አብዛኞቹ የልጅነት ትዝታዎቹ በክረምት የተፈጠሩ ናቸው:: አድጎ እንኳን የክረምት ፀጋ አልሸሸውም:: ትላንትም ዛሬም በክረምት ፀጋ ውስጥ ነው…. እየዘነበ ነው..:: እጆቹን... Read more »

 የጉለሌው ሰካራም

በ1941 ዓ.ም ነበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው አጭር ልቦለድ የተጻፈው:: ልቦለዱም “የጉለሌው ሰካራም” ነበር:: ደራሲ ተመስገን ገብሬ አስቀድሞ ተነስቶ ጻፈው። በወቅቱም ተአምር አያልቅ…አጃኢብ! ተባለለት። ታሪኩ የአንድ ተራ የጉለሌ ሰካራም ታሪክ ቢመስልም ከባህር ውሃው... Read more »

የደበዘዘች ጽጌረዳ

የብዙ የሀገራችንን ዝነኞች ጓዳና ጎድጓዳ ተመልክተናል። እንደ ክብር ኒሻን ያንጠለጠሉትን የስኬት ቁልፎቻቸውንም ተመልክተን ከሥራዎቻቸው ጋር ምስጋናንም ችረናቸዋል። በታሪኮቻቸው ተደንቀናል። ከሕይወታቸው ተምረናል። በደፉት የታላቅነት ዘውድ፣ በደረቡት የዝና ካባ ላይ እጅግ ብዙ ብዙ ተመልክተናል።... Read more »

የቱሪዝም ዘርፉ ስኬታማ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይ ደግሞ በመዳረሻ ልማት ከፍተኛ መሻሻል እያሳየች መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። ዘርፉ ከአምስቱ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ውስጥ እንደ አንዱ ተደርጎ መወሰዱና ይህን ተከትሎም በተለይ በመንግስት የተሰጠው... Read more »