የዋልድባ ገዳም- የታፈኑ እውነቶች

በጥበብ ደስታና ሀዘን፣ እውቀትና ፍልስፍና፣ታሪክና ማህበራዊ ጉዳይ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁነቶች በስፋት መዳሰስ ይቻላል። ዘርፏም ብዙ ነው። ስሜትን ቆንጥጦ ለመግለፅ የሚያስቸግር አንዳች ነገርን በጥሩ ቋንቋ በግጥም ማስፈር፣ በዜማ ማቀንቀን፣ በብሩሽ ሸራ ወጥሮ ማቅለምም... Read more »

‹‹ ‹ እህን › ጨምሩበት›› !

የድሮ ሰዎች አንድ ነገር አልጥም ሲላቸው አንድ አባባል አለቻቸው። ‹‹ወሬን አዳምጦ ምግብን አላምጦ›› የሚል። ያልተደመጠ ወሬ ሰው ይጎዳል፤ አገር ያምሳልና በነፋስ የተለቀቀን ወሬ ሁሉ መሰማት ሳይሆን መደመጥ አለበት ይላሉ። ነገርን አድምጦ ሲሆን... Read more »

በትዕዛዝ ሊቅ መሆን

ዛሬ ወደ «ራሳችን» ማለቴ ያው ወደ ማንነታችን እንመለስ እና ትንሽ እንተዛዘብ። አንዳንድ ጊዜ በየወቅቱ የቤት ስራ ከሚሰጠን የፖለቲካ ጉዳይ ወጥቶ በሌሎች ማህበራዊና ሌሎች ጉዳዮች ላይ መተዛዘቡ መልካም ይመስለኛል። ያው «ንትርክ» ሳይበዛ በትንሹም... Read more »

ያለመውን ማሳካት የቻለ ብርቱ ሰው

የታመመውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ አክመው ኢትጵያዊያን ከጫፍ እስከ ጫፍ በአንድነት ያስፈነደቀ ብስራት ምክንያት ሆነዋል። የስፖርት አፍቃሪያን አደባባይ አስቀጥቶ ያስጨፈረ ክስተት የረጅም ዘመናት የሀገር ህልም ያሳካ ገጠመኝ ከፊት ሆነው መርተዋል። ኢትዮጵያ ቀዳሚ መሥራች... Read more »

ያሳበዱት እውነት

 ውሎና አዳሩን ጎዳና ካደረገ ሁለት አመት ሆኖታል ታዴ እብዱ ። እናቱ ታደለ ብላ ስም አውጥታለት ነበር። ነገር ግን ይሄ ስም ማህበረሰቡ እብዱ ታዴ በሚል ቀይሮለታል። በእርግጥ እሱ አላበድኩም ብሎ ሞግቶ ነበር እብድ... Read more »

ዓባይ እዚያና እዚህ

እዚያ የዓባይ መድረሻ አገር ሌቱ የቀን ያህል ደምቆ ይታያል፤ በረሀው የክረምት ዝናብ በበቂ መጠን ያገኘ ያህል ለምልሞ ህይወት ለነዋሪው ምቹ ሆኗል:: መብራት እያንዳንዱ ቤት ተዳርሶ ውሃ በበቂ ሁኔታ ሁሉም ጋር ቀርቦ ያለ... Read more »

«ሰማይ ቢቀደድ ሽማግሌ ይሰፋዋል»

ኢትዮጵያውያን ለሽምግልና ትልቅ ክብር ይሰጣሉ። በሽምግልና ያምናሉ፤ ችግሮቻቸውን በሽምግልና ይፈታሉ። ቂምና ቁርሾ ሁሉ የሚሽረው በሽምግልና በሚካሄድ እርቅ ነው። ሽምግልና ካለው ክብርና ተቀባይነት አንጻር ‹‹ ሰማይ ተቀደደ ቢሉ ሽማግሌ ይሰፋዋል›› እስከማለት ይደርሳሉ። በኢትዮጵያዊ... Read more »

«መሪ ከፊት የሚሆን ብቻ አይደለም» ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ

አካባቢው በደን የተሸፈነ ነው። መሬቱ ደግሞ እጅግ በጣም ለም። የወደቀና የሚዘራ ፍሬ ሁሉ የሚበቅልበት፤ በጥቂት ቦታ ብዙ የሚታፈስበት። ምን ይሄ ብቻ ለእንሰሳት እርባታ ምቹ ነው። የወተትና የስጋ አገር ነው። አካባቢው የሚገኘው በቀድሞ... Read more »

ስነ ፅሁፍ- ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት

የጋራ ማንነት አገርን ይገነባል። አገር ደግሞ በአንድነት ማንነቱን የሚገልፀው ህዝብ ሉአላዊነት መገለጫ ትሆናለች። ኢትዮጵያ ለዘመናት የተናጠልና የጋራ ማንነት ያላቸው ህዝቦች መገኛ ሆና ቆይታለች። አሁንም እንደቀጠለች ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን ብሄራዊ ኩራት፣ ክብርና... Read more »

«ላታጸድቁ አትትከሉኝ!»

ሁልጊዜም ዓይኔን በገለጥኩና እግሮቼን ባንቀሳቀስኩ ቁጥር የሚያስገርሙኝ ገጠመኞች ይበረክታሉ። ዓይነቱና ብዛቱ እንደአዋዋሌ እንደሚወሰን ልብ በሉልኝ። ምክንያቱም እኔ ማለት የአዋዋሌ ነጸብራቅ ነኝና። እንደአዋዋሌ ነው የማስበው፣ እንዳዋዋሌም ነው የምረዳው፤ የምተነፍሰውም እንደአዋዋሌ ነው። አንዳንድ ጊዜ... Read more »