ሰላማዊት ውቤ በ2012/13 ምርት ዘመን ለሰብል ልማት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሰራ ቆይታል። ሆኖም ሥራው በሚጠበቀው ልክ ተሳክቷል ለማለት አይቻልም። ሰው ሰራሽና ወቅታዊ የዓለም ሁኔታዎች እቅዱን የተፈታተኑት ምክንያቶች ነበሩ። ከእነዚህ ምክንያቶች መካከል በዋነኛነት... Read more »
ሰላማዊት ውቤ በ2012/13 ምርት ዘመን ለሰብል ልማት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሰራ ቆይታል። ሆኖም ሥራው በሚጠበቀው ልክ ተሳክቷል ለማለት አይቻልም። ሰው ሰራሽና ወቅታዊ የዓለም ሁኔታዎች እቅዱን የተፈታተኑት ምክንያቶች ነበሩ። ከእነዚህ ምክንያቶች መካከል በዋነኛነት... Read more »
ይበል ካሳ በአስተማማኝ ሰላሟና ለኢንቨስተሮቿ በምትሰጠው ምቹ መስተንግዶዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በበርካታ ባለሃብቶች ተመራጭ እየሆነች የመጣችውና ከኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ ፈጣን ዕድገት እያሳየች በምትገኘዋ በውቧ የደብረ ብርሃን ከተማ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻዎች የተውጣጣን እንግዶች... Read more »
ውብሸት ሰንደቁ ተወልዶ ያደገው ድሬደዋ ከዚራ አካባቢ ነው። ኑሮውን አዲስ አበባ ካደረገ ከ10 ዓመት በላይ አስቆጥሯል።የተሰማራበትን የእጅ ጥበብ ዘርፍ ከጀመረ ሁለት ዓመት አልፎታል። ሀሁ አርት የተሰኘ የጌጣጌጥ አምራችና ዕቃዎችን መልሶ ጥቅም ላይ... Read more »
ክፍለዮሐንስ አንበርብር እንደ ጎጆ ቤት በየቦታው የሚታየው የጤፍ ክምር እይታን ይስባል። ቀልብን ይሰበስባል። የአርሶ አደሩ የወራት የልፋትና የድካም ውጤት ነውና ለተመልካች ያስደስታል፤ለለፋበት አርሶ አደር ደግሞ ያኮራል። በተለይም ከደጀን እስከ ደብረማርቆስ ለጥ ባለው... Read more »
ለምለም መንግሥቱ አንድ ወዳጄን ለአረንጓዴ ስፍራዎች ያለውን ስሜት ጠየኩት። መልሶ ‹‹ስለየትኛው አረንጓዴ›› ብሎ ጥያቄዬን በጥያቄ መለሰ። እንኳን በከተማ ውስጥ በገጠሩም በአረንጓዴ ልማት ምትክ ቤቶች እየተገነቡ አረንጓዴ ማየት ምኞት እየሆነ መምጣቱን ግን ከመናገር... Read more »
ፋንታነሽ ክንዴ ከሰማኒያ በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በግብርና ሥራ እንደሚተዳደር መረጃዎች ያመለክታሉ:: ከፊሉ ሰብል በማምረት ኑሮውን ይገፋል:: ሌላው ደግሞ እንስሳት በማርባትና ንብ በማነብ ላይ ኑሮውን ሲመሰርት፣ቀሪዎቹ ደግሞ ሁሉንም የግብርና ዘርፎች በቅንጅት... Read more »
ካሳቫ በአሜሪካ ሞቃታማ ክፍል ውስጥ የሚበቅልና በዕፅዋት ውስጥ የሚመደብ የተክል አይነት እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ:: ቁጥቋጦዎችና ሰፋፊ ቅጠሎች ያሉት ሲሆን አበቃቀሉም እንደቡና እንጨት ረጃጅም ዘንጎች አሉት:: ተክሉ በአሁኑ ጊዜም ኢትዮጵያን ጨምሮ በብዙ የአፍሪካ... Read more »
ለምለም መንግሥቱ ኢትዮጵያ ዕምቅ በሆነ የተፈጥሮ ሀብት የታደለች ሀገር ናት:: ይሁን እንጂ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ክስተቶች ሳቢያ የአካባቢና የደን ሀብቷ ለጉዳት እየተጋለጠ ይገኛል:: ከህዝብ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ በግብርናው ዘርፍ የአርሶ አደሩና... Read more »
ኃይለማርያም ወንድሙ የዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን ላይ ያየናቸው በ19 60 አዲስ ዘመን ያስነበባቸውን የችሎትና ሌሎች ወጣ ዘገባዎችን ይዘን ቀርበናል። ሐሰተኞቹ ዳኞች ተቀጡ አርባ ምንጭ (ኢ.ዜ.አ)፤ በጋሞ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት በገሙ አውራጃ... Read more »