
የምርጥ ቡና ቅምሻ ውድድር ወደ ሀገራችን ከመጣ ሁለተኛ ዓመቱን ይዟል። ምንም እንኳን የመጨረሻው አሸናፊ ሰኔ ላይ ቢለይም ውድድሩ ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ በሀገራችን ተካሂዷል። መካሄዱ የቡና ዕትብት መገኛ ለሆነችው ኢትዮጵያችን ብዙ በረከቶችን ይዞ... Read more »
የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ገቢ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ቁልቁል ሲምዘገዘግ ቆይቶ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ መጠነኛ መሻሻል ማሳየት ጀምሯል:: የሀገሪቱ የወጪ ንግድ ከአምስት ዓመታት ቁልቁል ጉዞ በኋላ ባለፈው በጀት ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሶስት ቢሊዮን... Read more »

በአዲስ አበባ ዙሪያ ካሉ የኦሮሚያ ክልል ወረዳዎች ጥቂት የማይባሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸው የተመሰረተው በአጎዛ ገበያ ንግድ ስራ ላይ ነው። መተዳደሪያ ነውና ገቢያቸው የቤተሰቦቻቸውን ህይወት አስቀጥሏል። እነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች በገበያው ውስጥ ቋሚና የተመቻቸ... Read more »

‹ቁልፍ ተራ፣ ሸራ ተራ፣ ምናለሽ ተራ፣ ጭድ ተራ፣ ጠርሙስ ተራ፣››… ስንቱ ይጠራል፤ ይደረደራል። የመርካቶ ገበያ ቦታዎች ተራ ተዘርዝሮ አያልቅም። በዚህ ታላቅ በአፍሪካ ታዋቂ በሆነው መርካቶ ገበያ ምዕራብ ሆቴልን ተጎራብተው ከሚገኙት የገበያ ስፍራዎች... Read more »
አውደ ዓመት በተቃረበ ቁጥር በተለያዩ ምርቶች እና አገልግሎቶች ላይ የዋጋ ጭማሪን ማስተዋል የተለመደ ከሆነ ዋል አደር ብሏል ። ሊከበር ጥቂት ቀናት በቀሩት ፋሲካ በዓል ገበያ የሚስተዋለውም ተመሳሳይ ይመስላል ። በዓሉን ምክንያት በማድረግም... Read more »

ታምራት ተስፋዬ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች ጎዳና ላይ በተሽ ከርካሪ ጋሪ ላይ ሙዝ፣ ማንጎ፣ አቮካዶና ሌሎችንም ፍራፍሬዎች ደርድረው ፡‹‹ኪሎ በሃያ፣ በሰላሳ ብር›› እያሉ በመሸጥ ህይወታቸውን የሚያስተዳድሩም ሆነ የፍራፍሬ ጭማቂ ቤቶችን ከፍተው ጭማቂ እና... Read more »
መላኩ ኤሮሴ በሀገሪቱ የመሠረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት እና ፍላጎት ባለመጣጣሙ ምክንያት የዋጋ ንረት እየጨመረ መጥቷል።አቅርቦትን ለመጨመርና በአቅርቦትና ፍላጎት መካከል ያለውን ክፍተት በማጥበብ የዋጋ ንረት ማረጋጋት እንዲቻል መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለ ውጭ ምንዛሬ ፈቃድ... Read more »
ፍሬህይወት አወቀ በቀደመው የትምህርት ሥርዓት ውስጥ ተካትቶ ይሰጥ የነበረው የእጅ ሥራ ትምህርት ለበርካታ ተማሪዎች የእጅ ሥራ ሞያን እንዲለምዱ ዕድል ፈጥሮላቸዋል፡፡ በወቅቱ በነበረው የእጅ ሥራ ትምህርት ተምረው ቤታቸውን ከማስጌጥ ባለፈ የእጅ ሥራዎችን ለገበያ... Read more »
ታምራት ተስፋዬ ኮንትሮባንድ የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ መገኘት ወይም መግዛት ለማመላከት እኤአ ከ1529 ጀምሮ ጥቅም ላይ መዋሉ ይነገራል። ዓለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት ፣ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እሱም... Read more »
ታምራት ተስፋዬ ሰመሃል ግዑሽ ትባላለች። በትምህርት ሙያ እና የስኬት መዳረሻ የስነ ህዋ ምሁር/አስትሮፊዚስት መሆን ፍላጎት ነበራት።ምክንያቱ ደግሞ በእነዚህ መስኮች የሴቶች ተሳትፎ አለ ከሚባል የለም ለማለት የቀለለ መሆኑን በመታዘቧ ነው። ይሁንና አዲስ እና... Read more »