ለሴት ሰራተኞች የቅድመ ካንሰር ምርመራ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፦ ለአራት የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት ሰራተኞች የማህጸን ጫፍና የጡት ካንሰር ቅድመ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ አስታወቀ። የኮሌጁ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንዋይ ጸጋዬ በተለይ ለአዲስ... Read more »

የጤናማ እናትነት ወር በደም ልገሳ ይከበራል

አዲስ አበባ፡- አዲስ አበባ ጤና ቢሮ ጤናማ የእናትነት ወርን ደም በማሰባሰብና በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በደም መፍሰስ የሚሞቱ እናቶችን እንዲታደግ ጥሪ አቀረበ፡፡ በአዲስ አበባ ጤና... Read more »

በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች የመነሻ ደመወዝ አንድ ሺህ ሪያል ሆነ

የኢትዮ-ሳዑዲ የሠራተኛ ልውውጥ ስምምነት የመነሻ ደመወዝ መጠን ወለል 1000 የሣዑዲ ሪያል  እንዲሆን መግባባት ተደርሷል። የኢ.ፌዲሪ የሠራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከሳዑዲ አረቢያ አቻቸው አሕመድ ቢን ሱለይማን አል-ራጂ ጋር በሪያድ... Read more »

ሚኒስቴሩ የጎዳና ህጻናትን ወደ ማዕከል የማስገባት ጥረቱ አልተሳካም

አዲስ አበባ፡- የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በመቶ ቀናት እቅዱ ከያዛቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የጎዳና ተዳዳሪ ህጻናትን ወደ ማዕከል የማስገባት ጥረቱ አለመሳካቱን ገለጸ። በሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የህጻናት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለሚቱ... Read more »

ለህዳሴው ግድብ  በአራት ወራት  ከ340 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፡-የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በተፋጠነ ሁኔታ ለማጠናቀቅ አስፈላጊው ርብርብ እየተደረገ  ሲሆን፤  ባለፉት አራት ወራት ብቻ 340 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ገለፀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ የህዝብ ግንኙነት... Read more »

በዳኝነት ላይ ጣልቃ ገብነትን ለማስቆም እንዲሠራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- በዳኝነት ሂደት ውስጥ  ያለው ጣልቃ ገብነት ዳኞችን ነፃነት እያሳጣቸውና ለፍትህ መዛባት እየዳረገ በመሆኑ  ዳኞች፣ የፍትህ አካላትና ህብረተሰቡ ችግሩን ለማስቆም መሥራት እንዳለባቸው ተጠየቀ። በዳኝነት አሰራርና አስተዳደር ሥራ ላይ  የሚመክር የፌዴራል  ጠቅላይ... Read more »

የተማሪዎች  የሱስ ተጋላጭነት

የደራ ንግድ ከሚካሄድባቸው የአዲስ አበባ ሰፈሮች መካከል ቺቺንያ አንዷ ናት።  የዛችን መንደር መታወቂያ አብዛኛው ከጫት፣ ከመጠጥና ከሺሻ ጋር የተያያዘ  ነው። እነዚህ ንግዶች የሚካሄዱት ከፊሎቹ ከመንግሥት ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ወጥቶባቸው  ሲሆን፤ ከአብዛኞቹ  በስተጀርባ ... Read more »

ዶ/ር ሊያ ታደሰ የኤርትራውን ሆሮታ ሪፍራል እና ቲቺንግ ሆስፒታል ጎበኙ

የኢፌዲሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰ የኤርትራውን ሆሮታ ሪፍራል እና ቲቺንግ ሆስፒታል ጎበኙ፡፡ ለነፃ የህክምና አገልግሎት ወደ ኤርትራ የተጓዘውን የሀኪሞች ቡድን በመምራት ወደ አስመራ ተጉዘው የነበሩት የጤና ጥበቃ ሚኒስትር... Read more »

የደብረብርሀን – አንኮበር የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀመረ

1 ቢልየን ብር የተመደበለት የደብረብርሀን – አንኮበር የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እና  በሚንስትር ማእረግ የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለምን ጨምሮ... Read more »

ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ታዳጊዎች የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፡– ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከህዳር ወር 2011ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ በቆየው ሀገር አቀፍ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት እድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ታዳጊዎች ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የክትባት... Read more »