ሥራ ማስቀጠር ወይስ ዜጋን ማማረር?

ሥራ ፈላጊን ሥራ ለማስቀጠር የሚከናወን ማንኛውም ተግባር፤  የቃል ወይም የጽሑፍ ማስታወቂያ፣ የምዝገባ፣ የምልመላና የምደባን ተግባራት የሚያጠቃልል ሁሉ ‹‹ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት›› ተብሎ እንደሚጠራ አዋጅ ቁጥር 632/2001 በግልጽ አስቀምጧል፡፡ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ  ድርጅቶች ፈላጊን... Read more »

የጎዛምንን እንደራሴ ከወንበር የማውረድ  እንቅስቃሴና የሕግ አንድምታው

በምሥራቅ ጎጃም ዞን የጎዛምን ወረዳ የኮሙዩኒኬን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሰሞኑን በፌስቡክ ገጹ ላይ ያሰፈረው ጹሑፍ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ያጸደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም... Read more »

ህዝብ የሚያነሳውን የህገ መንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  ዶክተር ደብረጽዮን  ገለጹ

ህዝብ የሚያነሳውን የህገመንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ ከትናንት በስቲያ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፤ የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው... Read more »

‹‹የሶማሌዎች መብት በሕገመንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አያስፈልግም››አቶ አብዱልራህማን መሀዲ  የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ)  ዋና ፀሐፊ

አዲስ አበባ፡- የሶማሌዎች መብት በሕገ መንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አስፈላጊ መሆኑን እንደማያምን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ  ግንባር  አስታወቀ፡፡ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ዋና ጸሐፊና መስራች የሆኑት አቶ  አብዱልራህማን መሀዲ በተለይ ከአዲስ ዘመን... Read more »

የ20/80 ቤቶችን ዕጣ ለማውጣት መረጃ የማስገባት ሥራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፡- የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ለማውጣት መረጃውን/ዳታ/ የማስገባት ሥራ በገለልተኛ አካል እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤት  የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሥራ ሂደት መሪ አቶ ጋሻው... Read more »

ኮሚሽኑ – የኦዲት ሥራዎች የሚሠራ ፕሮጀክት ፅሕፈት ቤት  ያቋቁማል

– የ100 ቀናት እቅዱን 60 በመቶ አከናወነ አዲስ አበባ፡- ከአገራዊ የ100 ቀናት ዕቅድ ውስጥ 60 በመቶ ያህል ሥራውን ማከናወን እንደቻለ የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ  የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል፣ በማዘመንና... Read more »

የውሃ ተቋማት ቆጠራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡-  በአገሪቱ የሚገኙ የውሃ ተቋማት  መረጃ ለመሰብሰብ የሚያግዘው ቆጠራ መጀመሩን የውሃና መስኖ ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ቆጠራው በአገሪቱ የሚገኙት የውሃ ተቋማት የት እንደሚገኙና ለምን ያክል ሰው አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ ለማወቅ የሚያስችል መሆኑም... Read more »

ለእቀባ እርሻ ትኩረት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፡- የምግብ ዋስትናን በዘላቂነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ለእቀባ እርሻ መስፋፋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ብርሃኑ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ የእቀባ እርሻ... Read more »

ቤት ተቀማጩንም ያልማረው የግንባታ መጓተት

ከፊት ለፊታችን በርካታ ተሽከርካሪዎች ዝግ ብለው ይሄዳሉ፤ ይመጣሉ፤ የመንገድ ግንባታ ተሽከር ካሪዎች፣ከባድ መኪናዎች፣ አውቶቡሶች፣ አውቶሞቢሎች በየዓይነቱ መንገዱን ሞልተውታል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ በዝግታ ቢንቀሳቀሱም የሚቀሰቅሱት አቧራ እና ከተሽከርካሪዎቹ የሚያወጠው ጭስ እንድ ላይ ሆኖ አካባቢውን የሚቃጠል... Read more »

ለፓርኪንሰን ህሙማን የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ውስን ነው ተባለ

አዲስ አበባ፡- ለፓርኪንሰን ሁሙማን የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ውስን መሆኑን  የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ቡድን መሪ አቶ አበባው አየለ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት ፤የፓርኪንሰን ህሙማን... Read more »