በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የዓሣ ልማት – በጋምቤላ ክልል

ኢትዮጵያ ሰፊ የዓሣ ሀብት እንዳላት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ይህን የዓሣ ሀብት በማልማትም ሆነ በመጠቀም ረገድ ግን ብዙም አልተሠራበት። ይህም ለዘርፉ የተሰጠው ትኩረት አናሣ መሆኑን ያመለክታል። ልማቱ አለመዘመኑና ሀብቱንም ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ታሳቢ ባደረገ መልኩ... Read more »

የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይት – የአዳዲስ ፈጠራ ሀሳቦች ውጤት

በአገሪቱ ሀሳቦች ሀሳብ ከመሆን አልፈው ተገቢውን ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉና እንዲበለጽጉ በማድረግ ረገድ በርካታ ተግባሮች እየተከናወኑ ይገኛሉ። ይህን ተከትሎም ዲጅታል ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ በማዋል የህብረተሰቡን የዕለት ተዕለት ኑሮ ቀላል የሚያደርጉ አገር በቀል የፈጠራ... Read more »

እያደገ የመጣው የሳይበር ጥቃትን የመመከት አቅም

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳይበር ጥቃት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ያመላክታሉ። የሳይበር ጥቃት ከቴክኖሎጂ ጋር በተገናኘ የሚፈጸም እንደመሆኑ መጠን ዓለም በቴክኖሎጂ እየመጠቀ ባለበት በዚህ ዘመን የሚቃጣውና የሚፈጸመው የሳይበር ጥቃት... Read more »

‹‹ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ዜጎች በመውሰድ፣ ተሰጥኦዎችን በማስፋትና በማሳደግ የማልማት ሥራ ይሰራል› የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ

ቴክኖሎጂን በማስፋፋት ረገድ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገባ ጉዳዮች አንዱ የሰው ሀብት ልማት ነው። ቴክኖሎጂው የሚፈለገውን በክህሎትና በእውቀት የዳበረ የሰው ኃይል በመፍጠር ረገድ ልዩ ተሰጥኦና ክህሎት ያላቸው ዜጎችን በማበረታታት ያላቸውን የፈጠራና የምርምር ሀሳብ ወደ... Read more »

የፈጠራ ሥራዎች የሚበረታቱበት መርሀ ግብር

የዲጂታል ዘመኑን የዋጁ የዓለም ሀገራት በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተራቀቀ ደረጃ ላይ ደርሰዋል። ይህም ከዘመኑ ጋር አብሮ ለመራመድ የዲጂታሉን ዓለም መቀላቀል አስፈላጊ መሆኑን ያስገነዝባል። በዲጂታል አብዮት ወደ ኋላ የቀሩ ሀገራት በእዚህ ላይ በትኩረት መስራት... Read more »

‹‹ እንደ አገር አሸናፊ እንድንሆንና ቀድመን መጓዝ እንድንችል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን›የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያው አቶ መርዕድ በቀለ

አሁን ባለንበት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘመን እያንዳንዱ እንቅስቃሴያችን ከዘመኑ ጋር እየዘመነ መሄድ ይጠበቅበታል። እየዘመነ የመጣውን ቴክኖሎጂ በአግባቡ ጥቅም ላይ ማዋል ከእያንዳንዳችን የሚጠበቅ ስለመሆኑም የዘርፉ ባለሙያዎችም ያስገነዝባሉ። ለእዚህ ደግሞ ቴክኖሎጂውን ተደራሽ ማድረግ ላይ በትኩረት... Read more »

የቴክኖሎጂ ቁሳቁስ ተደራሽነትና ተጠቃሚነት

ቴክኖሎጂን መጠቀም ቅንጦት ሳይሆን ግዴታ ነው። የሰው ልጆችን የዕለት ተዕለት ሕይወት በማቅለል ዘመናዊ የአኗኗር ዘዴ እንዲኖር፣ ሥራ እንዲቀላጠፍ፣ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም እንዲቻል እና ሕይወት እንዲሻሻል በማድረግ ቴክኖሎጂ ጉልህ ድርሻ አለው። ሕይወትን ቀለል... Read more »

‹‹ቪዚት ኢትዮጵያ›› መተግበሪያ የቱሪዝም ዘርፉ አዲስ መንገድ

ጭስ አልባው ኢንዱስትሪ በመባል የሚታወቀው የቱሪዝም ዘርፍ በምጣኔ ሃብት ላቅ ያለ ውጤት ያስመዘገቡ ሀገሮች የጀርባ አጥንት እንደሆነ ይነገራል። ለቱሪዝም ዘርፍ ትኩረት ሰጥተው የሰሩ ሀገራት ከዘርፉ ከፍተኛ ገቢ እያገኙ ስለመሆናቸው መረጃዎች ያመላክታሉ። በአንጻሩ... Read more »

‹‹ ስማርት ሲቲ›› – ለተቀላጠፈ አገልግሎትና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት

የአለም የከተማ ነዋሪዎች ብዛት እየጨመረ መምጣቱንና ከዚህ ሕዝብ ግማሽ ያህሉ በከተማ እንደሚኖር መረጃዎች ይጠቁማሉ። በኢትዮጵያ 20 በመቶ የሚሆነው ሕዝብ በከተማ እንደሚኖር እና እስከ 2040 ዓ.ም ድረስ የከተማ ሕዝብ ብዛት በሦስት እጥፍ ሊያድግ... Read more »

ተገልጋዮችን ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ የታደገው፣ ስራን ያሳለጠው የኤሌክትሮኒክ አገልግሎት

የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለዜጎች የሚሰጧቸው አገልግሎቶች ብዙ ምልልሶችና እንግልቶች የበዛባቸው፤ ለአላስፈላጊ ወጪና ለምሬት የሚዳርጉ የቅሬታ ምንጭ ሆነው ቆይተዋል። ይህን አሰራር ለመለወጥ የሚያስችሉ ስልቶች በመቀየስ የሕዝቡን ቅሬታ ለመፍታት ሲሰራ ቢቆየም፣ ከችግሩ ግዝፈትና... Read more »