
በሀገሪቱ አብዛኛዎቹ ቡና አምራች አካባቢዎች በተለይ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ቡና የሚፈለፍሉት በባሕላዊ መንገድ ነው። በድንጋይ በመፍጨት ወይም በሙቀጫ በመውቀጥ እንዲሁም መሬት ላይ በማሸት ቡናውን ከገለባው ይለያሉ። እንደ እዚህ ዓይነቱ ሂደት ብዙ... Read more »

በባለፈው ወር የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢኒስቲትዩትና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በጋራ ባዘጋጁት 4ኛው የክህሎት ውድድር ላይ በርካታ የፈጠራ ውጤቶች ቀርበዋል፡፡ ከእነዚህ መካካል በከፍተኛ ወጪ ከውጭ ሀገር የሚገቡ ማሽኖችን መተካት የሚችሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ይገኙበታል፡፡ በዛሬው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዓምዳችን በውድድሩ የቀረቡ የእህል ወፍጮና የእንጨት ቅርጽ ማውጫና መሰንጠቂያ የፈጠራ ውጤቶችን ይዘን ቀርበናል፡፡ ይስማው ወያማ ሀዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የመካኒክ ክፍል ሰልጣኝ ነው፡፡ የተለያዩ የእህል ዓይነቶችን የሚፈጭና የሚከካ ማሽን ሰርቶ በመድረኩ ተገኝቷል፡፡ ማሽኑን እንዲሰራ መነሻ የሆነው በገጠር አካባቢ የሚኖሩ እናቶች እህል ለማስፈጨት ራቅ ወዳለ ቦታ የሚያደርጉት ጉዞ ነው፡፡ እነዚህ እናቶች እህሉን በጀርባቸው ተሸክመው ረጅም... Read more »

መንግሥት ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ በሀገር ውስጥ ምርቶች አስፈላጊነት ላይ በትኩረት እየሠራ ይገኛል:: በተለይ ‹‹በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ›› ከውጪ የሚመጡ ምርቶችን የሚተኩ ምርቶች (ተኪ ምርቶች) እንዲመረቱ ለማድረግ ለሚያስችል ተግባር ትኩረት መሰጠቱ አምራች ኢንዱስትሪውም... Read more »

የምርምር ሥራዎች ዋነኛ ጠቀሜታ ኅብረተሰቡ በዕለት ተዕለት የኑሮ ዘይቤው የሚያጋጥሙትን ችግሮች ነቅሶ በማውጣት መፍትሔ ማመንጨት ነው። ያለንበት የዲጂታላይዜሽን ዘመን ደግሞ የኅብረተሰቡን ችግሮች የሚፈቱ ወጪ፣ ጊዜንና ጉልበትን የሚቆጥቡ ለአጠቃቀም ምቹ የሆኑ የምርምር ሥራዎች... Read more »

ትምህርት ቤቶች በንድፈ ሀሳብ ከሚሰጡ ትምህርቶች ባሻገር በፈጠራ ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሠሩ እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል:: በመሆኑም ሁሉም ትምህርት ቤቶች በሚባል ደረጃ ከመደበኛው ትምህርት ጎን ለጎን ለፈጠራ ሥራዎች ትኩረት ተሰጥቷል:: ይህን ተከትሎም... Read more »

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ለቴክኖሎጂ ሽግግር ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። ይህም ተቋማቱ ችግር ፈቺና አዳዲስ የፈጠራ ሃሳቦች እንዲፈልቁና ከውጭ የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችም እንዲላምዱ ምቹ ሥነ ምህዳር በመፍጠር ብዙ የፈጠራ ሥራዎች እንዲፈጠሩና እንዲሸጋገሩ አስችሏል።... Read more »

የምርምር ተቋማት የማህበረሰቡን በአጠቃላይ የሀገሪቱን ችግሮች በጥናትና ምርምር መለየት፣ ለችግሮቹ መፍትሄ ማመላከት ይጠበቅባቸዋል። ከዚህ በተጨማሪም አዳዲስ የፈጠራ ውጤቶችን በማውጣትና የፈጠራ ውጤቶቹ ሥራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ ላይም መሥራት ይኖርባቸዋል። ከዚህ አኳያም ተቋማቱ ሀገር... Read more »

የምርምር ሥራዎች ችግር ፈቺ ከመሆናቸው ባሻገር በሀገር ኢኮኖሚ እድገት ላይ ከፍተኛ ሚና ያላቸው ስለመሆኑ በጽኑ ይታመናል። የሀገር ሀብት ጥቅም ላይ እንዲውል ምቹ ሁኔታ በመፍጠርና የኅብረተሰቡ ችግር እንዲፈታ እንዲሁም የኢኮኖሚ ምንጭ በመሆን ረገድም... Read more »

ቅድስት ተስፋዬ ትባላለች:: በኢትዮጵያ ብትወለድም በሁለት ዓመቷ ከወላጆቹ ጋር ወደ አሜሪካ በመሄድ በዚያው አድጋለች፤ ትምህርቷን በዚያው ተከታትላለች:: ከልጅነቷ ጀምሮ የሕክምና ሙያ በውስጧ ተጸንሶ የኖረው ቅድስት፣ ይሄው ፍላጎቷ ተፈጽሞም በሕክምና ዘርፍ መሥራት የሚያስችላትን... Read more »

ወንድማማቾቹ ወጣት ሙሉዓለም ምህረቱ እና ምስጋናው ምህረቱ ተወልደው ያደጉት በገጠር አካባቢ ነው። በዚያው አካባቢም ትምህርታቸውን እየተከታተሉ አርሶ አደር እናታቸውን በግብርና ሥራ እያገዙ አድገዋል። በትምህርታቸው ልቀው በመሄድም ሙለዓለም ሁለተኛ ዲግሪውን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ለመያዝ... Read more »