
ፌደሳ ሹማ ይባላል። ተወልዶ ያደገው ቄለም ወለጋ ደምቢዶሎ ነው። ተማሪ እያለ የፈጠራ ሥራዎችን መሞከሩ ከብዙ አብሯደጎቹ የተለየ ያደርገዋል። የፈጠራ ሥራዎቹን ለማዳበር የኤሌክትሪክ ሥራዎች መሥራት የጀመረው ገና ሰባተኛ ክፍል እንደደረሰ ነበር። ይሁንና የኃይል... Read more »

በሀገር ደረጃ ከግብርና ዘርፍ ከሚገኘው ገቢ ውስጥ 40 በመቶ በላይ የሚይዘው ከእንስሳት ሀብት የሚገኝ ነው። ይህ ለሀገራዊ ምርት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ያለ ዘርፍ እምብዛም ትኩረት ተሠጥቶት ሲሠራበት አይስተዋልም። ይህንን ጉዳይ የተገነዘቡት ወጣት... Read more »

መምህርት ማኅደር ሰለሞን ትባላለች። የተጣራ የፕሮሶፒስ ባዮቻር ምርት የሚያመርት ኢነርጀቲክ ኢኮ ቻር ማኑፋክቸሪንግ ፒ ኤል ሲ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ናት። የዩኒቨርሲቲ መምህርት ስትሆን፤ ሁለተኛ ዲግሪዋን በተማረችበት ወቅት ያሳተመችው የምርምር ሥራ የመደርደሪያ ሲሳይ... Read more »

ኢትዮጵያ ውስጥ በዲጂታል ግብይትና ክፍያ ሥርዓት በተከናወኑ ተግባሮች በየዓመቱ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። የ2017 በጀት ዓመት ከመጠናቀቁ በፊት እንደተመላከተው፤ በዲጂታል የተከናወነ ግብይት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 51 ትሪሊዮን ብር ደርሷል። ይህ አኅዝ... Read more »

ኢትዮጵያ ለዲጂታላይዜሽን ትኩረት ሰጥታ በመሥራቷ በፈጠራ ሥራ እና በቴክኖሎጂ ሽግግር እምርታ እያመጣች ትገኛለች። በተለይ ሕይወትን የሚያቀሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ከመፍጠር፣ ከማስተዋወቅ አኳያ ለባለሙያዎች ድጋፍ እና ስልጠና በመስጠት ረገድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እየተከናወኑ ናቸው።... Read more »

የግብርናው ዘርፍ ከኋላቀርነት ተላቅቆ ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲደርስ ከማድረግ ባሻገር ምርትና ምርታማነት መጨመር የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ማዘመን ለነገ በይደር የሚተው ጉዳይ አይደለም። ይልቁንም ያለውን ሀገራዊ አቅም አሟጥጦ በመጠቀም ግብርናውን ሊያዘመኑ የሚችሉ ቴክኖሎጂዎችን... Read more »

ለስታርትአፖች ምቹ ሥነ ምህዳር እየተፈጠረ መሆኑ፤ የስታርትአፖች ቁጥር እንዲጨምር አድርጓል። እንዲሁም አቅማቸው እንዲጎለብትና ነጥረው እንዲወጡ እያገዛቸው ይገኛል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያመላክተው፤ በቅርብ ጊዜ ይፋ በተደረገው የኢትዮጵያ ግሎባል ሥነ ምህዳር ሥርዓት /ሲስተም/... Read more »

አካል ጉዳተኛ በመሆኑ እንደ ልብ ለመንቀሳቀስና በእግሩ ብዙ ቦታዎች ለመጓዝ አይችልም። ሌሎች አካል ጉዳተኞች ዊልቸር ሲጠቀሙ ቢመለከትም ለመግዛት አቅሙ አልነበረውም። ይህን ተከትሎ የዕለት ተዕለት ኑሮውን ለመግፋት ከቦታ ወደ ቦታ ለመንቀሳቀስ የግድ የሰዎች... Read more »

አሰልጣኝ ብርሃኑ በየነ ይባላል:: በጅማ ዞን አሰንዳቦ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አሰልጣኝ ነው:: በቆሎና ሱፍ በየተራ የሚፈለፍል ማሽን ሠርቷል:: ማሽኑ ለመሥራት ያነሳሳው በሚኖርበት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች ምርታቸውን ለመሰብሰብ የሚያልፉበትን ውጣ ወረድ መመልከቱ... Read more »

በሀገሪቱ አብዛኛዎቹ ቡና አምራች አካባቢዎች በተለይ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ቡና የሚፈለፍሉት በባሕላዊ መንገድ ነው። በድንጋይ በመፍጨት ወይም በሙቀጫ በመውቀጥ እንዲሁም መሬት ላይ በማሸት ቡናውን ከገለባው ይለያሉ። እንደ እዚህ ዓይነቱ ሂደት ብዙ... Read more »