ከችግር-መር ወደ ዕድገት አለኝታነት ማደግ ያለበት ማኅበራዊ ዕሴታችን

አብሮ መብላትና አብሮ መጠጣት ለእኛ ለኢትዮጵያውያን መገለጫችን ነው፡፡አኗኗራችንም ማኅበራዊ ነው፡፡በየዕለቱ ከሚፈላው ቡና ጀምሮ ማኅበር፣ በዓላት፣ ዝክር፣ ድግስና ግብዣ፣ ሰርግ፣ ለቅሶ፣ ዕድር…ነዋሪዎችን የሚያገናኙ፤ ለዘመናት ኅብረተሰቡን አስተሳስረው የኖሩና ያሉ ማኅበራዊነት ህያው ሆኖ እንዲኖር ያስቻሉ... Read more »

 ተማሪዎች ለምን ይወልዳሉ?

የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ሲሰጥ ፈተና ላይ የሚወልዱ እናቶች ያጋጥማል:: ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ስለቀረ ክስተቱ የሚታየው 12ኛ ክፍል ላይ ነው:: ብዙ ጊዜ አገር አቀፍ... Read more »

 ስለ ሳይንስ ሙዚየሙ…

 በዚህ ሳምንት የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሙዚየም ተመርቋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቢሮ መሀል ላይ የተሰየመው ይሄ አዲስ ህንጻ በጣም ግዙፍ እና ውብ ነው። በእውነቱ እነዚህን ሁለት ነገሮች ማለትም ውበት እና... Read more »

 ከጊዜ አምላኪነታችን ጀርባ

አዲሱን ዓመት 2015ን ተቀብለን የመጀመሪያውን ወር እያገባደድን እንገኛለን። ግን አዲሱ ዓመት እንዴት ነው። ሁላችንም አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር “አዲስ ነገር” እንመኛለን፣ ምኞት ብቻ ሳይሆን በአዲሱ ዓመት የምንሠራቸውን ሥራዎች እቅድም አዘጋጅተን ዓመቱን እንቀበላለን።... Read more »

የለቅሶ ነገር

ባህላችን ፈጣን የሆነ ለውጥ እያስተናገደ ነው። ግሎባላይዜሽን(ሉላዊነት) ቀስ በቀስ ተጽእኖውን እያሳረፈብን እንደሆነ በግልጽ እየታየ ነው፡፡ አኳኋናችን በሙሉ ተቀይሯል፡፡ የአለባበስ ባህላችን በጣም ተቀይሯል፡፡ አነጋገራችንም እንደዚያው፤ አመጋገባችንም እንደዚያው ሌላውም ሌላውም…፡፡ በየፈርጁ በጣም ብዙ ለውጦች... Read more »

”ሰው በልቡ እንዳሰበ እንዲሁ ነው‘

ሰው በምድር ላይ ሲኖር የሚያገኛቸው ጥሩም ሆኑ መጥፎ ነገሮች በሙሉ በሁለቱ ጆሮዎቹ መካከል በሚገኘው በታላቁ ህያው ኮምፒውተር አማካኝነት የሚፈጠሩ ናቸውአስደሳችም ሆኑ አሳዛኝ፣ ክፉም ሆኑ በጎ፣ በህይወት ዘመናችን የሚፈጠሩ ነገሮች ሁሉም በእኛው የሚታዘዘው... Read more »

አስር ሞልቶ አያውቅም እያሉ፤ ዘጠኙን ማጉደል

 “ዓለም ዘጠኝ ነው፤ አስር አይሞላ ምን አባቱ!” አድርገው ወይም ላድርገው ብለው በዚህ ዓረፍተ ነገር ብዙዎች ድፍረት ይላበሳሉ። ይሄን ባደርግ ምን ይመጣል? የሚል ሀሳብ በዚህ ዓረፍተ ነገር ያንፀባርቃሉ። የዓለም ዘጠኝ ናት ጨዋታ፤ ሰዎች... Read more »

 ከሁከት የጸዳ ትምህርት ቤት እንዲኖረን

 ሰሞኑን የዓመቱ የትምህርት ስራ በመላው ኢትዮጵያ ተጀምሯል:: ከ34ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ተማሪዎችን ተቀብለው ማስተናገድም ጀምረዋል:: ከዚህ ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በዚህ ዓመት በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚከናወኑ አዋኪ ድርጊቶችን... Read more »

 እምቢታ የማያውቀው ባህላችንና እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት

ድህነትና የኑሮ ውድነት ዓለማቀፋዊ ችግሮች ቢሆኑም በእኛ አገር እየተስተዋለ የሚገኘው የኑሮ ውድነት ግን በዓይነቱ ለየት ያለ ነው። ከሌሎች አገራት የሚለይበት ዋነኛ መገለጫ ባህሪውም አንዴ ወረድ ሌላ ጊዜ ከፍ የሚል አለመሆኑ ነው። ሁሌም... Read more »

የግልና የአካባቢ ንፅህና ትምህርት ይሰጠን?

‹‹መሃይም!›› የሚለው ስድብ በጣም ይከብዳል አይደል? ነውርም ነው! ግን አንዳንድ ስድቡ የሚመጥናቸው ሰዎች አሉ። በምኖርበት አካባቢ ካስተዋልኩት በጣም ቀላል ከሆነ ትዝብት ልነሳ። በየበሩ ላይ ‹‹ቆሻሻ መጣል የሚቻለው ረቡዕ እና እሁድ ብቻ ነው››... Read more »