ተጠያቂነት እንዲኖር እንተዋቸው

እኛ ቤት የእህቴ ልጅ አለ፡፡ የአንደኛ ክፍል ተማሪ ነው፡፡ በትምህርቱ ደህና የሚባል ልጅ ቢሆንም እንደ ማንኛውም ልጅ ጨዋታ ያታልለዋል፡፡ በዚህም የተነሳ የቤት ሥራውን በተደጋጋሚ ይዘነጋል፡፡ በቀደምም የሆነው ይሄው ነው፡፡ እናቱ በተደጋጋሚ የቤት... Read more »

ትራማዶል እና ውሳኔው

ሰሞኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ትራማዶል የሚባለው መድሀኒት ያለ ሀኪም ፈቃድ እንዳይሸጥ ውሳኔ ማስተላለፉን በመግለጫ ተናግሯል። ይሄ መድሀኒት እስከዛሬ እንደ አንዳንድ ቀላል መድሀኒቶች እንዲሁ ያለ ሀኪም ትእዛዝ ተጠቃሚው የፋርማሲ ባለሙያውን በማማከር ብቻ... Read more »

«ሕይወት መቅጠፊያ ፍቃድ» በ3ሺ ብር!

በትራፊክ አደጋ በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ1.3 ሚሊየን በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን እንደሚያጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ። በኢትዮጵያም በቀን 13 ሰዎች በዓመት ደግሞ 4680 ያህል ዜጎች ሕይወታቸውን በዚሁ አደጋ ምክንያት እንደሚያጡ የቅርብ ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ በኢትዮጵያ ይህን... Read more »

አንጀት አርስ የፖሊስ ጥበብ

የብዙዎችን አንጀት ሲያቃጥል የነበረ ሌባ ወይም ወንጀለኛ ሲያዝ የብዙዎችን አንጀት ያርሳል። አንጀት የሚያርሰው ደግሞ አስደማሚው የፖሊስ ጥበብ ነው። ሙያቸውን በጥቅም በሚሸጡ የሙያ ከሃዲዎችና በስንፍና ሙያውን ባስደፈሩ አንዳንድ ምግባረ ብልሹ ፖሊሶች ወቀሳዎች ቢኖሩም፤... Read more »

 የእገታ ነገር

አንዳንዴ የእኛ ነገር ያናድዳል::ዓለም ከሚሄድበት አቅጣጫ በተቃራኒው መጓዝን ፋሽን አድርገነዋል:: ዓለም እየተጋገዘ እና እየተደራጀ ከአመት አመት አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ሲፈጥር እና ህይወቱን ሲያሻሽል እኛ ግን በተቃራኒው እየተደራጀን አንዳችን አንዳችንን ለማጥፋት ስንለፋ እንውላለን:: ያሳፍራል::... Read more »

ማንን ብሎክ ላድርግ?

ባለፈው ሳምንት ተቋማችን የአንድ ቀን ስልጠና አዘጋጅቶልን ነበር። ስልጠናውን የሰጡን ደግሞ ዶ/ር ወዳጄነህ መሐረነ ነበሩ። ዶክተሩ ስለምን እያስረዱ እንደሆነ አሁን በማላስታውሰው ምክንያት ስለ ፌስቡክ ኮመንት አነሱና የደረሳቸውን ስድብ ነገሩን። ከዚያ በኋላ ለተወሰኑ... Read more »

ምክንያት የለሾችን ቸል እንበል!

የአራዳ ቋንቋ የሚጠቀሙ ወጣቶች አብዝተው “ኧረ ላሽ ላሽ” ሲሉ ይሰማል።ያልተመቻቸው አልያም ሲነገር ያልወደዱትን ጉዳይ ይቅርብኝ ለማለት ሲፈልጉ የሚጠቀሙት ነው።እኔም በመንገዴ ላይ በገጠመኝ ጉዳይ “ኧረ ላሽ” ማለት አማረኝ፡፡ ትክክለኛ ባልሆነ ጉዳይ ላይ አቋም... Read more »

ከብሔራዊ ፈተናው ባለፈ…..

የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቅቋል:: በብዙ ድራማ ታጅቦ የተካሄደው ፈተና መጠናቀቁ ትልቅ እፎይታ ነው:: በእኔ ግምት የዘንድሮው ፈተና አንድ ትልቅ ሙከራ ነበር:: በዚህ የፈተና ሂደት ብዙ ጭንብሎች ተገፍፈዋል:: ፈተናን እንደ ፖለቲካ መሳሪያ የሚጠቀሙ... Read more »

ደመወዝ በወረፋ !

ሰልፍ መያዝና ወረፋ መጠበቅ የእለት ከእለት አንዱ ተግባራችን ከሆነ ቆይቷል። ቢያንስ በቀን አንዴ ለሆነ ነገር እንሰለፋለን ወይም ረጅም ሰዓት ወረፋ እንጠብቃለን። በተለይም በመዲናችን አዲስ አበባ የማንሰለፍበት ወይም ወረፋ የማንጠብቅበትን ጉዳይ አውጥተን አውርደን... Read more »

 የበይነ መረብ ዝርያዎችን ብቻ አትመኑ!

 የበይነ መረቡ ዓለም (ኢንተርኔት) ሥራዎችን ሁሉ ያቀለለ፣ መረጃዎችን በቀላሉ እንድናገኝና ለፈለግነው አካልም በቀላሉ እንድናስተላልፍ ያደረገ ነው። በኢንተርኔት አማካኝነት የየራሳቸው አገልግሎት ያላቸው በርካታ ፕላትፎርሞች ተፈጥረዋል። በአጠቃላይ ዓለምን መንደር አድርገዋል። ያም ሆኖ ግን ደካማ... Read more »