ባለፈው ሰሞን ለአንድ ጉዳይ በአቅራቢያዬ የሚገኝ ወረዳ ሄጄ ነበር። እንደተለመደው የወረዳው ግቢ በትርምስ ተሞልቶ ማን ለምን ጉዳይ አንደመጣ በማይታወቅበት መልኩ የቅዳሜ ገበያ መስሏል። እኔ የሄድኩት ደግሞ ወሳኝ ኩነት የሚባለው ከገበያም በላይ የሚደምቅ... Read more »
በተማርኩበት አንድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ውስጥ በአንድ ወቅት ይህን ተመለከትኩ። ቁጥራቸው የበዙ ተማሪዎች የጋራ መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በመመገብ ላይ ናቸው። ተመግበው ከጨረሱ በኋላም የተመገቡበትን ሰሀን ወደ ቦታው መመለስ የመመገቢያ አዳራሹ ሕግ ሲሆን... Read more »
ብዙ ነገሮች “ድሮ ቀረ” ሆነዋል። “ድሮ ቀረ” የሚለው አባባል ለሁሉም ነገር ሊባል በሚችል መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል መስማት ከመለመድ አልፎ ተሰልችቷል። ምግብ፣መጠጥ፣ ቁርጡ፣ ቂቤው፣ ጠላው ጠጁ… ዘፈን፣ ፍቅር፣ ምን የቀረ ነገር አለ?... Read more »
ሰውዬው በጠና ህመሙ ሳቢያ ካልጋ ከዋለ ቆይቷል። ችግሩ ስር ሰዷልና በሀኪም ቤት በዕምነትና ሀይማኖት ስፍራዎች ሲንከራተት ከራርሟል። ቆይቶ በሽታው ከአቅም በላይ ሆነ። ውሎ አድሮም ከእጅ ያለ ገንዘብ፣ ከቤት የቆየ ጥሪት ሁሉ ተሟጠጠ፡፡... Read more »
መዲናችን አዲስ አበባ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ የኑሮ ደረጃ ሁሉን አቻችላ በእቅፏ የያዘች ከተማ ናት:: ነዋሪዎቿም እንደየኑሮ ደረጃቸው ሰርተው ለማደር ከጠዋት እስከ ማታ ደፋ ቀና ይላሉ:: ያለው ባለው ላይ ለመጨመር የሌለው ደግሞ ካለበት... Read more »
ቅን ልቦች በድቅድቅ ጨለማ እንደ አጥቢያ ኮከብ ያበራሉ፣ ብርሃናቸውም ለብዙኃኑ የሕይወት ስንቅ ነው። በጭላንጭሎቻቸው መንገድ ስተው ለሚያማትሩ መንገድ፣ ጎንበስ ላሉት ምርኩዝ፣ ለተቸገሩት እርዳትና ለመልካም ነገር ሁሉ አብነት ሆነው ይታያሉ፡፡ቅን ልቦች በእለት ከእለት... Read more »
ወደአዋቂነት የዕድሜ ክልል ከተሸጋገርኩበት ጊዜ ጀምሮ ሁሌም የሚያስጨንቀኝ አንድ ጥያቄ አለ። ይኸውም “ለሰው ልጅ ሕይወት መሻሻል አንዳች ነገር የማያበረክት ይባሱኑ ሰውን የሚጎዳና ችግር ውስጥ የሚከት ሃሳብ ዕውቀት ሊባል ይችላል ወይ?” የሚል ነው።... Read more »
የሰው ልጅ በምድር ላይ ካሉ ፍጡራን ሁሉ የተለየ ባህሪ ያለው ፍጡር ለመሆኑ ከኑሮውና ከድርጊቲ መገንዘብ ይቻላል።ትንሽ እንዳትለው ከሁሉ በላይ ሆኖ በፈጣሪው አምሳል ተፈጥሯል፤ እንዳትጠላው ፈጣሪ ራሱ ከሁሉ አስበልጦ ወዶታል፤ ክፉ እንዳትለው በመልካምነታቸው... Read more »
አሁን አሁን ከሚገርሙኝ ነገሮች መካከል ሀገራችን ውስጥ በየኤፍ.ኤም ሬዲዮንና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች የሚተላለፉልን ፕሮግራሞችና ፕሮግራሞቹ የሚቀርቡባቸው መንገዶች ዋነኞቹ ናቸው። ሁል ጊዜ ስገረም አንድ ቀን ግን በቁም ነገር ቁጭ ብየ ማስታወሻ ይዤ ሁኔታውን በሥርዓት... Read more »
አንድ ጋዜጠኛ ከዓመታት በፊት በማህበራዊ ገጹ የጻፈው ትዝብት ትዝ አለኝ።ሚዲያ ውስጥ ከመግባቱ በፊት በኢህአዴግ ዘመን በነበረው የመንግሥት ጉዳዮች ኮምኒኬሽን ይሰራ ነበር።እዚያ ሲሰራ ያጋጠመውን ነው የጻፈው፡፡ ወደ አርባ ምንጭ ለሥራ ይሄዳሉ።የሄዱት የመንግሥት ኮምኒኬሽን... Read more »