የመንከባከብ ዘመቻም ይኑር!

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከሰባት ዓመታት በፊት ያነበብኩት አንድ የአጀንዳ ርዕስ ዛሬ ድረስ ትዝ ይለኛል። ርዕሱ ‹‹ዘቅዝቃችሁ ትከሉት በሪፖርት ይፀድቃል›› የሚል ነበር፡፡ መልዕክቱ በዘመኑ ክረምት በመጣ ቁጥር የችግኝ ተከላ ዘመቻ ቢደረግም የሚተከለው... Read more »

ውለታን – በውለታ …

አንዳንድ ሰዎች ለሆነ ጉዳይ ምክንያት መፍጠር ሲሹ በዘመንና ጊዜ ያሳብባሉ። ሁሌም እንዲህ ባሰቡ ጊዜ መነሻ መድረሻቸው ያው መከረኛ ጊዜና ዘመን ይሆናል። እነዚህ ሰዎች በየጨዋታቸው መሀል ‹‹አይ ጊዜ ! ›› ማለትን ያበዛሉ። ዘመኑን... Read more »

የመንገድ ነገር …

በየጊዜው የሚስተዋለው ፈጣን የከተሞች ዕድገት እሰየው ያስብላል። ቀድሞ በአሮጌ ገጽታቸው የሚታወቁ በርካታ አካባቢዎች ዛሬ በዘመናዊ ሕንጻዎች ተተክተዋል። ትናንት ያለአንዳች ፋይዳ ዓመታትን የዘለቁ ስፍራዎች አሁን ይበል በሚያስብል ተግባራት መታየት ጀምረዋል። እንደ እኔ ዕምነት... Read more »

“ንባስል” እንትከል

ከማንም በፊት “ንባስል”ን ካለበት ፈልፍላ በማውጣት፣ ተገቢውን ኪነጥበባዊ ስፍራ በመስጠት ለዓለም አደባባይ ያበቃችው እውቋ ገጣሚት መቅደስ ጀንበሩ ናት። መቅደስ (ግን ምነው ድምፅዋ እንደዚህ ጠፋ??) የመጀመሪያ የሥነግጥም መድበሏን ከግጥሞቿ አንዱና ወካይ በሆነው ርእስ... Read more »

ግንቦት ወደ ማታ…

የዘንድሮ ዝናብ በጋው ከክረምቱ የገጠመ መስሏል:: ዝናቡ ጸሐይዋን እያሸነፈ፣ ጊዜውን እየረታ ትግል የገጠመው ገና በጠዋቱ ነው:: ዛሬ አያ ዝናቦ ላባብልህ፣ ላሳልፍህ ቢሉት መስሚያ ጆሮ የለውም:: ይኸው ወራትን በእምቢተኝነት ዘልቆ እንዳሻው ሲያደርግ ከርሟል::... Read more »

የአፍሪካውያን አዲስ ዓመት መጀመሪያ መስከረም ነው!

 ጸሐፊው በአፍሪካ የሳይንስ ከዋክብት (African Science Stars) በሚዘጋጀው፣ ታዋቂውና ተነባቢው AFRICAN SCIENCE STARS (Issue 4፣ ኦክቶበር 17, 2022) መጽሔት ላይ “The African New Year starts in September” በሚል ርእስ ለንባብ ባበቁት ምርምራዊ... Read more »

ሸንቃጦቹ

 ወይዘሮዋ በእጃቸው የያዙትን የማዳበሪያ ከረጢት ደጋግመው እያዩ በትካዜ ተውጠዋል። የሚያዩትን እውነት ፈጽመው ያመኑት አይመስልም። አንዴ የእጅ ቦርሳቸውን አንዴ ደግሞ ከአጠገባቸው ያለውን ወጣት ደጋግመው እያዩ በሀሳብ ነጎዱ። ከብረት ጋሪው በእኩል የተደረደሩት የከሰል ማዳበሪያዎች... Read more »

እውቀትን ዲሞክራታይዝ የማድረግ መሰረታዊ ፋይዳ

ደበበ ሰይፉ፡- በትን ያሻራህን ዘር፣ ይዘኸው እንዳትቀበር። ብሏል። የዛሬው ርእሰ ጉዳያችንም ይኸው ነው። እውቀትን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ዘመኑ ይዞት የመጣው አስገዳጅ ተግባር ነው። በተለይ አሁን ያለንበት የ21ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ይህንን ግድ ይላል።... Read more »

እንደ ሙከራ …

የኑሮ ውድነቱ ሲነሳ መልከ ብዙ ጉዳዮች መመዘዛቸው አይቀሬ ነው፡፡ አሁን ላይ የሕይወታችን፣ የዕለት ኑሯችን እውነታ አሳሳቢ መሆን ይዟል፡፡ አንዳንዴ በራሳችን ችግር ተሸብበን በዝምታ የምናልፋቸው ጉዳዮች አይጠፉም። እንዲህ በሆነ ጊዜ ለሁሉም የማይሰጥ የሚመስለን... Read more »

ጥርሳችን

የዛሬው አነሳሳችንም ሆነ ርእሰ ጉዳያችን ስለ “መሳቁን ይስቃል . . .” ልናወራ አይደለም። ስለ “ጥርስ ባዳ ነው . . .”ም አይደለም። እንጨዋወት ዘንድ የተመረጠው ርእሰ-ጉዳይ የጥርስ ጤና ጉዳይ ነው። እንደሚታወቀው ጥርስ አንዱ... Read more »