ተማሪን ከፍርሃት፣ ወላጅን ከሥጋት የታደገው ”የጎንደር የቃል ኪዳን ቤተሠብ‘ ፕሮጀክት

    የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣት ብቻ ሳይሆን የት ዩኒቨርሲቲ ይደርሰኝ ይሆን? የት ይመድቡኝ ይሆን? የሚለው የተማሪዎች ፍርሃት የወላጆችም ስጋት ከሆነ ቆይቷል። የስጋቱ ነጸብራቅ ከሆኑት ወላጆች መካከል የቅርብ ወዳጄ አቶ አሸናፊ እንደሻው... Read more »

ትኩረትን የሚሻው በትምህርት ቤቶች የሚፈፀም ጾታዊ ጥቃት

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (UNDP) እ.ኤ.አ. በ2016 በትምህርት ቤቶች አካባቢ ስለሚፈፀም ጾታዊ ጥቃትና ተጽእኖውን የተመለከተ መረጃ አውጥቶ ነበር። በምዕራብ ሀገራት የሚገኙ ሴቶች በትምህርት ውጤታቸው ከወንዶች እየበለጡ ይገኛል። በዚህ ወቅት በአፍሪካ በተለይም... Read more »

መሻሻል ያሳየው የጥናትና ምርምር ውጤቶች ተግባራዊነት

በዓለማችን በትምህርት ዘርፍ የላቀ ደረጃ የደረሱ ሀገራት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚደረጉ ጥናትና ምርምሮችን ወደ መሬት በማውረድ ከስኬት ማማ ላይ መድረስ መቻላቸውን መረጃዎች ይነግሩናል። ሀገራቱ ከተቋማቶቻቸው በየዘርፍ የሚፈልቁትን የጥናትና ምርምር ውጤቶችን ለዕድገታቸው ምርኩዝነት... Read more »

የምገባ መርሃ ግብሩ ተግባራዊነትና ቀጣይነቱ

በቁጥር ብዛት ያላቸው የአለም ሀገራት የተማሪዎች የመማር ውጤትና የሀገር ዕድገትን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ ይተገብሩታል። ሀገራቱ መርሃ ግብሩ ላይ ኢንቨስት ማድረግ ለመጪው ትውልድ ስኬት እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ሰርቶ ማስረከብ እንደሆነ በማመን ትኩረት... Read more »

ቴክኖሎጂን ማዕከል ያደረገው የ10 ዓመት እቅድና የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ‘ፍዝ’ አካሄድ

ኢትዮጵያን በኢኮኖሚና በማህበራዊ መስክ በማበልጸግ ከድህነት አዙሪት በማውጣት መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ማሰለፍ…..”አገራችን በአሥር ዓመት የብልጽግና ዕቅድ ከያዘቻቸው መሠረታዊ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው ።በዚህ ምዕራፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ሁለት... Read more »

ዩኒቨርሲቲዎች የተነጠቁትን ተቋማዊ ነጻነት የማስመለስ ውጥን

በኢትዮጵያ ታሪክ በተለያዩ ጊዜያት እያበቡ የመጡ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን በማስተናገድ በኩል የትምህርት ተቋማትን ያህል የላቀ ሚና የተጫወተ የለም ቢባል አልተጋነነም። ስለ ዓለም የፖለቲካ ሁኔታና በአገሪቱ ስለሚኖረው አንደምታ እንዲሁም ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታን ለመቀየርና ለውጥ... Read more »

ከክብሩ የወረደውን የመምህርነት ሙያ ወደ ክብሩ የመመለስ ትግል

ዳንኤል ዘነበ እንግሊዛዊቷ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ገጣሚና ሐያሲ ጆርጅ ኢሊዮት በ1860 በጻፉትና ስለ አውሮፓ ትምህርት በሚያወራው ‹The Mill in the Floss› በተሠኘው ልብ-ወለድ ነክ መጽሀፋቸው፤ «ሀገራት አዋቂና ተመራማሪ ትውልድን የመፍጠር ሕልማቸውን የሚያሣኩትም... Read more »

ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት የዘለቀ የ10 ዓመት ጉዞ!

ዳንኤል ዘነበ ከሰዎች ጋር በቀላሉ ተግባቢ ነው ።ቀልጣፋና ነገር አዋቂነቱ ከእውቀቱ ጋር ተደምሮ በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ አድርጎታል።እርሱ ለትምህርት በሚሰጠው ግምት የተነሳ ጓደኞቹ ሳይቀር ይገረሙበታል።«ለእኔ ትምህርት የእውቀት መሰረት ብቻ ሳይሆን ፤ራሴንና ቤተሰቦቼን ከድህነት... Read more »

«ከተልባ ጋር የተገኘህ ሰሊጥ…» የሆኑ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቅሬታ

በዳንኤል ዘነበ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመማር ማስተማር ሂደት፣ የትምህርት ጥራትን የተመለከተ አስደንጋጭ መረጃን አውጥቷል። ኤጀንሲው ያወጣው መረጃ፤ «በሀገሪቱ የአብዛኛዎቹ ትምህርት ተቋሞች... Read more »

በኮሮና ጦስ እና በኋላቀር ባህል ወደ ትዳር ባህር የተጣሉ እውቀት ፈላጊ ኮረዶች

ዳንኤል ዘነበ  ተማሪ ደራርቱ አባ ራያ እውቀትን ፍለጋ ዘወትር አንድ ሰዓት ከግማሽ ትጓዛላች። በቅርበት ትምህርት ቤት ባለመኖሩ እርሷና መሰሎቿ እውቀትን ፍለጋ ለሰዓታት ይጓዛሉ። በጅማ ዞን ቀርሳን ወረዳ ቡልቡል ቀበሌ ገበሬ ማህበር ልዩ... Read more »