
ወጣት ዘካሪያስ ኪሮስ ይባላል «ንስሮቹ» የሚል የበጎ አድራጎት ማሕበር በማቋቋምና ወጣቶችን በማሰባሰብ የበጎ አድራጎት ሥራዎችን እየከወነም ይገኛል። ወጣት ዘካሪያስ የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት ሲሆን የኤክስካቫተር ሹፌር በመሆን በታላቁ ህዳሴው ግድብ ግንባታ ለሁለት ዓመታት... Read more »

ኢትዮጵያውያን የተጋመደና የማይበጠስ አብሮነት ያለን ሕዝቦች ነን። ማህበራዊ መስተጋብራችን እንዲጠናከር ከረዱን እሴቶቻችን መካከል መደጋገፋችን፣ መተዛዘናችንና መከባበራችን ተጠቃሽ ናቸው። ያዘነን ማጽናናት፣ የተቸገረን መርዳት፣ መዋደድና መከባበር ከአባቶቻችን የወረስናቸው መገለጫዎቻችን ናቸው። ኢትዮጵያ የተሠራችው በእነዚህ እሴቶች... Read more »

የአገር አፍራሽና አሸባሪውን ቡድን ህልም ለማምከን በተካሄደው የህልውና ዘመቻ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን ታላቅ ተጋድሎ አድርገዋል። የትግራይን ሕዝብ ምሽግ በማድረግ በርካታ ጥፋቶችን ያደረሰው አሸባሪው ትህነግ በትግሉ አቅሙን እንዲያውቅና ዳር እንዲይዝ መላው ሕዝብ አኩሪ ተጋድሎ... Read more »

በአገሪቱ የተከሰተው ችግር የብዙዎችን ሕይወት ከመቅጠፍ ባለፈ ከግለሰብ እስከ መንግሥት ለዓመታት የተለፋባቸውን ንብረቶች ለውድመት ዳርጓል። በሌላ በኩል ዛሬም ድረስ አሸባሪው ሕወሓት የጦርነት ጉሰማውን ባለማቆሙ በመንግሥትም ሆነ በግለሰቦች በኩል በሙሉ ልብ ወደልማት ለመግባት... Read more »

የትኛውንም በጎ ሥራ ለማከናወን እድሜ፤ ጾታና ሌሎች ማንነቶች መሠረት አይሆኑም። ይህም ሆኖ አዲስ ጉልበት፣ አዲስ እሳቤና ጠንካራ ስሜት ያላቸው ወጣቶች ሲከውኑት ደግሞ ከቁሳዊ ጥቅሙ ባለፈ ለትውልድ አሻራን የማስቀመጥ፤ የታሪክ አጋጣሚ የፈጠረውን ታሪክ... Read more »

በአገሪቱ የተከሰተውን ችግር ተከትሎ በርካታ ዜጎች ተፈናቅለው በመጠለያ ካምፖች እንዲሁም በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥም ሆነው ለችግር ተዳርገው ቆይተዋል። እነዚህን ለችግር የተዳረጉ ዜጎችን ከአገር ውስጥና ከውጭ ወገኖቻቸው የሆኑ ኢትዮጵያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ሲያደርጉላቸው ቆይተዋል... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ምክንያቶች የእለት ጉርስ አጥተው በችግርና በርሀብ የቀን ውሏቸውን የሚያሳልፉ ዜጎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ይገኛል። እነዚህ ዜጎች ከግለሰብ ቤት እስከ ጎዳና እንዲሁም በየሆቴሉ በር ላይ ጥቋቁር ፌስታሎችን... Read more »

– የወሎን መልካም እሴት ለማጠናከር የሚተጋው ግብረ ሰናይ ተቋም ‹‹ወሎ›› ሲባል ወደ ብዙ ሰው አዕምሮ ፈጥኖ የሚመጣው ደግነት፣ ውበት፣ መቻቻልና አብሮነት እንደሆነ ተደጋግሞ ይነገራል፤ እውነታውም ከዚህ የተለየ አይደለም። ወሎ የብዙ ባህሎችና እሴቶች... Read more »

የሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ወጣት ሚኪያስ ለገሰ ይባላል። ምንም እንኳን ማህበሩ በ2008 ዓ.ም ሽንቁሩ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የተመሰረተ ቢሆንም ሚኪያስ ግን ከዛም በፊት በዚህ ችግር... Read more »

ሁሌም ቢሆን ለልጆች ሁለንተናዊ እድገት በእናትና አባት እቅፍ በቤተሰብ ውስጥ ማደግ የመጀመሪያው ተመራጭ ቦታ ነው። ነገር ግን በተለያዩ አጋጣሚዎች ህጻናት ካለ እድሜያቸው ከቤተሰባቸው የሚነጠሉበት አጋጣሚ ይፈጠራል። አንዳንዶች በሞትና በሌሎች ምክንያቶች ከሁለቱም አልያም... Read more »