ኢትዮጵያን ለ 17 ዓመታት ያስተዳደረው ወታደራዊ መንግሥት «ደርግ» አማጺ ቡድን እያለ በሚጠራው ኃይል ከሥልጣን የተወገደው ከ29 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ነበር:: ከ1966ቱ አብዮት አንስቶ ኢትዮጵያን ለ17 አመታት... Read more »
ታህሳስ 8 ቀን 1965 ዓ.ም የታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ደረቅ ቼክ በመጻፍ “የመጀመሪያዋ አጭበርባሪ” ያላት ግለሰብ ስለመከሰሷ የሚገልጽ ዘገባ አስነብቦ ነበር:: ለመጀመሪያ ጊዜ በቼክ አጭበረበረች የተባለች ተከሰሰች በባንክ ተቀማጭ ገንዘብ ሳይኖራት ያላት... Read more »
ነሐሴ ዘጠኝ ቀን 1962 ዓ.ም የታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ስንዴ ሰርቆ በኩሊ አሸክሞ ወደ ቤቱ የወሰደ ወንጀለኛ ላይ የተላለፈ ፍርድን በተከታዩ ዘገባ አስነብቦ ነበር። የሰረቀውን ስንዴ በኩሊ አሸክሞ ወደ ቤቱ የወሰደው በእስራት... Read more »
ረቡዕ ሐምሌ 8 ቀን 1962 ዓ.ም የታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን በምንጭነት ጠቅሶ የኤሌክትሪክ ምሰሶ ይዘው ህይወታቸው ስላለፈ እናት ተከታዩን ዘገባ አስነብቦ ነበር፡፡ እመት እናኑን ኮረንቲ ገደላቸው በግምት 35 ዓመት... Read more »
ጥበብ መከሰቻዋ እልፍ ነው፤ መተላለፊያ መንገዷም እንዲሁ ብዙ ነው። የአገራችን የኪነ ጥበብ ጉዞ በሥነ ጽሁፍና በሙዚቃ ዘውጎች ዘለግ ያለ ዓመታትን ያሳላፈ ቢሆንም የእድሜውን ያህል እያደገና እየጎለመሰ የሚሄድ አይመስልም። ለዚህ ማሳያው ቀደም ባሉት... Read more »
የመጀመሪያዋ የሴት ዲፕሎማት፣ የሴቶች መብት ተሟጋች ፣ ጀግናና ፀረ-ፋሺስት አርበኛ ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣ የመጽሐፍ ደራሲና የመጀመሪያዋ የሴት ፓርላማ አባል ክብርት ዶክተር ስንዱ ገብሩ በ93 ዓመታቸው ያረፉት ከ11 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት ሰኞ... Read more »
ሊሴ ገብረማሪያም ትምህርት ቤት በ1939 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር ቆይቶ የሕንጻው ስራ ተገባዶ የተመረቀው ከ68 አመታት በፊት በዚህ ሳምንት ሚያዝያ ሁለት ቀን 1944 ዓ.ም ነበር፡፡ የሊሴ ፍራንኮ ትምህርት ቤት ምርቃት ላይ... Read more »
ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ህዝብ የሰፈረበት አካባቢ ነው። ይህን አካባቢ ለየት ከሚያደርጉት መካከል ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው የሚለው ይገኝበታል፤ በህግ ይመራል። ዋና ከተማ ሲባል ደግሞ የአገር ወይም የክፍለ አገር መንግሥት የሚገኝበት ማዕከላዊ... Read more »
የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ ከገባ ዕለት ጀምሮ ስለበሽታው ሳናስብ አምስት ደቂቃ እንኳን የቆየንበት ጊዜ አይኖርም። ምናልባት ግን ከሰው ሰው ይለያያል። የመገናኛ ብዙኃንም ሆነ ማህበራዊ ገጾችን የሚከታተሉ ሰዎች ስለዚህ በሽታ ሳያስቡ የሚቆዩበት ጊዜ... Read more »
አለማችን ልትፋለመው አቅም ባነሳት ‹‹ኮሮና›› የተሰኘ ገዳይ ወረርሽኝ ክፉኛ መፈተኗን ቀጥላለች። ቀናት አልፈው፣ ሳምንታት ቢተኩና ወራት ቢፈራረቁም ወረርሽኙን በተመለከተ እያደር አስደንጋጭ፣አሳዛኝና ተስፋ አስቆራጭ እንጂ በጎና አስደሳች ዜና መስማት አልሆነላትም። ከቻይናዋ ውሃን ግዛት... Read more »