ቆሻሻ እና እኛ

ለዚህ ጽሑፍ ይህንን ርእስ በስያሜነት ስንሰጥ ብዙ አስበንበታል። እናስብ ዘንድ ያደረገን ደግሞ “ማ ይቅደም?” የሚለው ሲሆን፣ ሄዶ ሄዶ እንደምንመለከተው “ቆሻሻ” የመሪነት ስፍራውን ይዟል። የዚህ ምክንያቱ ብዙ የሚያነጋግር ቢሆንም ለጊዜው ትተነው እንለፍና “ቆሻሻ... Read more »

 ኑ-ስለእናታችን ሀሳብ እናዋጣ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬም እንደዚህ ቀደሙ በሌሊቱ ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል። «እለ ከርሦሙ አምለኮሙ ( እነሆድ አምላኩ)፤ ያሰባችሁት እኛን የመከፋፈል ሴራ መቼም አይሳካም» እያለ ያምቧርቃል። የይልቃል አዲሴን ጩኸት እንደ... Read more »

«ጌታ ሆይ! ከወንበዴዎቹ ከልለኝ»

ዛሬ እያተራመሰን፣ እየዋጠን፣ እንደ ጭራቅም እያስፈራን . . . ስላለው ውንብድና እናወራልን። በዚህች አምድ የዘመኑ የህልውና ስጋት ስለሆነው የውንብድና ወንጀል እንነጋገራለን። የወንጀሉን ወሰን ዱካ (ከየት ተነስቶ እዚህ ስለ መድረሱ) ጠቆምቆም እናደርጋለን። እንዲሁም፣... Read more »

ተጠያቂው ማን ነው?

ወደ ርእሰ ጉዳያችን ከመዝለቃችን አስቀድመን ቁልፍ ቃላትን እናስተዋውቅ። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ “ኃላፊነት” በስነምግብር ንድፈ ሀሳብ (ethical theory) ስር የሚታቀፈው (Social responsibility) “ማኅበራዊ ኃላፊነት”ና የመሳሰሉት ተዝወታሪ ፅንሰ ሀሳቦች ናቸው። ለተዝወታሪነታቸው ቀዳሚ ምክንያቱ ደግሞ... Read more »

የማሰብ ምስጢር

ተሰማ መንግስቴን፤ ዘውዴ መታፈሪያና ገብረየስ ገብረማሪያም ከምን ጊዜውም በላይ ተደስተዋል። ሰላም መስፈኑ ብቻ ሳይሆን የየልባቸውን ሊተነፍሱ አካታች አገራዊ የምክክር መድረክ እንደሚኖር ሲያስቡ መሸታ ቤት ተገናኝተው ሲነጋገሩ የነበሩባቸውን ሁሉ አደባባይ አውጥተው ተንፍሰው ለመገላገል... Read more »

ትልቅ ትምህርት ረጅም መንገድ!

ረጃጅም ጉዞ በትራንስፓርት ውስጥ መጓዝ አሰልቺ ነው። ጉዞው ምቾት ባለው ሁኔታ ካልሆነ ደግሞ ይበልጥ አድካሚ ይሆናል። የመስታወት ጸሀይ፣ የመኪና ውስጥ ሙቀት አልፎ አልፎም ቢሆን የሚያጋጥም ግሳት ሀገር አቋራጭ መስመርን እንዳልመርጠው ያደርገኛል። ግን... Read more »

 በህልም የተጻፈ ደብዳቤ – «እኛም ተኩለን ባል አላገባን»

ይድረስ ጠላቴም፤ ወዳጄም ለነበርከው «ሞረሽ»፤ ዛሬ የጻፍኩልህ ደብዳቤ በህልሜ ከአንድ ፈላስፋ ጋር ስለአንተ እና ስለቤተሰቦቻችን ያወራነውን ነው። አንተ ማን ነህ? ካልከኝ የእኔም ስም ሞረሽ ነው። ማድረግ የማይችሉትን አደርገዋለሁ እያሉ ለሰዎች ተስፋ መስጠት... Read more »

 አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል

እነተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ዛሬ በጊዜ ተገናኝተዋል። እንደተለመደው ለመጠጥ ማድመቂያቸው የዘወትር የፖለቲካ ጭቅጭቃቸውን ማወራረጃ አድርገውታል። በእርግጥ ሦስቱም በአንድ ነገር ይስማማሉ፤ በተደጋጋሚ በፍፁም ኢትዮጵያን ለማፍረስ ማቀድም ሆነ መንቀሳቀስ ትልቅ ጥፋት... Read more »

 ለማኝ ምንም ቢያብድ …

‹‹በአሁኑ ጊዜ የትግራይ ሕዝብ ነገር ‹ጩኸት ለቁራ መብል ለአሞራ› እንደሚባለው ነው:: አንዱ ይደክማል፤ ይጮኻል፤ ይሞታል:: ሌላው ይበላል፤ ይጠቀማል:: የትግራይ ሕዝብ ጮኸ የኢትዮጵያ መንግሥትም ጩኸቱን ሰምቶ እርዳታ እንዲገባ ፈቅዶ እርዳታ ወደ ትግራይ ገባ::... Read more »

የጠላቴ ጠላት ወዳጄ

ተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረአምላክ ዛሬ ከወትሮ በተለየ መልኩ እንቅፋት ሲሉ በሚጠሯት ግሮሰሪ በጊዜ ተገናኝተዋል። በፊት በራሱም ይሁን በሌሎች ምክንያቶች ተገንጥሎ የሚቀመጠው ገብረየስ ‹‹ጉግ ማንጉግ›› የሚል ቅጽል ስም ወጥቶለት ነበር።... Read more »