በጫኝና አውራጅ ላይ ተስፋ ሰጪ ርምጃ

ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ብዛት ያላቸው ዜጎች ሥራ ፍለጋ ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ፡፡ አጋጣሚና ዕድል በሰጣቸው የሥራ መስክም ተሰማርተው ዛሬን ለማሸነፍ ብሎም ነገን ብሩህና የተሻለ ለማድረግ ይተጋሉ። ከዚህ ውጪም እዚሁ አዲስ አበባና ዙሪያዋ... Read more »

ሰው ሰራሽ አስተውሎት፤

የሰው ሰራሽ አስተውሎት/Artificial Intelligence /AI/ጉዳይ ከሳይንስ አልፎ የማሕበራዊ፣ የኢኮኖሚ፣ የደህንነት፣ የሳይበር ጦርነት፣ የወታደራዊ ዝማኔ፣ የሉዓላዊነትና የልዕለ ኃያልነት እርካብ መቆናጠጫ ከመሆን አልፎ የጂኦፖለቲካ ሚዛን መለካኪያ ከሆነ ውሎ አደረ። በሚቀጥሉት ጥቂት ዓመታት በAI የበላይ... Read more »

 ከእኛ አልፈን ለልጆቻችን ተስፋ የምትሆን ሀገር እንስራ !

በኢትዮጵያ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጉዞ ብዙ ታሪካዊ ሁነቶች ተስተናግደዋል። እነዚህ ታሪካዊ ሁነቶች በክፉም በደጉም ሊነሱ የሚችሉ ናቸው። ይህ ደግሞ ትናንት የተገነቡባቸው ሁነቶች/ታሪኮች ባህሪ ነው። ይህንን እውነታ በበቂ ሁኔታ ለትውልዶች ማስገንዘብ ባለመቻላችን በብዙ... Read more »

 ዛሬ ላይ ፈተና የሆኑ ያደሩ ዕዳዎችን ለመክፈል

 የበለጸጉ ሀገራት ዛሬ የደረሱበት የዕድገት እና የብልጽግና ማማ ላይ የደረሱት አባት አያቶቻቸው ባቆዩላቸው ወረትና ባሰፈኑላቸው ሰላም፤ ፍቅርና አንድነትነ ነው። ትናንት የተሠሩት በጎ ሥራዎች ለዛሬ ብልጽግናቸው እርሾ ናቸው። በተቃራኒው ደግሞ ከትናንት ያደሩ ቁርሾዎች... Read more »

 “ድሮ” ላይ መቸከል የፖለቲካ ቆሞ ቀርነት ነው

ግዜ አንድ ቦታ ቆሞ አይጠብቀንም። የእኛም እድሜ እንዲሁ። ቀን አልፎ ቀን ሲተካ፤ ወራት ወራትን እየቀየሩ ዓመታት ሲቆጠሩ የተወለደው ያድጋል፤ ጎረምሳውም ይጎለምሳል፤ ጎልማሳውም ወደ እርጅናው ተጠግቶ፣ ያረጀውም እንደየጥሪው ወደማይቀረው ዓለም ይሄዳል። ይህ የተፈጥሮ... Read more »

 በማስተዋል ያልተደገፈው የዋጋ ጭማሪ

ሁሉም ነገር ደርዝ አለው። ሁሉም ነገር ልክ አለው። ደርዝ የሌለው፤ ልክ የሌለው፤ በማስተዋል ያልተደገፈ ነገር ሁሉ፣ ይዋል ይደር እንጂ ለማንም አይበጅም። አሁን አሁን እየታየ ያለው ነገር ሁሉ ይኸው ነው፤ ደርዝ የለውም፤ ልክ... Read more »

 ብሄራዊ ምክክር ለሁለንተናዊ ተሃድሶ

ሀገራችን ሁለንተናዊ ተሀድሶ የሚያስፈልጋት ሰሞን ላይ ነን፡፡ በተለያዩ ትርክቶች የወየቡ ከሰላም ይልቅ ለጠብ፣ ከአንድነት ይልቅ ለመለያየት መንገድ በሚከፍቱ የጥላቻ መንፈስ ውስጥ ከወደቅን ሰነባብተናል፡፡ ሽንቁሮቻችን ከመጥበብ ይልቅ እየሰፉ ጣት ከመጠቋቆም ባለፈ የመፍትሄ አካል... Read more »

 ሀገራዊ ምክክር ለጋራ ሰላም

በኢትዮጵያ የተለያዩ ዓላማዎችን አንግበው በፖለቲካው መድረክ ላይ የሚገኙ ኃይሎችና ልሂቃን የሃሳብ ልዩነቶች እየሰፉ መሄዳቸው ሀገርን ለብዙ ውጥንቅጥ ዳርጓል፡፡ ልዩነት ተፈጥሯዊ ነው፣ ነገር ግን እነዚህን ልዩነቶች በሠለጠነ መንገድ ማስተናገድ ባለመቻሉ በየአካባቢው ግጭቶች እንዲበራከቱ... Read more »

የኢትዮጵያ አየርመንገድ – አንድ ለእናቱ…!!!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድምራቸው 67 የሚደርሱ አውሮፕላኖች ግዥ ለመፈጸም፤ የአውሮፕላኖቹ ምርት እንዲጀመር ከአሜሪካው አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ቦይንግ ጋር የግዥ ትዕዛዝ ስምምነት ያደረገ ሲሆን ፤ ስምምነቱ የተፈጸመው ሁለቱም ድርጅቶች እየተሳተፉ በሚገኙበት በዱባይ የአቪዬሽን... Read more »

የሀገራችን የባሕር በር ጥያቄ እና አንድምታው

የምንኖርባት ፕላኔት ሦስት አራተኛዋ በውሃ የተሸፈነ እንደሆነ ይነገራል፡፡ መቶ በመቶ በገጸ- ምድሯ ላይ የፍጡራንን አስትንፋስ የሚያስቀጥል አየር ይናኝባታል፡፡ ብርሃንና ጨለማ ጊዜያቸውን ጠብቀው ይፈራረቁባታል፡፡ ፍጡራን ከመሬት፣ ከውሃ፣ ከአየር፣ ከፀሐይ ብርሃን በሚያገኙት የተፈጥሮ ፀጋ... Read more »