ትዳርን በመጠበቅ ትውልድን መታደግ

ትዳር የሚለውን ቃል፣ በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ባልና ሚስት የመሆን ፍቃደኝነት ላይ የሚመሠረትና ቤተሰብ የመገንባት ነፃ ፍላጎት ነው በሚል ፍቺ ልንሰጠው እንችላለን። ይህ ነፃ ፍላጎት በሁለቱ ጥንዶች መካከል የሚገኙ የቤተሰብ አባላትን... Read more »

 ከኑሮ ውድነት ባሻገር

ኑሮ ተወደደ..ኑሮ ተሰቀለ የሁላችንም የዕለት ተዕለት ሰሚ ያጣ ጩኸታችን እንደሆነ ውሎ አድሮ ከቆመጠጠ ሰነባበተ። ኑሮ ተወደደ ተሰቀለ እያልን እዬዬ..ብንልም፤ዳሩ ግን የተሰቀልነው እኛ እንጂ እሱ አይደለም። ኑሮ መወደዱን እንዲያቆም እንመኛለን…ኑሮ ግን መቼም ቢሆን... Read more »

 ዘርፉን ከመንግሥት ጀርባ ለማውረድና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሙን ለማጎልበት

ስፖርት በተለይ በአሁኑ ወቅት ለስሜት አሊያም በማዝናናት ብቻ አይወሰንም። ጤናማና አምራችና ትውልድ ከማፍራት በተጓዳኝ በርካታ የኅብረተሰብ ክፍልን በቀጥታና ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ተጠቃሚ ያደርጋል። በርካታ ቢሊዮን ዶላር የሚንቀሳቀስበት ግዙፍ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ሆኖም የሀገራት... Read more »

 አብሮን ዘመናት እየተሻገረ ያለ የምርት ብክነት

ለዋጋ ግሽበት ምክንያት ናቸው ከሚባሉ ነገሮች አንዱ የምርት ብክነት ነው፡፡ የምርት ብክነት ማለት ሊገኝ ከሚገባው ምርት ውስጥ በአያያዝና አሰባሰብ ችግር ምክንያት መጠኑ ሲቀንስ ማለት ነው፡፡ ሊገኝ የሚገባው የምርት መጠን ቀነሰ ማለት የምርት... Read more »

መጪውን ጊዜ ብሩህ ለማድረግ

ሰው የህልሙ ፈጣሪ እንደሆነ በርካታ ጠቢባን ይናገራሉ። በዚያው ልክ ሰው የመከራው ፈጣሪም እንደሆነ የሚናገሩ ጥቂቶች አይደሉም። ሀገር በዜጎች ሃሳብ፣ በትውልድ የበጎነት ስንቅ እንደምትፈጠር ሁላችንንም የሚያግባባ የጋራ መረዳት አለ። በዚህ መረዳት ውስጥም ከዓለም... Read more »

 ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት

 አብዛኞቹ የዓለም ሸማቾች የሀገር ውስጥ ምርት የመሸመት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ጥናቶች ያመለክታሉ። ከእነዚህ መካከል የሀገር ውስጥ ምርትን በመሸመት ታዋቂ የሆኑት አውስትራላውያን ናቸው። የህንድ እና የጣሊያን ዜጎችም ከአውስትራሊያ ቀጥለው የሚጠቀሱ ሕዝቦች ናቸው። ከአውስትራሊያ... Read more »

ከአምናው… የመማር አብነት፤

 በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) የዓምናው አደገኛ ቀውስ እንዳይደገም የማዳበሪያ ግዥው በጊዜ እየተከናወነ መሆኑ ይበል የሚያሰኝ ነው። ሌሎች ተቋማትም እንዲህ ካለፈው ፈተናቸው ትምህርት ቢወስዱ ሀገር አሳሯን ባልበላች። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ማዳበሪያም ሆነ... Read more »

 አብሮ የማደግ የልማት ጥያቄ

የባህር በር/ወደብን ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትን ሆነ የተሟላ ሉአላዊ ሀገር ለመፍጠር የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው። ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብም እንደ አንድ አቅም ይወሰዳል። ከዚህ የተነሳም የባህር በር ያላቸው ሀገራት ከሌላቸው 20 ከመቶ... Read more »

 ‹‹በሰላም ስለ ሰላም እንመካከር!››  የሃይማኖት ተቋማት ተወካዮች ድምጽ፤

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የአባል ቤተ እምነት ተወካዮች ኅዳር 19 እና 20፤ 2016 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በአዳማ ሲመክሩ የሰነበቱት ወቅታዊውን የሀገራችንን የሰላም ህመም መንስኤና መፍትሔው ምን እንደሆነ በመፈተሽ ነበር። በዋናነትም ሁሉም የሕብረተሰብ... Read more »

 የጦርነት- የኢኮኖሚ ቀውስን እንደ ማሳያ

የሕዝብ እንደራሴዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ማብራሪያ የሚያዳምጡበት ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤ ለመከታተል ተሰይሜያለሁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢኮኖሚ፣ ሰላም፣ ግብርና፣ መሠረተ ልማት እና ሌሎችም ዘርፎች ላይ መንግሥታቸው እየሠራ ያለውንና ለመሥራት ያሰበውን ጉዳይ እንደተለመደው ያብራራሉ። እንደራሴዎቹም እኔም... Read more »