መንግሥት በኢኮኖሚ ግንባታ ሂደት ላይ በተለይም የወጣቱን ሕይወት የሚቀይሩ፣ የተሻሉ አቅጣጫዎችን በመትለም በርካታ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ ከነዚህ መንግሥታዊ የኢኮኖሚ አቅጣጫዎች መሀል ስታርትአፕ በዋነኝነት ይጠቀሳል፡፡ የቃሉ ትርጓሜ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪነት ሲሆን ማዕከል አድርጎ... Read more »
ባለፈው ማክሰኞ ረፋድ ላይ በFB መንደር ስባዝን አንድ መርዶ ተመለከትሁ። መቼም በዚህ መንደር የታየው ሁሉ አይታመንም። ለማረጋገጥ ወደ አንድ አብሮ አደጌና ጓደኛዬ ሀሎ አልሁ። በማለዳው ስለተመለከትሁት መርዶ ሳረዳው እሱም እንደኔ ደንግጦ አለመስማቱን... Read more »
ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና የዜጎች አንድነትና ትብብር ዋነኛው መሣሪያ ነው:: ሀገር በሁሉም ነገር አድጋና ዘምና፣ ዓለም የደረሰበትን የሥልጣኔ ማማ መቆናጠጥ የምትችለው በሁሉም ዜጎች ፍላጎትና ጥረት መሆኑ አያጠያይቅም:: ብዙኃኑ የሚያልሙትና የሚመኙትን እድገትና... Read more »
መንግሥት በከተሞች በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመፍታት የተለያዩ ጥረቶች ሲያደርግ ቆይቷል። የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በመገንባትና በእጣ በማስተላለፍ፣ ነዋሪዎች ተደራጅተው የመኖሪያ ቤቶችን እንዲገነቡ ቦታ በማቅረብ እየሠራ ነው። የግሉ ዘርፍ... Read more »
ከተመሠረተች ከ135 ዓመታት በላይ የሆናት አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ፤ የሀገሪቱ ዋና ከተማ የአፍሪካ መዲና፣ የተለያዩ አሕጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት፤ ከ90 በላይ ኤምባሲዎችን መገኛ በመሆን ሦስተኛ የዲፕሎማሲ ከተማ ነች። ከተማ... Read more »
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ትላልቅ ፕሮጀክቶች እውን ሆነዋል። ከእነዚህ መካከል ግድቦች፣ ኢንደስትሪ ፓርኮች፤ መንገዶች፤ የቴሌና የመብራት መሠረተ ልማቶች፤ ትምህርት ቤቶችና ሆስፒታሎች ተጠቃሽ ናቸው። ለእነዚህም በርካታ መዋዕለ ነዋይ ወጥቷል። ነገር ግን እስከ ለውጡ ድረስ... Read more »
ሰላም የሁሉም ነገር መሠረት ነው። ያለ ሰላም ወጥቶ መግባት፣ ዘርቶ መቃምም ሆነ ወልዶ መሳም፣ ማሳደግ፣ ወዘተ አይቻልም። ልማት ብቻ አይደለም ሰላምን የሚፈልገው። እዬዬም ሲዳላ ነው እንዲሉ ለመከራ ወቅትም ቢሆን ሰላም ወሳኝ ነው።... Read more »
ሀገር ሰሪ ትውልድ አናጭ ከሆኑ የማህበረሰብ እሴቶች ውስጥ መከባበር ቀዳሚው ነው። ሀገራችን ኢትዮጵያ በዚህ የማህበረሰብ ባህልና ወግ ጥንተ መሰረቷን የማገረች የመቻቻል ደሴት ስለመሆኗ ብዙዎች ይመሰክራሉ። ብዝሀነትን በህብረ-ብሔራዊነት አቅፋ ይዛ፤ በአንድነትና በአብሮነት ወንድማማችነትን... Read more »
እውቅና (Recognition) እና አድናቆት (Appreciation) እንዲሁም ሂስ (Criticism) በልክ ሲሆኑ የሰው ልጅ ራሱን ወደ ውስጥ እንዲመለከት ያስችሉታል። ለተሻለ ሥራ እንዲነሳሳ መስፈንጠሪያ ይሆኑታል። በአንጻሩ ያልተገባ እውቅና እና አድናቆት እንዲሁም ሰዎች መሥራት የሚገባቸውን ያህል... Read more »
ሰላም የሁሉ ነገር መሠረት ነው ሲባል ከጦርነት ጭንቀት ማሳረፉ ወይም ሞትና ውድመት አለመኖሩ ብቻ ሳይሆን ጦርነትን ተከትለው የሚመጡ ብዙ ተያያዥ ችግሮች ስላሉት ጭምር ነው።በጦርነት ውስጥ ሆኖ ያደገ ሀገር የትም አይገኝም። የሩሲያና ዩክሬን... Read more »