የኮሪደር ልማት የብርታትና ቅንጅታዊ አሠራር ማሳያ ነው

በአንድ ወቅት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኝ የግል ትምህርት ቤት አብረን ስናስተምር የነበረ ወዳጄን ሰሞኑን አራት ኪሎ ቱሪስት ሆቴል አገኘሁት። በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት፣ በትኩረት እየተከታተለ መሆኑን በመግለጽ ‹‹ስማርት... Read more »

“መንግሥትና የሕዝብ አስተዳደር”100ኛ ዓመትን የማክበር ምጸት፤

(ክፍል አንድ) ባለፈው ሐሙስ ሚያዚያ 17፣2016 ዓ.ም አንድ ጉምቱ የኢኮኖሚክስ ሊቃ ከአንድ የኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ጋር ሰሞነኛ የመንግሥት ኢኮኖሚያዊ ውሳኔዎችን ማለትም የችርቻሮ፣ የጅምላ፣ የገቢና ወጪ ንግድ ለውጭ ዜጎችና ኩባንያዎች ክፍት መደረጉ... Read more »

ስደትን የሚያሳድዱ

የጀልባ መገልበጥ ደርሶ ባህር ውስጥ ይሄን ያህል ሰዎች ሰመጡ፣ በበረሃ ሲጓዙ ይሄን ያህል ሰዎች ተጎዱ፣ ከፎቅ ተወርውረው ሞቱ፣ የአካል ጉዳተኛ ሆኑ፣ ተደፈሩ፣ የሥነልቦና ጥቃት ደረሰባቸው፣ ሰብአዊ መብታቸው ተጣሱ የሚሉ ወሬዎችን መስማት ከጀመርን... Read more »

ሃሳብ፣ ኃይል፣ ትጋትና ቁርጠኝነት በአንድ ላይ የሚገኙት ወጣቱ ጋ ነው

ወጣቱን ከልማት እና ከሥራ ፈጣሪነት ጋር ያጣመረ አዲሱ የስታርት አፕ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ መንግሥት ልዩ ድጋፍ ተሰጥቶት በሀገር አቀፍ ደረጃ ተጀምሯል፡፡ ይሄ አዲስ ወጣት ተኮር እንቅስቃሴ ማህበረሰቡን ከሃሳብና ከሥራ ፈጣሪነት ጋር አዋህዶ የኢኮኖሚ... Read more »

የሆሣዕና ምስጋና

ሆሣዕና በየዓመቱ የትንሳዔ በዓል ሊደርስ አንድ ሣምንት ሲቀረው ባለው እሁድ የሚከበር በዓል ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ያሉ አብያ ክርስቲያናት የሆሣዕናን ዋዜማ ሌሊቱን በፀሎትና በማኅሌት (በምስጋና) ያሳልፉታል፡፡ ሲነጋ ደግሞ የኪዳን ፀሎትና ቅዳሴ ይደረጋል፡፡ ከቅዳሴ... Read more »

የመመሪያው ፋይዳ፣ስጋትና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች

ሀገራት ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ብልፅግናን ለመቋደስ የአንድነትን ኃይል፣ የሕብረትንም የድል ምስጢር ጠንቅቀው በመረዳት በተለይ በንግድና ኢንቨስትመንት እርስ በእርስ መተሳሰርን አማራጭ ማድረግ ከጀመሩ ዓመታትን አስቆጥረዋል። ዓለም አቀፉ ምስል ከመገፋፋት ይልቅ መደጋገፍ ወሳኝ መሆኑን በመገንዘብ... Read more »

በሕፃናት አስተዳደግና ሰብዕና ቀረጻ ላይ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ

እያንዳንዱ ሰው ወደዚች ምድር በሚመጣበት የእንግድነት ዘመኑ ከለቅሶ ያለፈ እራሱን የሚገልጽበት ድምጽ/ቋንቋ የለውም፤ በተለይም ከሁለት እስከ ሦስት ዓመት እድሜው እሳትና ውሃን እንኳን ለይቶ አያውቃቸውም። ሰው ሙሉሰው በሚባል ደረጃ ላይ የሚደርሰው ከሕፃንነቱ ጀምሮ... Read more »

ብሪክስ፤ የአባላቱ አሁናዊ ይዞታና ተስፋቸው

በዓለማችን በርካታ አህጉርና ዓለም አቀፍ ተቋማት አሉ። የተወሰኑት ታሪካዊ ሲሆኑ አብዛኞቹ የዘመናዊው ዓለም አስተሳሰብና አኗኗር ውጤቶች ናቸው። ከእነዚህ ዘመናዊ አስተሳሰብ፣ ርእዮትና አዝማሚያው ፀንሶ ከወለዳቸው ተቋማት መካከልም በእአአ 2009 በአራት ሀገራት (ብራዚል፣ ሩሲያ፣... Read more »

ጊዜ ያለፈበት የነጻ አውጪ ድራማ በመሥራት ማትረፍ አይቻልም !

ጦርነት ከግጭት የፖለቲካ ትርፍ ለማጋበስ ለሚሞክሩ ለግጭት ነጋዴዎች አዋጭ፤ አትራፊ ሥራ ነው። ስውር የፖለቲካ አጀንዳ ላላቸው ኃይሎች እንደ መልካም አጋጣሚ ተደርጎ የሚወሰድ ነው። ለጽንፈኞች እና ለፀረ ሕዝብ ኃይሎች ደግሞ የድግስ ያህል የሚቆጠር... Read more »

የትራንስፖርት አገልግሎት ሥርዓቱ ሊፈተሽ ይገባል!

በአሁኑ ጊዜ የትራንስፖርት ታሪፉን የሚወሰነው የመንግሥት አካላት ናቸው? ወይስ ተራ አስከባሪዎች? የሚለው ጥያቄ ሁሌ በጭንቅላቴ ይመላለሳል። ይህን የምልበት ምክንያት ጨለምተኛ ሆኜ ወይም ሰዎችን የመኮነን አባዜ ኖሮኝ ሳይሆን በየታክሲ ተራውና በየመኪና መናኸሪያው ለተጓዦች... Read more »