ሃሳብን በነፃነት መግለፅ እስከ ምን ድረስ?

ማህበራዊ ሚዲያ ለብዙዎች የነጻ ንግግር መብታቸው እንዲከበር ያደረገውን ያህል በዚያኑ ልክ የብዙዎቹ ድብቅ አሉታዊ ባህሪ ጎልቶ እንዲወጣም አድርጎታል:: ከሁሉ በላይ ግን ጎልቶ እንዲወጣ ያደረገው በሁላችንም ውስጥ የተደበቀውን አምባገነንነት ባህሪ ነው:: ይህን ለማለት... Read more »

 የኮሪደር ልማቱ እና አዲስ የሥራ ባህል

ኢትዮጵያ ለዘመናት ስትፈተንባቸው ከቆየችባቸው የልማት ማነቆዎች ውስጥ የፕሮጀክቶች መጓተት አንዱና ዋነኛው ነው። ሀገሪቱ በፕሮጀክቶች መጓተት የምትታወቅና በርካታ የሕዝብ ሀብትም ለኪሳራ ሲዳረግባት የቆየች ሀገር ነች። ይህ ደግሞ ከዝቅተኛ የሥራ ባህልና ከፕሮጀክቶች የሥራ አመራር... Read more »

 እውነተኛ የጀግኖች አርበኞች ልጆች እንሁን!

ኢትዮጵያ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጀግኖችን ያፈራች ሀገር ናት:: ወራሪ ኃይሎች የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመዳፈር በመዳፋቸው ስር ሊያስገቧት አስበው ብዙ ሞክረዋል:: መሰል ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ካደረጉት ወራሪዎች መካከል አውሮፓዊቷ ኢጣሊያ... Read more »

 ለመለወጥ ቆርጣ የተነሳች ከተማ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአዲስ አበባ ከተማ እየተመለከትን የምነገኘው የመሠረተ ልማት ሥራዎች ስሟን ከምግባሯ ጋር የሚያጣጥሙ ተግባራት እንደሆኑ እየተመለከትን ነው። የከተማ ልማት በባህሪው ብዙ ጉዳዮችን በውስጡ ይይዛል:: በተለይም ደግሞ አዲስ አበባን የመሰሉ የፖለቲካ፣... Read more »

 አሁንም ሰላማዊ አማራጭ !

ስለ ሰላም ለመናገር ሳስብ ቀድሞ ወደ አዕምሮዬ የሚመጣው ‹‹ሰላም ሰላም ፤ ሰላም ለዓለም ሕዝቦች ሁሉ›› የተሰኘው የታዋቂውና አንጋፋው ድምፃዊ መሐመድ አሕመድ ዘፈን ነው:: ይህ ዘፈን ልክ እንደ ሀገራችን ብሄራዊ መዝሙር ሁሉም ይወደዋል፤... Read more »

ዛሬ አርብ ቢሆንም እሁድ ይመጣል …! ? “

መጋቢ ኤልደር ዊርዝሊንስ ሰሞነኛውን ስቅለትና ትንሳኤን ታሳቢ በማድረግ ” ዛሬ አርብ ቢሆንም እሁድ ይመጣል ። ” የሚል ዘመን ተሻጋሪና ወርቅ ይትበሀል ትተውልን አልፈዋል ። እኔም በምንም ሁኔታ ላይ ብሆን ቀና ቀናውን ፣... Read more »

የኮሪደር ልማቱ እና አዲስ የሥራ ባህል

ኢትዮጵያ ለዘመናት ስትፈተንባቸው ከቆየችባቸው የልማት ማነቆዎች ውስጥ የፕሮጀክቶች መጓተት አንዱና ዋነኛው ነው። ሀገሪቱ በፕሮጀክቶች መጓተት የምትታወቅና በርካታ የሕዝብ ሀብትም ለኪሳራ ሲዳረግባት የቆየች ሀገር ነች። ይህ ደግሞ ከዝቅተኛ የስራ ባህልና ከፕሮጀክቶች የሥራ አመራር... Read more »

ክብርን ከራስ – ለራስ

የሰው ልጆች ክብር በብዙ መንገድ ይገለጻል። ስለራሱ ታላቅ ቦታ የሚሰጥ ትውልድ ደግሞ ሌላውን ለማክበር አይገደውም። ሰዎች በተሻለ ቦታ በተገኙ ቁጥር አእምሯቸው ከመልካም ነገር ላይ ያርፋል። እንዲህ በሆነ ጊዜ ውስጠታቸው በጎውን እየተመኘ አካላቸው... Read more »

ለአደጋ መንስኤ እንደሆንን ሁሉ መፍትሔውም እንሁን!

በዓለማችን በአሁን ወቅት የብዙ ዜጎችን ሕይወት እየቀጠፉ ከሚገኙ ሰው ሠራሽ አደጋዎች መካከል አንዱና ዋነኛው የትራፊክ አደጋ ነው። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እኤአ በ2023 ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው በዓለማችን በ24 ሰከንድ ውስጥ አንድ ሰው በትራፊክ... Read more »

«መንግሥትና የሕዝብ አስተዳደር» 100ኛ ዓመትን የማክበር ምጸት፤

በክፍል አንድ መጣጥፍ መንግሥትና የሕዝብ አስተዳደር “100ኛ ዓመትን የማክበር ምጸት፤”ን በተመለከተ የግል ምልከታየን ከጋራሁ በኋላ የነጋድራስ ገ/ሕይወት ባይከዳኝ ሁለቱ መጻሕፍት ማለትም “መንግሥትና የሕዝብ አስተዳደር” እና “አፄ ምኒልክና ኢትዮጵያ” በዶ/ር ሩቅያ ሀሰን የኮተቤ... Read more »