«አፍሪካዊቷ ኢትዮጵያ?»

ርዕሱ በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ መቀመጡን ልብ ይሏል። የጥያቄው ምልክትም ሆነ በግራና በቀኝ ርዕሱን ያቀፉት ትምህርተ ጥቅሶች አገልግሎት ላይ የዋሉበት ዋና ምክንያት የርዕሱ ይዘት አወዛጋቢና አጠያያቂ ባህርይ ስለሚስተዋልበት ነው። ሌሎች እህትና ወንድም የአህጉራችን... Read more »

የአነጋጋሪዎቹ አዋጆች መጽደቅ

አንዳንድ ወገኖች ሃሳብን በነፃ የመግለጽ ነፃነትን ሊገድብ ይችላል በሚል ሲሟገቱበት ከርመዋል። ሌሎች የሥጋት ደረጃቸውን ከፍ አድርገው አሁን በሥራ ላይ ካለውና እንደአፋኝ ከሚታየው የጸረ ሽብር አዋጅ ጋር መሳ ለመሳ ያስቀምጡታል፤ የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ... Read more »

የ”ቲፕ” ፖሊሲ ያስፈልገን ይሆን?

 “ቲፕ” የኛ ቃል አይደለም። “መጤ” ነው። በእንግሊዝኛውም ቢሆን ከየት እንደመጡ (“etymology” ያቸው) ከማይታወቁት ቃላት ስር ሲሆን ምድቡም ከ”የአራዳ ቋንቋ” ነው። የ”ቲፕ” መነሻ ዘመኑ 17ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን፤ በሀገረ እንግሊዝ በ18ኛው ክፍለ ዘመን... Read more »

መኃልዬ መኃልዬ ዘሻውያን … ! ?

መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን ከሁሉም የሚበልጥ የሰለሞን መዝሙር ማለት ነው። የሁለት ፍቅረኛሞች ንግግር ተደርጎም ይወሰዳል። የፍቅረኞች ንግግር በግጥም ነውና ምት፣ ዜማ አለው። ሰለሞን ስለ ሙሽራውና ሙሽሪት፣ ስለፈጣሪና ስለ ቤተ ክርስቲያን የዘመራቸውን 1 ሺህ... Read more »

አናርኪዝም የዴሞክራሲውን ጽንስ እንዳያጨነግፍ!

አናርኪዝም እና ዴሞክራሲ የሚሉትን ሁለት ቃላት ባሰብኩ ቁጥር በውስጤ የሚፈጥሩብኝ ጨፍጋጋ ስዕላዊ ገለጻዎች አንዱ የፍርሃት አንዱ የጥርጣሬ መንፈስ እያረበቡ ነው። “ዴሞክራሲ” የሚለው ቃል ነጋ ጠባ የፖለቲከኞቻችን የአፍ ማሟሻ መሆኑ ብቻ ሳይሆን በሰማሁት... Read more »

ጥፋት በምን ይታረማል?

ማክሰኞ ጥር 26 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል አካባቢ 24 ቀበሌ ልዩ ስፍራው ሰቦቃ ሜዳ በሚገኝ ክፍት ቦታ ላይ ቤተክርስቲያን ለመሥራት ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ የአካባቢው ምእመናን ጋር በተፈጠረ ግጭት... Read more »

«ጉንፋን እንኳ … ! ?»

( ክፍል ሁለት ) ስለ እውነትና እርቅ በተወሳ ቁጥር ከልዑል ፈጣሪ ለጥቆ መቼም ወደ አይነ ፣ እዝነ ህሊናችን ግዘፍ ነስቶ የሚመጣው ፣ በግርማ ጮሆ የሚሰማን ኔልሰን ማንዴላ / ማዲባ/ ነው ።የአፍሪካ ናሽናል... Read more »

«ኧረ ጎበዝ የሀገር መንፈስ እየተፋዘዘ ነው!

እንደ ግለሰብ ሁሉ ቡድንም፣ ማሕበረሰብም፣ ኅብረተሰብም ሆነ ሀገር በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች በመፋዘዝ ውስጥ የሚዘፈቁባቸው አጋጣሚዎችና ምክንያቶች በርካታ ሲሆኑ የድብርቶቹ ዓይነትም ዥንጉርጉር ናቸው። በውጤቱም የተነቃቃ መንፈስ በቅዝቃዜ በረዶ ይርዳል፣ የነቃ ህሊናም ያሸልባል። የመፋዘዙ... Read more »

ነገረ ኢንዶውመንት… ! ?

( ክፍል ሁለት ) ኔል እስኮቬል ” ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩና የተዘነጉ በርካታ እውቅ የጋዜጣ ባለቤቶችን አስታውሳለሁ። ፑሊትዘር ግን በበጎ አድራጎቱ /በኢንዶውመንቱ/ ከሞተ በኋላ ዘላለማዊነትን ተቀዳጅቷል። ” ይላል። የበጎ አድራጎት ስራው በሞት... Read more »

በሰው መነገድ… እንደወንጀል

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከተመለከታቸው አጀንዳዎች አንዱና ዋናው በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ነበር፡፡ አዋጁ በዕለቱ ጸድቋል፡፡ አዋጁ... Read more »