ኢትዮጵያ ለውሃዋ እና ለም አፈሯ ዋጋ የምትጠይቅበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። የዓባይ ወንዝ ውሃ ከጥንተ ዓለም እስከ አሁን ግብፅንና ሱዳንን ሲመግብ ኖሯል። ወደ ፊትም ዓባይ አገራቱን ተጠቃሚ ማድረጉን ይቀጥላል። መረሳት የሌለበት ግን ዓባይ... Read more »

እንዲህ እንደዛሬው ስልጣኔ ባልተስፋፋበት የኔ ያንተ የሚባል ክፍፍልና መገፋፋት ባልሰፈነበት፤ በዚያ ዘመን ሕዝብ የራሱን መሪ በራሱ ይሁንታ ሲሾም አልታየም። ባለፉት በርካታ ዓመታት አገር የመምራት ስልጣን መለኮታዊ ስጦታ እንደሆነ ታሳቢ ተደርጎ አልፏል። ሻል... Read more »

(ክፍል አንድ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዘመኑን የማይዋጅ ከመሆኑ ባሻገር መንታ መንገድ ላይ ተቅበዝባዥ ሆኗል። የ”ልዕለ ኃያሏ”ዲፕሎማሲም ሆነ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ የቁልቁለት መንገዱን ከተያያዘውም ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ሆኖታል ። በእኛ የተጀመረ... Read more »

በጎሳ፣ በማንነትና በጎጥ የተጠናገረው ዕይታችን ፤ ከአመክንዮ ፣ ከተጠየቅና ከተዋስኦው ከፍታ አውርዶ እንደ እምቧይ ስላፈረጠን ሀገራችን የምትገኝበትን ተጨባጭና ነባራዊ ሁኔታ ሆን ብለን እየዘነጋን ጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅማችንን እያሳደድን አንድነታችን ንፋስ እየገባው መተኪያና ልዋጭ... Read more »

የሰው ልጆችን በታማኝነት የምታገለግለውን የቤት እንስሳ በመጠቀም የተዋቀረው ይህ ሕዝባዊ ብሂል እንስሳዋ የምታበረክተውን ግዙፍ አስተዋጽኦ ለማንኳሰስ ታስቦ የተፈጠረ ሳይሆን ለሞራል ትምህርታችን እንዲጠቅምና ምናባዊ አቅሙም ከፍ ማለቱ ከግምት ውስጥ ገብቶ ይሁንታ በማግኘቱ ይመስለኛል።... Read more »

የሰብዓዊ መብት ጠበቃ ነን ይላሉ። ለዓለም የሰብዓዊ መብት መከበር አበክረው እንሰራለን ብለው ይመጻደቃሉ። በእነሱ እሳቤና ጥቅማዊ አተያይ እምብዛም አይጠቅሙንም፤ አያስፈልጉንምና የጥቅማችን ተጻራሪ ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን አገራት ሰብዓዊ መብት አላከበሩም እያሉ ውሃ ቀጠነ... Read more »

ኢትዮጵያን እናልብሳት “ በሚል መሪ ቃል 3ኛው የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት እጅን በአፍ በሚያስጭን ልምላሜና አበባ ያጌጠውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት አዳራሽን ወደ ምድራዊ ገነትነት የቀየረውን ትንግርተ ውበት ስመለከት፤ ሁለት ነገሮች... Read more »

ምርጫ በአንድ ሀገር ላይ የዘመናዊነትና የስልጣኔ ምልክት ነው፡፡ በተለይ በሀሳብ ብልጫ ሲሆን በዛች ሀገር ላይ ያሉ ማህበረሰቦች ይበልጥ ተጠቃሚ የመሆን እድላቸው የሰፋ ይሆናል፡፡ ምርጫ የራስንም የሀገርንም መጻኢ እድል የምንወስንበት እድላችን ነው፡፡ አስተዋይና... Read more »

በአገራችን ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት ቀላል የማይባል ድርሻና ዘላቂነት ያለውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ ካሉ የፋይናንስ ዘርፎች አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት ግንባር ቀደም ተጠቃሾ ናቸው፡፡ እነዚህም ተቋማት አብዛኛዎቹ በሚያስብል ደረጃ የደርግን መንግሥት መገርሰስ ተከትለው የተቋቋሙና... Read more »
ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ የኖረች አገር ብትሆንም ብዙ የእርስ በእርስና ከውጭ ወራሪዎች ጋር ጦርቶችን አካሂዳለች። ይህም ሆኖ ሉዓላዊነቷን አስከብራ እስካሁን ዘልቃለች። ቀደምት አባቶችና እናቶች በቻሉት አቅም የአገሪቱን ሀብትና ክብር አስጠብቀው ለትውልድ ሲያስተላልፉ ኖረዋል።... Read more »