ለኦዲት ግኝቱ አስተማሪ የእርምት ርምጃ

ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ሰኔ ወር ገብቶ ሳይጠናቀቅ የተለያዩ ግዥዎችን ለመግዛት ፣ የተለያዩ ክፍያዎችን ለመክፈል፣ የዱቤ አገልግሎቶችን ለመሰብሰብ መሯሯጥ የነበረ አሁንም ያልተቀረፈ ተግባር መሆኑ በተለያዩ አጋጣሚዎች ይስተዋላል። ይህ የሚያመላክተው ከሥር ከሥሩ በየጊዜው ነገሮችን... Read more »

 አረንጓዴ ዐሻራ – ለሁለንተናዊ ልማት

የበለፀጉ ሀገራት አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ለመግታት የአረንጓዴ ኢኮኖሚና መሰል ስምምነቶች እንዲሁም ፖሊሲዎችን ነድፈን እየሠራን ነው ይላሉ፤ ይሁንና በተግባር ሲታይ መሬት ላይ ጠብ ያለ ነገር አይስተዋልም። እነዚህ የበለፀጉ ሀገራት የሚለቅቁት በካይ... Read more »

 የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት

መንግሥት የዋጋ ግሽበቱንና እሱን ተከትሎ የተከሰተውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት የገንዘብና የፊስካል ፖሊሲውን በማስተካከል፤ ነዳጅንና ማዳበሪያን በመደጎም፣ የምግብ ዘይትና መሠረታዊ የምግብ ሸቀጦች በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ በማመቻቸት፣ አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ ለማገናኘት የገበያ ማዕከልና የሽያጭ... Read more »

በአማራ ክልል በሠላም ጉዳይ የተካሄደው ኮንፈረንስ ያወጣው ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ

ኢትዮጵያ ሀገራችን ረጅም ታሪክ ያላት ሀገር፣ የበርካታ ባሕል እና ቋንቋ ባለቤት፣ የነፃነትና የአንድነት ተምሳሌት፣ በገፀ ምድርና በከርሰ ምድር ሀብት የበለፀገች፣ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች መገኛና ድንቅ የባሕል እሴቶች ባለቤት መሆኗ እንደተጠበቀ ሆኖ በሌላ... Read more »

የክረምት ስኬታማ የቤት ሥራዎቻችን

ክረምት’ ስርወ ቃሉ ከርም፤ ከረመ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ወርሐ ዝናም፣ ወርሐ ነጎድጓድ፣ ዘመነ ባሕር፣ ዘመነ አፍላግ፣ ዘመነ ጠል፣ ዘመነ ደመና፣ ዘመነ መብረቅ ማለት ነው። የክረምት ወቅት ከሰኔ 26 ቀን... Read more »

 በዘመናት የተገነባ የኦሊምፒክ ወርቃማ ታሪክ እንዳይጎድፍ

ተጠባቂው የፓሪስ ኦሊምፒክ ሊካሄድ የአንድ ወር የጊዜ ርዝማኔ ብቻ ይቀረዋል። በመሆኑም በመድረኩ ሀገራትን የሚወክሉ ብሔራዊ ቡድኖች ዝግጅታቸውን ከምን ጊዜውም በላይ አጠናክረው መቀጠላቸውን መታዘብ ይቻላል። በአትሌቲክስ ስፖርት ይበልጥ ተስፋ የተጣለበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም... Read more »

 ብሄራዊ ምክክር እንደብሄራዊ ድል

ብሄራዊ ምክክር የኢትዮጵያውያን የእርቅና የዳግም መወለድ ትንሳኤ ከመሆኑ እኩል እንደ ብሄራዊ ድል ሊወሰድ የሚገባው የውይይትና የተግባቦት መድረክ ነው። በተለይም በፖለቲካ ሽኩቻ እየደበዘዘ የመጣውን አብሮነት መልክ በመስጠት ረገድ የማይናቅ ሚና ያለው ነው። እንደሀገር... Read more »

 የክረምቱ ወሮች – የአረንጓዴ ዐሻራችን ማኖሪያ ነጭ ወረቀቶች

ባለንበት ዘመን ዓለምን እያሳሳቡ ከሚገኙ ጉዳዮች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው በደኖች መመናመን ምክንያት እየተስተዋለ የመጣው የሙቀት መጠን መጨመር (የአየር ጸባይ ለውጥ) እና ይህንን ተክትሎ የሚከሰተው ተፈጥሯዊ አደጋ ነው። የኦዞን ሌየር መሳሳት (መሸንቆር)፣ ድርቅ፣... Read more »

በምግብ እህል ራስን የመቻል ተስፋ ሰጪ ጉዞ

በዓለም ላይ ግብርና ትልቁና ዋነኛው የሀገራት ኢኮኖሚ መሠረት ነው። ጠንካራ አቅም የገነቡ ሀገራት ለግብርና ምርትና ምርታማነት የሰጡት ትኩረት ውለታው ይከፍላቸዋል። የኢኮኖሚ ፖሊሲያቸው ማጠንጠኛ ግብርና እና ግብርና የሚል ነው። መርሀቸው ከፍጆታ ወደ ሸመታ... Read more »

ለበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ይበልጥ መጎልበት

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቅን ልብ ያላቸው፣ በጎ አሳቢ ሰዎች በራሳቸው ተነሳሽነት የሚፈጸሙት መልካም ተግባር ነው፤ ለሚፈጸሙት በጎ ተግባር ምንም አይነት ክፍያ ሳይጠይቁ ባደረጉት በጎ ተግባር ብቻ የሚደሰቱና፤ የሕሊና እርካታም የሚያገኙ ነው፡፡ በጎ... Read more »