እምነት የሰው ልጅ እስካሁን በበቂ ሁኔታ ሊገልጸው ያልቻለው ረቂቅ ነገር ቢሆንም የተለያዩ የሃሳብ ሰዎች አለምን በሚመለከቱበት መነጽር ተጠቅመው ጥቂት ገለጻ ከማድረግ ግን አልቦዘኑም። ታላቁ የስነጽሁፍ ሰው ጆርጅ በርናንድ ሾው “ብቸኛውና እውነተኛው የአለማችን... Read more »
የሀገር መሪዎችና ፖለቲከኞች በተለይ የምዕራባውያኑ አስተያየታቸውን፣ አቋማቸውን፣ ፖሊሲዎቻቸውንና የግል አመለካከታቸውን እንደ ማንኛውም ተራ ዜጋ እንደ ዋሽንግተን ፖስት፣ ኒውዮርክ ታይምስ፣ ዎል ስትሬት ጆርናል፣ ፋይናንሽያል ታይምስ፣ ዘ ጋርዲያን፣ ታይም፣ ዘ ኢኮኖሚስት፣ ወዘተረፈ ባሉ አለማቀፍ... Read more »
“ጊዜ ያለው ከጊዜ ይማር!” “ትናንት” ከሃያ አራት ሰዓት በፊት የኖርንበት እለት ብቻ አይደለም። አምናም፣ ካቻምናም በትናንት ሊወከል ይችላል። ወደ ኋላ አፈግፍገን ዐሥር፣ ሃያ፣ ሃምሳ፣ መቶ ዓመታትንም ቢሆን ካለፈው ዘመን እየቆነጠርን “ትናንት” እያልን... Read more »
የዘንድሮ ዐብይ ጾም የመጠናቀቂው ዕለት ላይ እንገኛለን። ብዙ ጊዜ ጋዜጠኞች እንደሚሉት የዘንድሮውን የትንሳዔ በዓል ለየት የሚያደርገው በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዓለማችን ክፉኛ በተመታችበት፣ በሥጋት በተወጠረችበት ሰሞን የሚከበር መሆኑ ነው። ቀላል እና ጉንፋን መሰል... Read more »
ጋዜጠኝነት ማብቂያ፣ ማቆሚያ የሌለው የህይወት ዘመን ልምምድ፣ ትምህርት ነው። በዕየለቱ መጽሐፍ፣ ማንበብ፣ ማድመጥ፣ ማንሰላሰልና ከባልንጀራ ጋር በቡድን መሥራት ይጠይቃል። በዚህ ልምምድ ያለፉ ጉምቱ ጋዜጠኞችን ሥራ ማንበብ፤ ማገላበጥ ይፈልጋል። የሙያው ዋርካ የነበረውንና ልቅም... Read more »
የሁለት ወረራዎች ወግ ከጠቅላላ ሕዝቦቿ መካከል ወደ መቶ ፐርሰንት የሚጠጉት ልጆቿ “ሃይማኖተኞች” መሆናቸውን ኢትዮጵያ ለዓለም ማሕበረሰብ የምታውጀው በኩራት ብቻ ሳይሆን የመከባበርና የመቻቻል ምሳሌ መሆኗን ጭምር አፏን ሞልታ እየመሰከረች ነው። በእርግጥም እውነታው ሲፈተሽ... Read more »
የ ኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈው ዕረቡ የኮሮና ወረርሽኝ (ኮቪድ 19) እየተባባሰ መምጣቱን ምክንያት በማድረግ የአስቸኳይ ጊዜ ማወጁን አብስሯል። “የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያስፈልገናል?” በሚል በዚሁ ጋዜጣ ከሳምንታት በፊት ያቀረብኩት ሃሳብ እና ሌሎች ወገኖችም በማኀበራዊ... Read more »
የኮሮና ቫይረስ በመላው ዓለም የፍርሃትና የጭንቀት ምንጭ ከሆነ ወራት ተቆጥረዋል፡፡ በእነዚህ ወራትም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለህልፈት ዳርጓል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደግሞ በበሽታው ተይዘው በበሽታው ከመሰቃየት ባለፈ እየተሰቃዩ ያለበት ሁኔታ ላይ ናቸው፡፡ ችግሩን የከፋ... Read more »
“እውነተኛ መሪ ሀገሩ ፈተና በገጠመው ሰዓት ሕዝቡ ከዚያ ፈተና እንዲወጣ ለማገዝ ‘ምን ማድረግ አለብኝ?’ ሲል ራሱን ይጠይቃል።አድርባዩ ደግሞ ‘ይህን አጋጣሚ ተጠቅሜ እንዴት ራሴን ከፍ ለማድረግና የምሻውን ሁሉ ለመጨበጥ እችላለሁ?’ ብሎ ይብሰለሰላል ፡፡”... Read more »
በዚች ሀገር የ3 ዓመት ጥንታዊ የሀገረ መንግስት ታሪክ እንደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ መንግስት በኃይለኛ የውቅያኖስ ማዕበል (ሱናሚ) መካከል እንደምትቀዝፍ ታንኳ ከየአቅጣጫው የተናወጠ፣ የተፈተነ የለም ማለት እችላለሁ::ይህ የሆነው በእሳቸው ወይም በለውጡ... Read more »