አሁንም እንጠንቀቅ

አውሮፓውያኑ ኮሮና ቫይረስ ገና ወደ አፍሪካ እየገባ ነውና ከዚህ በኋላ አደጋው ይከፋል እያሉ ነው። በእነሱም ዘንድ ገና አላባራም። የዓለም ሳይንቲስቶች ክትባትም ሆነ መድኃኒት ፍለጋ እየባዘኑ ነው። ለሙከራ እያዘጋጇቸውም እንዳሉ ይነገራል። ስለፈውሱ እርግጠኛ... Read more »

እ.ህ.ህ.ህ አለ ፈረስ!

በአንድ ወቅት በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖር አንድ ፈረስ ነበር። ከዕለታት በአንዱ ቀን ፈረሱ በጣም ብዙ ምግብ ይመገብና ከርሱ (ሆዱ) ከመጠን በላይ ስለሞላ ለመንቀሳቀስ ይቸገር እና አንድ ሜዳ ላይ ዝርግትግት ብሎ ይተኛል። ፈረሱ... Read more »

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እና እኛ

ረቡዕ ግንቦት 5 ቀን 2012 ዓ.ም የአዲስ አበባ ፖሊስ ሥራ በዝቶበት ውሏል። የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) አላደረጉም ያላቸውን ነዋሪዎችን ወደማረፊያ ሲያግዝ ታይቷል። ማምሻውን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀውም በዕለቱ ብቻ 1 ሺ 305 ሰዎችን... Read more »

ስነ-ህዝብ እና ፖለቲካ

በ7 አህጉራት እና ከ212 በላይ ሀገራት የተዋቀረችን ዓለማችን ከ7.8 ቢሊዮን በላይ ህዝብ አላት።እ.አ.አ በ1804 ከክርስቶስ ውልደት በኋላ አንድ ቢሊዮን የደረሰው የዓለም ህዝብ ፈጣንና ወጥነት የሌለው ዕድገት አሳይቷል።በህዝብ ብዛት ኢሲያ ከ60 ፐርሰንት በላይ... Read more »

ምከረው ምከረው እምቢ ካለ …

ዓለም አቀፉ ወረርሽኝ ኮሮና ቫይረስ ዓለምን ግራ አጋብቶ አሁንም ድረስ እያስጨነቀ ይገኛል። ኃያላን ነን ባዮችን መንግሥታት ሁሉ አሽመድምዶ እያራዳቸውም ነው። የሰው ልጅ የቱንም ያህል በቴክኖሎጂ ቢረቅና ቢመጥቅ በአንድ ጀምበር ሁሉም እንዳልነበረ ሆኖ... Read more »

የታይዋን መንገድ …! ?

“ታይዋን ፈጥኖ ከቸነፈር፣ ከችጋርና ከወረርሽኝ በማገገም የምትታወቀ ደሴት ናት። ታይዋናውያን ለዘመናት የተሻገሯቸው መከራዎች በቀላሉ ፈተናዎችን እንዲቋቋሙ፣ እንዲላመዱና እንዲሻገሩ ጉልበት ፣ ብርታት ሆኗቸዋል። የኮቪድ – 19 አደገኛ ወረርሽኝ ደግሞ እስከዛሬ በጽናት ካለፍናቸው ሀገራዊ... Read more »

ጠፋ ተባለ እንዴ?

ወሬና ማስጠንቀቂያው በየመገናኛ ብዙኃኑ ዘወትር ይነገራል። አምስት ሰው በወረርሽኙ መሞቱንም ቢሆን ሰምተነዋል። ግን በምን መልኩ እንደሆነ ባልረዳም የለም፤ ጠፋ የሚሉት ነገሮች ሳይነገሩ እንዳልቀሩ እገምታለሁ። ምክንያቱም እነዚህ ወሬኞች ዝም ብለው ከመለፍለፍ ውጭ ሥራ... Read more »

ከወረርሽኙ ታሪካዊ ዳራ ባሻገር ! ?

ከ12 ዓመታት በፊት የተሰናበትነው የሚሌኒየሙ የመጨረሻ ወረርሽኝ ማለትም የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃው ስፓኒሽ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) በሰው ልጅ ላይ የመውጫ በትሩን ያሳረፈበት 100ኛ ዓመት በሚያስደንቅ አጋጣሚ ከኖቭል ኮሮና ቫይረስ ሰሞናት ጋር ተገጣጥሞ ሕመሙን... Read more »

ለጋራ ስንቅ መግባባትና ዕርቅ

ምድራችን ለነዋሪዎቿ ከምታቀርበው ውስን አቅርቦት የተነሳ ለሀብት ሽሚያ፣ ለበላይነትና ለዘላቂነት የሚደረጉ ግጭቶችና ቅራኔዎችን ስታስተናግድ መኖሯ እሙን ነው። ባለጸጋው ክምችቱን ለማሳደግ፤ ምስኪኑም ያለችውን ላለማስነጠቅና ከባለጸጋው ተርታ ለመመደብ የሚያደርገው ጥረት በዓለማችን የተከሰቱ ግጭቶች ሥር... Read more »

በሽግግር መንግሥት ሰበብ ብሔራዊ ጥቅማችንንና ህልውናችንን አደጋ ላይ መጣል አይገባንም

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደ አዲስ ከተደራጀ በኋላ ሲሰራቸው የቆዩ ጉዳዮች እንዳሉ ሆነው ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ሲያደርግ የቆየው ውይይት በጣም አታካችና ረዥም ጊዜ የወሰደ እንደነበር የሚታወቅ ነው። በዚህ ሂደት ለተሻለ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት... Read more »