ከመምህር አሠምሬ ሣህሉ ሰሞኑን በምድራችን የሆነውንና በወገኖቻችን ላይ፣ እየሆነ ያለውን ነገር ከዓይን እማኞችና ከሰቆቃው በተረፉ ዜጎች ሲነገር ስንሰማ፣ መከራና አበሳ መፈጠርን የሚያስጠላና ሰው የመሆንን ትርጉም የሚያሳጣ ተግባር ሁሉ አንገሽጋሽ ነው። ለዚህም ነው፤... Read more »
አሸብር ኃይሉ እንደሚታወቀው ጁንታው ህወሓት ሲፈጠር ጀምሮ ጥፋትን፣ ወንጀልን፣ ማጭበርበርን፣ መግደልን ማስገደልን ወዘተ ሰውኛ ያልሆኑ ተግባራትን እየፈጨ፣ እያቦካ፣ እየጋገረ ሲበላ የኖረ እና ከአንድ ፋብሪካ እንደ ተመረተ ምርት ራሱን አስመስሎ በፈጠራቸው አካላት እና... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ከሀዲው የትህነግ ቡድን ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ክህደት። ጭፍጨፋና የጦር መሰሪያ ዘረፋ ያለሀፍረት በቴሌቪዥን ቀርቦ” መብረቃዊ “ ያለውን ታሪክና ትውልድ ይቅር የማይለውን... Read more »
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ከታኅሣሥ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየዉን መደበኛ ስብሰባ አጠናቋል። ኮሚቴዉ በሰላም። በልማት። በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና መጪዉን አገራዊ ምርጫ በተመለከቱ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት ተወያይቶ አቅጣጫዎችን... Read more »
ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ gechoseni@gmail.com “ሰው የሚማረው አንድም በፊደል፣ አንድም በመከራ ነው፡፡ አንድ ቃል ከፊደል መዝገብ፣ አንድ ቃል ከመከራ መዝገብ፤ አንድም በሣር “ሀ” ብሎ፣ አንድም በአሳር “ዋ”ብሎ፡፡” (ሎሬት ጸጋዬ ገ/ መድኅን)... Read more »
በእምነት “ከቀላሚኖ እስር ቤት ወደ አግቤ በመቀጠልም ከትንሽ ቀን በኋላ ወደ ተንቤን መምህራን ኮሌጅ ወሰዱን። የመከላከያ ሠራዊትን የከባድ መሳሪያ ድምፅ ሲሰሙ የ 90 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ አስጀመሩን። ልክ 40 ኪሎ ሜትር... Read more »
(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ከያኒያን “ያልከፈሉት ዕዳ”፤ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊታችን በከሃዲያኑ የሀገር ፀሮች ላይ እያስመዘገባቸው ያሉት የሰሞኑ የድል ብሥራቶች ለዜግነት ክብር ከፍታ፣ ለሕዝቡ የአንድነት መንፈስ ማበብና ለኢትዮጵያዊነት ተሃድሶ ያበረከታቸው አስተዋጽዖዎች በጥቂቱና... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ከሀዲውና እፉኝቱ የትህነግ ጁንታ የጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም የሰሜን ዕዝ ጥቃት እና የጥቅምት 30ን የማይካድራን ትውልድና ታሪክ ይቅር የማይለውን የክፍለ ዘመኑን ታላቅ ክህደትና ጭፍጨፋ ለመፈጸም ዝግጅቱንና... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) fenote1971@gmail.com ምንም እንኳ ሀገር ሲወረር ፤ ሉዓላዊነት ሲደፈር ልዩነታችንን ትተን ቀፎው እንደተነካ ንብ በአንድነት መትመማችን የሚገባ ቢሆንም ፤ ወረራንና ጥቃትን እየጠበቅን አንድ የምንሆነው የታሪክ ልምምድ ምቾት አይሰጠኝም... Read more »
የውዳሴ መጻሕፍት ማዋዣ፤ ታላላቅ ሰዎች ስለ ታላላቅ መጻሕፍት ብዙ መስክረዋል፤ ብዙም አስነብበዋል፡፡ ታናናሾችም እንዲሁ ስለ እኩያቸው መጻሕፍት የአቅማቸውን ያህል እየሰነዘሩ ለብጤዎቻቸው የሚመጥናቸውን ብሂሎች ፈጥረውላቸዋል፡፡ “የመጻሕፍት ጠቀሜታ እያበቃለት ነው” በማለት የሚዘይሩ “የዕውቀት ጥላ... Read more »