ተማሪና ኮረና

መልካሙ ተክሌ የሰሞኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አርአያነት አጠያያቂ ነው ለኔ።በቴሌቪዥን የተመለከትኳቸው አብዛኞቹ ተማሪዎች የአፍ እና የአፍንጫ መከለያ ጭንብል አላደረጉም።ካደረጉትም አንዳንዶቹ ጺም መያዣ ይመስል አገጫቸው ላይ እንጂ አፍ እና አፍንጫቸው ላይ... Read more »

ጥበቃ አልባው ሸማች… !

በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) ሁልጊዜም በጥፍራቸው ቆመው ዋጋ ለመጨመር የእጥፍ እጥፍ አንዳንዴም ከስንጥቅ በላይ በማትረፍ ለመግፈፍ (በዚህ መጠን የሚጋበስ ትርፍ ሳይሆን ሸማቹን በቁሙ መግፈፍ ነው ብይ ስለማምን ነው፤ መግፈፍ ያልሁት )ሰበብ... Read more »

ታሪክ ራሱን ሲደግም ራስ ሚካኤል ስሁል እና የህወሓት የሀገር ማፈረስ እሩጫ

አሸብር ኃይሉ በአንድ ሃገር ጥሩ እንዳለ ሁሉ መጥፎም አይጣፍም። ጥሩ ነገር ታሪክ ሆኖ እንደምንኮፈስበት ሁሉ በመጥፎ ነገር ደግሞ ታሪክ ሆኖ ሲያልፍ አንገት የሚያስደፋ ይሆናል። በመካከለኛው እና በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ውስጥ የታየው ታሪክ ሆነው... Read more »

የሁለት አርእስት ትዝብቶቼ

 (ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com  ትዝብት አንድ- ፓርላማችን ሆይ! በአራት ኪሎ የምትኖር፤ ሕዝብን እያስተዳደረ ያለው መንግሥታችን ከጎምቱ ሹማምንቱ እስከ ጭፍራ ካድሬዎቹ ድረስ ደጋግሞ እየነገረን ያለው “ሥልጣኑን የተረከብኩት ከምርጫ ኮሮጆ ውስጥ አብላጫ... Read more »

የሚዲያ ነጻነት ሲስፋፋ ሙስና ይቀጭጫል

በለዉ አንለይ batlast@gmail.com  ጥቅምት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በሃርመኒ ሆቴል ፀረ ሙስና ላይ ያተኮረ አንድ ወርክሾፕ ተካሂዶ ነበር።“መልካም አስተዳደርና የህግ የበላይነትን በማስፈን ሙስናን በግልጽነትና በተጠያቂነት የሚታገሉ ባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማጎልበት” በሚል ርዕስ... Read more »

“የክልሉ ባለቤት ብሔር ብሔረሰቦች – በርታ፣ ጉሙዝ፣ ሺናሻ፣ ማኦ እና ኮሞ” -የቤኒሻንጉል/ጉሙዝ ሕገ-መንግስት

ከገብረክርስቶስ እንደምን ሰነበታችሁ! እንኳን በጤና ተገናኘን! ሙት ወቃሽ ለመሆን አይደለም – ነገር ግን ያለፈው ግማሽ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ውጥንቅጥ በአምሳለ-ትህነግ የተቀረጸ ስለመሆኑ ጥርጥር የለም፡፡ ቀድሞ ነገር ከምን ዓይነት ጭቆና እንደሆነ ባይታወቅም... Read more »

ስለ ገዳዮች ሲባል በዓለም መድረክ የተቀማ የንጹሃን ጩኸት

ወንድወሰን ሽመልስ  መጋቢት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ማለዳ 12፡00 ላይ ነበር አስደንጋጩን ዜና የሰማሁት። ጉዳዩም የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል ባለው የሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈጸሙን የሚገልጽ ነበር። ይሄን በተመለከተም መግለጫ... Read more »

ኃላፊነታችንን በመወጣት የራሳችንንም የሌሎችንም ጤና እንጠብቅ

ፋንታነሽ ክንዴ  አባት ልጁን በጠዋት ከእንቅልፉ ይቀሰቅስና ራቅ ወዳለ ቦታ ይልከዋል።መልዕክቱን አድርሶ ሲመለስ ጓደኞቹ ሜዳ ላይ ጨዋታውን አድርተውት ሲመለከት ያለምንም ማቅማማት ይቀላቀላቸዋል።በጨዋታ መሀል አቀበቱን ሲወጣ ቁልቁለቱን ሲወርድ ድካም ይሰማውና ወደቤቱ ጉዞ ይጀምራል፡፡... Read more »

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሕገ-መንግስትና የዜጎች አብሮ የመኖር ጥያቄ

ከገብረክርስቶስ  እንደምን ሰነበታችሁ! እንኳን በጤና ተገናኘን! ሙት ወቃሽ ለመሆን አይደለም – ነገር ግን ያለፈው ግማሽ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ውጥንቅጥ በአምሳለ-የትህነግ ቡድን የተቀረጸ ስለመሆኑ ጥርጥር የለም። ቀድሞ ነገር ከምን ዓይነት ጭቆና እንደሆነ... Read more »

‹‹የቀረን በጎ ስራ ብቻ ነው !››

አዶኒስ ( ከሲኤምሲ) ‹‹የጆሮ ደግነቱ አለመስማቱ›› የምትል አባባል ስሰማ ደግሜ ደጋግሜ አባባሉን ወደ ቀልቤ ወሰድኩት። እውነት እኮ ነው ይሄ ጆሮ የሚባል አካል ሞላሁ፣ ጠገብኩ ቢለን ኖሮ ምን ይውጠን ነበር፤ የቱን ሰምተን የቱን... Read more »