(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ቁጥሮች እንዴት ቀለሉብን!? ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ መደበኛዎቹ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎቻችን እያቀበሉን ያሉት በቁጥር የታጀቡ አስፈሪና አስደንጋጭ ዜናዎችንና መረጃዎችን ስለመሆኑ ይጠፋናል ብዬ አልገምትም፡፡ ማህበራዊ ሚዲያዎችም ቁጥሮቹን በመቶ፣ በሺህ፣... Read more »
ለምለም መንግሥቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰሞኑን ከመሬት ወረራ፣ ህገወጥ ግንባታና ከጋራ የመኖሪያ ቤት ጋር ተያይዞ ፍትሐዊ የዜጎች አጠቃቀም ላይ የታዩ ክፍተቶችንና ግኝቶችን ለህዝቡ ይፋ ማድረጉ ብዙዎችን እንዳስደሰተና በተለይም በመኖሪያ ቤት ዕጦትና... Read more »
አክበረት ታደለ (ሄዋን) ዘወትር እሁድ ከሰዓት እዚህ ቦታ መምጣት ያስደስተኛል። እሁድ ከሰዓትን ራሴን በማዳመጥ ነው የማሳልፈው ይህን ለማድረግ የምመርጠው ደግሞ ከመኖሪያ አካባቢዬ ብዙም የማይርቀውን የብሔረ ጽጌን መናፈሻ ነው። ዛሬም እንደወትሮው የተለመደችው ቦታዬ... Read more »
ወንድወሰን መኮንን የሀገር ሰላም የሕዝብ ሰላም ነው፡፡ሕዝብ ሰላም የሚሆነው ሀገር ሰላም ውላ ሰላም ስታድር ነው ። የሕዝብና የሀገርን ሰላም ለማናጋት ሆን ብለው ሽብር የሚነዙ፤ ፈጥረው የሚያወሩ በዚህም የነቀዘ የፖለቲካ ፍላጎታቸውን የሚያሳኩ የሚመስላቸው... Read more »
(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ጥበቃው የላላው የሕዝብ አንጡራ ሃብት፤ ባለሃብቶቹ ባስተዋወቁን ስያሜ ሪል እስቴት እያልን መግባባት ከጀመርን ዓመታት ነጉደዋል:: በግሌ ግን ከባዕድ ስያሜው ይልቅ “አንጡራ ሃብት” የሚለውን አቻ ትርጉም ብንለማመድ ይበልጥ... Read more »
ግርማ መንግሥቴ መቸም በተዋጣለት የፈጠራ ስራ ውስጥ “ተምሳሌት”ም እንበለው “ትእምርት”ን ስራ ላይ ማዋል የሚጠበቅ ነው። የሚጠበቅ ብቻም ሳይሆን የተለመደም ነው። በስነቃልም በተመሳሳይ መንገድ ተግባራዊ ሲሆን ነው የኖረው። እንደውም ጥናቶች እንደሚያሳዩትም ሆነ እኛም... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ክፍል አንድ ) የሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ በርካታ ሺህ ዓመታትን ወደ ኋላ ቢመልሰንም የፖለቲካ ፓርቲዎች ታሪክ ግን ከግማሽ ክፍለ ዘመን ብዙ ፈቀቅ ያላለ ነው ። ይሁንና በሰራተኛ ማህበር... Read more »
ከመኮንን አበበ ተሰማ ኢትዮጵያ ብዙ ችግሮችን አሳልፋለች ።በችግር የወጠራትም ግን በእሳት ተለብልቦ ተቃጥሏል ።በዓለም አገራት ሆነ በአፍሪካ እስቲ ኢትዮጵያ በተንኮል ሌላውን ትተናኮላለች የሚል ምስክር ይቅረብ። ኢትዮጵያ በውጭም በውስጥም ተተናኳይ ይበዛባት ይሆናል እንጂ... Read more »
ከገብረክርስቶስ ነጻነት ሳያውቅ ህዝብን ነጻ አወጣለሁ ብሎ ደደቢት ላይ የተፈለፈለው እፉኝት በተከዜ በረሃ ውስጥ በመቀበሩ ለኢትዮጵያ ነጻነት ታውጇል። ደጋግመን እንደገለጽነው “ቀን ያስጎነበሰውን ቀን ቀና ያደርገዋል” እንዲሉ የካቲት 11 ቀን 1967 ዓ.ም ኢትዮጵያን... Read more »
አሸብር ኃይሉ ለአንድ ሃገር ሉዓላዊነት መከበር ከሁሉም በፊት በሕዝቦች መካከል መከባበር እና አንድነት መኖር አለበት:: ከዚያም ቀጥሎ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በተለያዩ አደረጃጀቶች መካከል የአመለካከት አንድነት ወይም የመርህ አንድነት ባይኖርም እንኳን የሃገርን ሉዓላዊነትን አሳልፎ... Read more »