የተያዘው የውድድር ዓመት መቋጫ የሆነው ኦሊምፒክ ጥቂት ሳምንታት ብቻ ቀርተውታል። እንደሚታወቀው በዚህ ወቅት ሀገራት የባንዲራን ክብር ለማስጠበቅ ጠንክረው በአንድ ዓላማ የሚሠሩበት ነው። በመርህና የሁሉ የበላይ በሆነው ሕግ እየተመሩም የአትሌቶችን ምርጫና ዝግጅት ያካሂዳሉ።... Read more »
ኢትዮጵያውያን በረጅሙ ዘመናቸው ከሚታወቁባቸው እሴቶቻቸው መካከል መረዳዳታቸው በእጅጉ ይጠቀሳል፤ የማንነታቸው አንዱ መለያም እሱው ነው። የእምነቶቻቸው መሰረቶችም ይሁኑ የወጡባቸው ማህበረሰቦች ማንነት ይህን ያደርጉ ዘንድ የግድ የሚሏቸው እንደመሆናቸውም ለቸገራቸው ሲሰጡ የኖሩት ከተረፋቸው አይደለም። ከአፋቸው... Read more »
ከዛሬ 400 ዓመት በፊት የኢትዮጵያ የደን ሽፋን 40 በመቶ እንደነበርና በተለያዩ ሰው ሠራሽና ተፍጥሯዊ ችግሮች ምክንያት ይህ አሃዝ እስከ ሶስት በመቶ ወርዶ እንደነበር መረጃዎች ያመላክታሉ። ይህ በኢትዮጵያ የተስተዋለው የደን ሽፈን መቀነስ በአንዳንድ... Read more »
ትዮጵያዊነት በአብሮነት የቆነጀ የሕብረብሄራዊነት ውበት እንደሆነ ብዙዎች ይስማሙበታል። ብዝሀነትን እንደውበት እና እንደኃይል ተጠቅመን እልፍ የጋራ ታሪኮችን ጽፈናል። ዛሬ ላይ ከፊት ጎልተው በመታየት የክብርና የሉአላዊነት ቀለም ከሆኑን ውስጥ ቀዳሚዎች እነዚያ የጋራ ትስስሮቻችን ናቸው።... Read more »
የበጎ ፈቃድ ሥራ በገንዘብ የማይገዛ ነገር ግን በርካታ ስራዎች እየተሰሩበት ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ በጎ ተግባር ነው። የበጎ ፍቃድ ሥራ ሰዎችን ያለገንዘብ ክፍያ በመርዳት የህሊና እርካታ የሚሰጥ፣ የሰዎች ጥሩነትና ደግነት የሚገለጽበት በመሆኑ ይህ... Read more »
ታላቁ የስፖርት መድረክ በአራት ዓመት አንድ ጊዜ በመጣ ቁጥር በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ውስጥ ባህል እስኪመስል ውዝግብ መፈጠሩ የተለመደ ነው። አሁንም የፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ሊጀመር ከአንድ ወር ያነሰ ጊዜ በቀረው በዚህ ወቅት የተለመደው... Read more »
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰዎች በራሳቸው ተነሳሽነትና መልካም ፈቃድ ለኅብረተሰቡ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በመሳተፍ ነፃ አገልግሎት የሚያበረክቱበት ተግባር ነው። የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሰው ልጅ ምንም አይነት ክፍያ የማያገኝበት ይበጃል፣ ይሆናል፣ ያስደስታልና የህሊና... Read more »
ጽሑፋችንን በተጠቃሽ ብቻ ሳይሆን ዘመን ተሻጋሪ፤ ዓለም አቀፍ ብቻ ሳይሆን ዩኒቨርሳል (ሁለንታዊ) በሆነ፤ አብዝቶም ታዋቂና እልፍ አእላፍ ጊዜ ተጠቃሽ በሆነ ጥቅስ (ኮቴብል ኮት) ስንጀምር ያለ አንዳች ምክንያት ሳይሆን፣ “ምናልባት” እንዲሉ፣ ምናልባት አንዳች... Read more »
አለመግባባትና ግጭቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት ምክክር /ውይይት/ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው። ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችና ጥናቶችም ይህንኑ ነው የሚጠቁሙት:: ይሁን እንጂ በሳይንሳዊ መንገድ የሚተገበረው የምክክር መድረክ የየአገራቱ ባህል እና የማህበረሰብ ስነ ልቦና ውቅር... Read more »
ሀገራችን ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ሰላምና አንድነት ግድ የሚላት ጊዜ ላይ ነን:: በተለያዩ ጊዜ የተነሱ ፖለቲካዊና ብሄር ተኮር እሳቤዎች የመከራ ገጽ አላብሰዋት ሰንብታለች:: ከጦርነት ወደጦርነት በሆነ የፉክክርና የይዋጣልን እልህ ለማንም በማይበጅ የብኩርና... Read more »