በጠቅላይ ሚኒስትሩ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ፊት አውራሪነት የሚመራው የኢትዮጵያ ሠራዊት ጠላትን ድባቅ እየመታ በወረራ የያዛቸውን በርካታ ስትራቴጂ ቦታዎች እያስለቀቀ ነው። በወታደራዊ ቋንቋ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያለው የጋሸናን ግንባር በምሳሌነት ማንሳት ይቻላል። ሌሎችም ግንባሮች... Read more »
የጽንሰ ሃሳብ ብያኔ፤ ማረጥ (Menopause) ከዕድሜ ጋር ተያይዞ የሚያከትመውን ተፈጥሯዊ የሴቶች የወር አበባ ዑደት ለመግለጽ የሚያገለግል ቃል ነው። ዕድሜ በጨመረ ቁጥር በወር አበባ አማካይነት የዘር ዕንቁላል ቁጥሩ በከፍተኛ ደረጃ እየቀነሰ ወይንም በራሳቸው... Read more »
ቀደምት አባቶቻችን አገራችን ኢትዮጵያን በአውሮፓውያን ወራሪዎችና በቅኝገዥዎች ስር እንዳትወድቅ ለማድረግ ሰፊ መስዋዕትነት በመክፈል ነፃነቷን አስጠብቀው ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ አስረክበው አልፈዋል። አውሮፓዊያን ቅኝ ገዥዎች በተለያየ ጊዜያት በአገራችን ላይ በተደጋጋሚ ወረራ ቢፈጽምም በየጊዜው አይበገሬዎቹ... Read more »
ኢትዮጵያ እንዳሰቧትና እንደሚመኙላት ሳይሆን ባልተጠበቀችበት ሁኔታ መገኘቷ አዲሷ አይደለም። ጠላት ‹ላትነሳ ተንኮታኩታለች አበቃላት› ሲል የጠላቷን ምኞት፤ በምኞት ብቻ እንዲቀር የምታደርግ ድንቅ ሀገር ነች። ዛሬም ያለንበት እውነታ ከዚሁ የተለየ አይደለም። ኢትዮጵያ በዘመናት ውስጥ... Read more »
በአዋጅ “ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር!!!” አልተባለም እንጂ ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር ከሆነ ሁለተኛ ዓመቱን ይዟል። በተለይ የአገር መከላከያ ሰራዊታችን ከተከዳና ከተካደበት፤ ከጀርባውም ከተመታበት ከጥቅምት 24 /2013 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም ሰው... Read more »
አሸባሪው ሕ.ወ.ሓ.ት ‹‹ከአማራ ህዝብ ጋር የማወራርደው ሂሳብ አለኝ ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ…›› በሚል ዓላማ ጦርነት ከፍቷል። ይህ አንድ ዓመት ያስቆጠረው የአሸባሪው ቡድን እንቅስቃሴ ከቡድኑ ጋር ያልተቀደሰ ጋብቻ የፈጸመው ኦነግ ሸኔ እንዲሁም ሚዜና አጃቢ... Read more »
የቋንቋ ምሉዕነት ሲፈተን፤ “ማንኛውም ቋንቋ በራሱ ተናጋሪዎች ዐውድ ምሉዕ ነው:: ማኅበረሰቡም ባህሉን፣ ወጉን፣ እምነቱን፣ አካባቢውን፣ ደስታውንና ሀዘኑን፣ ምሬቱንና ብሶቱን እና አጠቃላይ መስተጋብሩን ለመግለጽ ቋንቋው ራሱን ችሎ ለማግባባት በቂ ነው::” የሚለው ሳይንሳዊ ብያኔ... Read more »
ይህ ሞትን ንቆ ሞትን ራሱን ያስበረገገ ሰው ከፊል ታሪክ ነው! ይህ የአገርንና የቤተሰብን ኃላፊነት በደሙ ፍሳሽ በአጥንቱ ክስካሽ ለመጠበቅ ዘብ የቆመ ሰው ቁንጽል ማስታወሻ ነው !! ይህ ህይወቱን ገብሮ አገር በክብሯ እና... Read more »
ጅምላ ጨራሽ ኬሚካል መሳሪያ ደብቃለች በሚል ሓሳዊ ምክንያት ምዕራባውያንን ሁሉ በማሰለፍ በኢራቅ ላይ በተደረገው ዘመቻ ቢሊዮን ዶላሮች ተከስክሰው፤ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተጨፍጭፈው፤ ኢራቃውያን መክፈል የማይገባቸውን ዋጋ ከፍለውና መሪያቸው ሳዳም ሁሴን በግፍ ተገድለው... Read more »
ከኢትዮጵያና ከእውነት አምላክ ጋር ተገደን የገባንበት ጦርነት ሙሉ በሙሉ በእኛ አሸናፊነት በቅርብ ይጠናቀቃል። የድህረ ጦርነቱ ዳፋ ግን ላልተወሰነ ጊዜ አብሮን ይኖራል ። የፍትሕ ሚኒስቴር የሽብር ቡድን ደቡብ ወሎን የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን... Read more »