ድህነት ክፉ ነው፤ ረሃብ ደግሞ ከዚህም በብዙ እጥፍ የከፋ፣ ከክፋትም በላይ ክብርና ማንነትን ለዕለት ጉርስ ዝቅ አድርጎ ማስገዛትን የሚያስከትል ነው፡፡ ችግሩ እንደ ሕዝብና ሀገር ሲሆን ደግሞ፤ በልቶ የማደር ጥያቄን ለመመለስ ክብርና ሉዓላዊነትን... Read more »
እዛ ብቻ አይደለም፤ አፍሪካም አባቶች አሏት። ለዛውም የደለበ ታሪክ ያላቸው፤ ለአፍሪካ ርእይ የሰነቁ፤ ስለ አፍሪካ የወደቁ፤ ስለ አፍሪካም ሲሉ ህይወታቸውን ሳይቀር አሳልፈው የሰጡ፤ ቅኝ ገዢነትነትን አምርረው የተጠየፉና የጸረ ቅኝ አገዛዝ ትግል ያካሄዱ፤... Read more »
ሰላም የፍጥረታት ሁሉ ዋስትና ነው። ሕይወት ያለው ሁሉ በሰላም ውሎ ሲያድር ስለነገው መኖር መተማመንን ያተረፋል። ሰላም የነገዋን ጀንበር በድል ያሻግራል፣ የትውልድ ተስፋን ይቀጥላል፣ የሕይወት ትርጉምን ያደምቃል። ብ ዙሀን ያ ለ ሰ ላም... Read more »
ከከፍተኛ ትምህርት በኋላ ስራ የጀመርሁት በ1988 ዓ.ም በአማራ ክልል የዋግ ኽምራ የብሔረሰብ ዞን ነው። ለሶስት አመት ያህል የቋንቋና የታሪክ ባለሙያ ሆኘ አገልግያለሁ። በዞኑ ባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ላይ ወደ ደርዘን የሚጠጉ ጥናታዊ ጹሑፎችን... Read more »
በቅርቡ በአፍሪካዋ መዲና አዲስ አበባ የተመረቀው የሳይንስ ሙዚየም ትውልዱ ከዘመን ጋር የሚያስታርቅ፤ሀገርንም ወደፊት ከዘመን ጋር የምታደርገውን ጉዞ የሚያሳልጥ ማለፊያ ተግባር ነው። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት ውስጥ መጪውን ጊዜ ባለመ መልኩ የሚሰሩ መሰል... Read more »
“ዓደይ ሽኮር” – መቐለ፤ መቐለ ጥንታዊና ታሪካዊ ከተማ መሆኗ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነው። የአጼ ዮሐንስ 4ኛ መንግሥታዊ መቀመጫ ሆና ከታወቀችበት ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ገደማ ጀምረን ዕድሜዋን ብናሰላ እንኳን ከአገራችን ቀደምትና... Read more »
ትምህርት የአንድ አገር እድገት መሰረት እንደሆነ እሙን ነው፡፡ በተለይ ደግሞ ኃላፊነት የሚሰማው፤ የተሻለ አገርና ትውልድ ለማፍራት የሚተጋ፣ በፍትህ የሚያምንና ስለእውነት ዋጋ የሚከፍል ትውልድ በማፍራት ረገድ ትምህርት የማይተካ ሚና አለው፡፡ ለትምህርት ዋጋ ሰጥተው... Read more »
ከሸገር ዋና ዋና የንግድ ሥፍራዎች ውስጥ መርካቶ፤ፒያሳ ፣ቂርቆስ፣ ቦሌና መገናኛ ለሸማቾች ይጠቀሳሉ። ንግዱ የሚካሄደው በቀበሌ ቤቶች፣ ቀድሞ ኪቤአድ በምንለው በአሁኑ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ቤቶች፣ በግል ሕንፃና ንግድ ቤት አከራይ ባለቤቶችና፤ የራሳቸውን ቤት... Read more »
«ምንም ያልተደረገባቸው አስርት አመታት እንዳሉ ሁሉ፤ የአስርት አመታትን ያህል የሆነባቸው ሳምንታት አሉ፤»የቦልሸቪኩ መሪ ቭላድሚር ኤሊች ሌኒን የራሽያው ንጉሳዊ አገዛዝ ዛርን በፍጥነት መንኮታኮት ታዝቦ ከ100 አመታት በፊት የተናገረውና ዛሬ ድረስ እንደትንቢት በሚወሳለት አባባሉ።... Read more »
አሸባሪው ትሕነግ የትግራይን ሕዝብ ከጭቆና ነፃ ለማውጣት በሚል ሽፋን ደደቢት በረሃ ከገባ በኋላ በወቅቱ ኢትዮጵያን ይመራ ከነበረው የደርግ መንግሥት ጋር ለአስራ ሰባት ዓመታት ተዋግቷል።የደርግ መንግሥትን የማስወገድ ዓላማ ያላቸው የውጭ ኃይሎች እጅ ተጨምሮበት... Read more »