“ ለሰላም ላባችንን ብናፈስ እናተርፋለን ! “

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ በአርባ ምንጭ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ላይ እያሉ ባስተላለፉት መልዕክት ፤ “… አሁንም ለሰላም ላባችንን ብናፈስስ፣ በጦርነት የወደሙብንን አካባቢዎች መልሶ ለመገንባት ካለን ላይ ብናዋጣ እናተርፋለን እንጂ... Read more »

የልማት ደመና ይምጣ ፤ የጥፋት መና ይውጣ

ያለንበት ወቅት መጸው ይባላል፤ መጸው የመኸር ሰብል የሚያፈራበት፣ ሰብሉ ታጭዶ፣ ተወቅቶ፣ ፍሬው ደግሞ ከገለባው መለየት የሚጀመርበት ነው። ፍሬው ከገለባው የሚለየው ደግሞ በንፋስ አማካይነት ነው። መጸው የንፋስ ጊዜ መሆኑም ለዚህ ይጠቅማል። በዚህ ወቅት... Read more »

ዕርቀ ሰላም ደም ያድርቅ

ክፍል ሁለት “ሰላምን ግዛት እንጂ አትሽጣት!” ይህ አገላለጽ በብዙ ሀገራት ቋንቋ ውስጥ የተለመደ ብሂል ነው፡፡ ዓለማችን በሰላም ውላ እንዳታድር ብዙ የሚያባንኗትን ፈተናዎች እንደተጋፈጠች ዘመኗን በመፍጀት ላይ ትገኛለች፡፡ በብብቷ አቅፋ የያዘቻቸው ልጆቿም የፈተናዋ... Read more »

ሰላም ተናፋቂዋ ጉዳያችን!

የአገራችን መንግሥትና የሕወሓት እርቅ በደቡብ አፍሪካ ተፈራረሙ ተብሎ ሲነገርና ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ዜና ሲሆን እንደብዙ ኢትዮጵያውያን ግራ ተጋባሁ።ምን እንደሆነ የማላውቀውም ስሜት ተሰማኝ። ምክንያቱም ከሁለት ሶስት ቀናት በፊት ከምዕራባውያን ማስፈራሪያና ፍራቻን የሚያጭሩ የሚመስሉ... Read more »

ወቅቱ የሰላም ድምጾችን ብቻ ለመስማት የምንገደድበት ነው

የሰላም ድምጽ ከሰማን እነሆ አንድ ሳምንት አለፈን ! በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል ለሁለት ዓመታት ያህል ስንሰማውና ስናየው የቆየነው አሰቃቂና አውዳሚ ጦርነት እልባት አግኝቶ ልክ በሁለተኛው ዓመት ዋዜማ ከወደ ደቡብ አፍሪካ አስደሳች ዜና ሰምተናል፡፡... Read more »

እርቁና አንድምታው

ስንሰቃይበት ከከረምነው የጦርነት ዜና (መርዶ) መለስ ካልን ሁለተኛ ሳምንታችን ነው። መርዶና ሰቆቃው መንግሥትና ሕወሓት ጦርነቱን ለማቆም በመስማማታቸው ዜና (በቀድሞ የናይጀሪያ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የተመራው፣ ባለፈው ሳምንት... Read more »

የሰላም ስምምነቱን ወደ ዘላቂ እርቅ ለመቀየር

 እውነት ለመናገር ከጦርነቱ ሀንጎቨርና ድባብ መውጣት ፈታኝ ሆኖ ነው ያገኘሁት። በአስፕሪን ወይም በ«እንደ ወረደ ቡና» በቀላሉ የሚፈወስ አይደለም። እንደ ግለሰብ ሽግግሩ እንዲህ የከበደኝ፤ እንደ አገርና ሕዝብ ምን ያህል ሊከብድ እንደሚችል አስቡት። ስለሆነም... Read more »

 ዕርቀ ሰላም ደም ያድርቅ

(ክፍል አንድ) ትዝብተ ሰብእ፤ በሰዋዊ የባህርያችን ትዝብት እንንደርደር። መራር ነገር ወደ ሆድ፣ ወደ ልብም ሆነ ወደ ስሜት ዘልቆ ለመግባት በእጅጉ ይገዳደራል። የልብንና የስሜትን ተግዳሮት ጉዳይ ወደ ኋላ ግድም ስለምንመለስበት ለጊዜው ወደ ሆድ... Read more »

የትግራይ ሕዝብ የሚሻው የሰላምና የልማት ሐዋሪያ እንጂ የጦርነት ሰባኪ አይደለም !

ለአንድ ሀገር ሕልውና ሆነ ለዜጎች ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ሰላም ዋነኛው ጉዳይ ነው። ከዚህ የተነሳም ሀገራትና መንግሥታት ስለሰላም አበክረው ይሠራሉ። በውጤቱም ከትውልድ ትውልድ የሚሸጋገር ሰላምና መረጋጋት በማስፈን ዘላቂና ቀጣይነት ያለው ልማትን ያጸናሉ ።... Read more »

የሰላም ስምምነቱ ወደ ቀደመው የተስፋ ዝማሪያችን ለመመለስ

በብርሃን የፈካ የኢትዮጵያ ጊዜ ላይ ነን። ብዙ ነገ ሮችን አሸንፈን፣ ብዙ ችግሮችን አልፈን ሊነጋ በከጃጀ ለው ሰማይ ስር ነን። ትላንትና ከነጉድፉ በእያንዳንዳችን ልብ ውስጥ አለ። ያለፉት ጊዜያቶች ለእኛ ለኢትዮጵያው ያን አዳፋ ነበሩ።... Read more »