አኒታ ጳውሎስ የተባለች ያኔ የአሶሽየትድ ፕሬስ ጋዜጠኛ የነበረች ከዐሥር ዓመት በፊት አንድ ጥያቄ ጠይቃ ነበር። ጥያቄው የቀረበው ሚሊኒየም ጽሕፈት ቤት ይባል ለነበረው ተቋም አንድ የሥራ ኃላፊ ነበር። በወቅቱ ኃላፊው ኢትዮጵያ ሦስተኛውን ሺህ... Read more »
የሀገራችን ረጅም ዘመን የጦርነት ታሪክ ነው። በነገሥታቱ ዘመን የአካባቢ ገዢዎች ገብሩ ሲባሉ አልገብርም ካሉ ግጭት ይነሳል። በነበረው የግብርና ሥራ እያረሰ እየገበረ ግጭት ሲመጣ ደግሞ ተነሳና ተዋጋ ይባላል፤ ሳይወድ በግድ ይዘምታል ይዋጋል። በሰላም... Read more »

እውነተኛ ዴሞክራሲ ባለበት ሀገር ሚዲያ ከመንግስትና ከማኅበረሰብ ገለልተኛ ታዛቢ ሆኖ ያገለግላል። መገናኛ ብዙሃን ባይኖሩ ዜጎች የመንግስት ኃላፊዎች የሥልጣን አጠቃቀም ግንዛቤ አይኖራቸውም። ዴሞክራሲ በሌለባቸው ሀገራት ጋዜጠኞች ይደበደባሉ፣ ይታሰራሉ እና የሚዲያ ነፃነት ይታፈናል። እነዚህ... Read more »
የቤት ሠራተኝነት በቤት ውስጥ የሚሠሩ ሥራዎችን ለመሥራት በሕጋዊ ውልና በቃል ስምምነት የሚፈፀም የሥራ መስክ ነው። የቤት ዕቃዎችንና አልባሳትን ማጠብ፣ የቤት ወለልና ጣሪያን ማፅዳት፣ ምግብ ማብሰል፣ መኖሪያ ግቢን ማፅዳት፣ አልጋ ማንጠፍ፣ በመመገቢያ ጊዜ... Read more »

ምንም እንኳን በሀገራችንም ሆነ በውጭ ሀገር የፖለቲካ ፈላስፋዎች ዘንድ የባህር ዛፍ ፖለቲካ የሚባል ነገር ባንሰማም ወይም ተፅፎ ባናይም የህወሀት የፖለቲካ መርህ ከአንደኛው የባህር ዛፍ ጠባይ ጋር ስለሚመሳሰል የህወሀትን የፖለቲካ አካሄድ የባህር ዛፍ... Read more »

‹‹አጀንዳ›› የተሰኘው የጋዜጣ አምድ ለዲሞክራሲያዊ ባህል ዕድገት የሚጫወተውን ሚና ያህል በአገራችን ብዙ ያልተጻፈበትና ጥናትና ምርምር ያልተደረገበት ገጽ ነው። በእንግሊዘኛ “Opposite editorial” ተብሎ የሚታወቀው ይህ አምድ በተለያዩ ጋዜጦችና መጽሔቶች የተለያየ ስያሜና ትርጓሜ ሲሰጠው... Read more »

ዝንጀሮ መጀመሪያ መቀመጪያዬን አለች ተብሎ ሲወራ እሰማለሁ፤ ማስቀደም ያለባትን ማስቀደም ፈልጋ ነው እንጂ ምን ሥልጣን አላትና? ፋይዳውንስ የት ታቅና? መጀመሪያ መቀመጫዬን መንበሬን ትላለች? ጥያቄውን አንባቢዎቼ መልሱት። ያለንበት ወቅት የኮረና ወረራ በዓለም አቀፍ... Read more »

በዓለም ላይ የተለያዩ አባባሎች አሉ። አባባሎቹ ከሰው ልጅ አኗኗር ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይገናኛሉ። በተጫማሪም ከሀይማኖታዊ አስተምሮትና ከባህላዊ ወጎች ጋር ትስስር አላቸው። አባባሎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለሰው ልጅ አቅጣጫ በመጠቆም ከፍተኛ አስተዋፅዖ... Read more »
ባህል የሰው ልጅ የህይወት መንገድና የአንድ ሰው የመኖሪያ መርህ በመሆን ያገለግላል። ባህል ከአለባበስ፣ ከአመጋገብ፣ ከአኗኗር ዘይቤ፣ ማህበራዊ ህይወት፣ አምልኮ ሥርዓት፣ የሥራ ባህሪ እና የመሳሰሉት ጋር ይያያዛል። ሃይማኖት የባህል አንዱ አካል ሲሆን ሰፊና... Read more »
አሁን በዚህ ሰዓት በጭንቀት እንጉርጉሮ፣ በፍርሃት ኑሮ ተሸብበን ባለንበት ወቅት ሀገር ከስጋት አፋፍ ላይ ተንጠልጥላ ቆማ ስንመለክት ጴጥሮስ ያችን ስዓትን ማስታወስ ለምን እንዳቃተን ባይገባኝም፤ በዓለም ያስተጋባው ማስጠንቀቂያው ደውል፣ ነፍስ አድን ጥሪ ነው... Read more »