ትውልድ በኩራት የሚዘክረው ባለ ታላቅ ገድል ልማት ነው

ኢትዮጵያ ታሪካዊት አገር፤ ሕዝቧም የዚህ ታላቅ ጀብዱ ባለቤት ነው። ይህ ጀግና ሕዝብ የብሔር፤ የሃይማኖት፡ የጾታ እና ሌሎች ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ልዩነቶች ሳይበግሩት ወደ ዓድዋ በአንድነት በመትመም ቅኝ ገዢዎችን አሳፍሮ መልሷል። ለሉአላዊነቱና ለነጻነቱ... Read more »

‹‹ትውልዱ የዓድዋን የነጻነት ድል በኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ለመድገም በጽናት ሊሠራ ይገባል›› – ልጅ ዳንኤል ጆቴ

ልጅ ዳንኤል ጆቴ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል ስለእኩልነት፣ ስለፍትሕ፣ ስለሰብዓዊ መብት ፣ስለሀገር ሉዓላዊነት፣ ስለ ወገን ፍቅር፣ ስለሀገር ክብርና ነጻነት ሲሉ ጥንታዊዎቹ አባቶቻችን እና እናቶቻችን በከፈሉት መስዋዕትነት የተገኘ አንጸባራቂና... Read more »

የዓድዋ ድል- የትውልድ ስንቅ

የዓድዋ ድል በታሪክ መጽሐፍት ምዕራፎች ብቻ ተከትቦ የቀረ ሳይሆን በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ የሚነድ ነበልባል ነው። መሬቱን በሞፈር ጠምደው የሚያነጋግሩ ገበሬዎች፣ አርበኛ የጦር ተዋጊዎች፣ ሴቶች እና መሪዎች ዳር ድንበራቸውን ‹‹ኃያላን ነን›› ካሉ... Read more »

ነገረ- “CADUTI” እና አስገራሚው የንጉሡ ውሳኔ

ስለ ዓድዋ ያልተባለ እንደሌለ ሁሉ ያልተነገረለትም አለ። ስለ ዓድዋ እና ድሉ ያልተፃፈ፣ ያልተዜመ፣ ያልተሣለ፣ ያልተገጠመና ያልተደረሰ፤ ያልተጠና ሁሉ የሌለ ይመስላል እንጂ በተቃራኒውም ስለ መኖሩ ብዙም የሚታወቅ ነገር የለምና ዛሬ ስለዚሁ “ምስጢር” እንነጋገራለን።... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

የሞተር ስፖርት አሶሴሽን በመንገድ ደኅንነት ዙሪያ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

በፈተናዎች የጸና- በጥንካሬ የበረታ ማንነት

 1983 ዓ.ም በመላው ኢትዮጵያ የመንግስት ለውጥ ታውጇል። ዛሬ እንደትናንትናው አይደለም። ነገሮች ተቀይረዋል። ሁኔታዎች ተለውጠዋል። በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ በአንዱ ጣራ ስር የቤቱ አባወራ በሞት መነጠል ደግሞ መላውን ቤተሰብ ለድንገቴ ፈተና እያጋፈጠ ነው። ወይዘሮዋ... Read more »