በፈተናዎች የጸና- በጥንካሬ የበረታ ማንነት

 1983 ዓ.ም በመላው ኢትዮጵያ የመንግስት ለውጥ ታውጇል። ዛሬ እንደትናንትናው አይደለም። ነገሮች ተቀይረዋል። ሁኔታዎች ተለውጠዋል። በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ በአንዱ ጣራ ስር የቤቱ አባወራ በሞት መነጠል ደግሞ መላውን ቤተሰብ ለድንገቴ ፈተና እያጋፈጠ ነው። ወይዘሮዋ... Read more »

ስም አጣሁላችሁ

ብስለት  እውነት እናንት እነማን ናችሁ? ከየት ነው የመጣችሁት? ማንስ ነው የወለዳችሁ? ግራ ገባኝ። እኔ የማወቀው እናንተ መጣንበት የምትሉት ህዝብና እናንተ እየሆናችሁት የላችሁትን ነገር ማስታረቅ ከበደኝ። የምሰማውን አደረጋችሁት የተባለው ነገር ከአእምሮዬ በላይ ሆኖብኝ፡፡... Read more »

በቀንም በሌሊትም የሚቃዠው የህወሓት ጁንታ

ከራማአ ማዶ  ኢትዮጵያዊያን ቀለም፣ ዘርና ቋንቋ ሳይለያቸው ጎረቤት ከጎረቤት አንቺ ትብሽ አንቺ ተባብለው ተከባብረውና ተፈቃቅረው ከየትነህ/ሽ ከየት መጣህ/ሽ ሳይባባሉ ልዩነታቸውን ውበታቸው አንድነታቸውን ኃይላቸው አድርገው ከሦስት ሺ በላይ ዘመናት ድርና ማግ ሆነው የአገራቸውን... Read more »

ልብ ያለው ልብ ይበል

ከጆብራ አባጎሞል  ሰዎች ለሚናገሩት ነገር አጽንኦት ለመስጠት ሲፈ ልጉ ‹‹ልብ በል›› ይላሉ። አንዳንዴ ደግሞ ምስክር እንድትሆኑላቸው ይፈልጉና ‹‹ልብ አርጉልኝ›› ይላሉ። ልብ ላለው፤ ልብ ማለትም ይሁን ልብ ማድረግ ያላቸው ፋይዳ ቀላል አይደለም። በአሁኑ... Read more »

አረምን የ መንቀያው ትክክለ ኛ ጊዜ አ ሁን ነው !!!

በሀገረ መንግስት ግንባታ ሃገርን የተሻለች፤ ለዜጎቿ ምቹና በተስፋ የሚኖሩባት ለማድረግ ማንኛውም ዜጋ እንደ ዜጋ፣ ገዥው ፓርቲን ጨምሮ የተፎካካሪ ፓርቲዎች እና ሀገራዊ ተቋማት የድርሻውን መወጣት ይኖርባቸዋል። መንግስት ሃገርን እስከ አስተዳደር ድረስ የዜጎችን ሰብአዊ... Read more »

«የምትጠባ ጥጃ አትጮህም»

 የምትጠባ ጥጃ አትጮህም ።ይህ የአባቶቻችን ብሂል እውነት ነው ።ማግኘት ያለባትን ለማግኘት ስራ ላይ ስለሆነች።ይህን ወደ ሰውኛ ስናመጣው የሚሰራ እና በስራውም ውጤታማ የሆነ ማንም አካል እዩኝ እዩኝ አይልም። ምክንያቱም ሰውየው ከሚናገረው በላይ ስራው... Read more »

እንደ አባይ ውኃ የደፈረሰው የግብፅ ሃሳብ

መብራት የናፈቀው ሻማ ይዞ ያለቅሳል፤ መብራት ያለው በመብራት ያሸበርቃል። ይህን ያላደለው በኩራዝ ይጨናበሳል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ከመብራትም በላይ ነው። የግብፅ ህዝብ ሙሉ ለሙሉ በመብራት እያሸበረቀ የኢትዮጵያ ህዝብ በኩራዝ እየኖረ... Read more »

እንዲህ ቢደረግስ!

በብዙ ውስብስብ ችግሮች ውስጥ የምትገኘው ሀገራችን ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመፍጠር አመቺ ጊዜ ላይ ትገኛለች:: ባለፉት ሁለት ዓመታት በአዲሱ የለውጥ አመራር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ቢሆኑም ሀገራችን ያላት ውስብስብ ችግር በቀላሉ የሚፈታ አይደለም:: ይሁን... Read more »

ዓባይ ምስጢር ነው

የፍቅር እስከመቃብሮቹ በዛብህና ሰብለወንጌል የልቦለድ ገፀባህርያት ቢሆኑም በገሐዱ ዓለም የምናውቃቸውን ያህል በየአጋጣሚው አብረውን ይኖራሉ:: ከየትኛው የገሐዱ ዓለም ሰው ይልቅ ነፍስ ዘርተው በዓይነ ህሊና ይታዩናል:: ማንነታቸው ግዝፍ ነስቶ፤ አስተሳሰባቸው ደርጅቶ ሰርክ ይመላለስብናል:: ኑሯችንን... Read more »

ለሁሉም ጠቃሚ የሆነው የህዳሴ ግድብ

የአባይ ወንዝ ከተለያዩ የሀገራችን ወንዞች ተጠራቅሞ አንድ ወንዝ የሆነ ታላቅ ወንዝ ነው። የአባይ ወንዝ በሁለት ይከፈላል። ከኢትዮጵያ የሚነሳውና ለም የሆነ መሬት እና የተለያዩ ንጥረ-ነገሮችን የሚሰበስበው 86% የሚሸፍነው አካል ጥቁር አባይ ይባላል። ከቪክቶሪያ... Read more »